Fana: At a Speed of Life!

አይ ኤም ኤፍ በባለሙያዎች ደረጃ በተራዘመው የብድር እና የገንዘብ ድጋፍ አሰጣጥ ላይ ከኢትዮጵያ ጋር ስምምነት ላይ መድረሱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) የባለሙያዎች ቡድን በሁለት ዙር በገመገመው የተራዘመ የብድር እና የገንዘብ ድጋፍ አሰጣጥ ላይ ከኢትዮጵያ ጋር ስምምነት ላይ መድረሱን አስታወቀ፡፡ በሶናሊ ጃይን ቻንድራ የተመራው ቡድን ከገንዘብ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከፌደራል እና ከክልል አመራሮች ጋር በምርጫው ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከፌደራል እና ከክልል አመራሮች ጋር በመጪው ግንቦት ስለሚካሄደው ምርጫ መወያየታቸውን አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በውይይቱ የመንግሥት እና የፓርቲ ሥራዎች እና ኃላፊነቶች አንድ ተደርገው እንዳይቆጠሩ ግልጽ…

የአድዋ ድል በዓል በቤኒሻንጉል ክልል በአሶሳ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 125ኛውን የአድዋ ድል በዓል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ተከበረ ፡፡ በበዓሉ ላይ የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስትር ሂሩት ካሳው፣ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሌ ሀሰንን ጨምሮ ሌሎች የፌደራልና የክልል ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

በኢትዮጵያና በኬንያ ሰሞኑን የጣለው ዝናብ ለአንበጣ መንጋ መስፋፋት ዓይነተኛ ምክንያት ሊሆን ይችላል – ፋኦ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡባዊ ኢትዮጵያና በሰሜናዊ ኬንያ ሰሞኑን የጣለው ቀላልና መካከለኛ ዝናብ ለበረሃ አንበጣ መንጋ መስፋፋት ዓይነተኛ ምክንያት ሊሆን እንደሚችል የዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት/ፋኦ/ አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ የዝናብ መጠኑ አነስተኛ መሆን እና…

አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ከጀርመን እና ከፖላንድ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ከጀርመን እና ከፖላንድ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ሙሉ ከጀርመን የውጭ ጉዳይ የሰብ ሰሀራ አፍሪካ እና ሳሄል ዳይሬክተር አምባሳደር ሮበርት ዶግለር ጋር ስለወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ እና…

ኮንትሮባንድና ህገወጥ ንግድን ለመቆጣጠር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ የፍትህ አካላት ጋር የጸረ-ኮንትሮባንድና ህገወጥ ንግድ ንቅናቄ አካሂዷል፡፡ የንቅናቄ መድረኩ ለሁለት ቀናት በአዳማ ከተማ የተካሄደ ሲሆን በመድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ…

ለስኳር ህክምና አገልግሎት የሚውል መድኃኒት እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለስኳር ህክምና አገልግሎት የሚውል በቂ መጠን ያለው መድኃኒት እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ። የኢትዮጵያ መድሀኒት አቅርቦት ኤጀንሲው ለስኳር ህሙማን ህክምና አገልግሎት የሚውሉ መድኃኒቶችን ከየካቲት 2013 ዓ.ም ጀምሮ ካለው የፍጆታ መጠን አንፃር በቂ…