ፋና 90 ሰሞነኛው የነዳጅ ምርቶች ግብይት እና የሪፎርም ተግባራት ዙሪያ ተደረገው ውይይት Meseret Demissu Feb 23, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=6BL3csZ35SY
ፋና 90 አዲሱ የግብርና ግብዓት አቅርቦት ማእከል በቦንጋ Meseret Demissu Feb 23, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=aT3CJTP-c8g
የሀገር ውስጥ ዜና በአልጀሪያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሁለት የንግድ ከተሞች የኢንቨስትመንት፣ ንግድና ቱሪዝም ማስተዋወቂያ ሥራዎች አካሄደ Meseret Demissu Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጀሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በአልጄሪያ በሚገኙ ኦራን እና ሙስታጋን በተባሉ የንግድ ከተሞች የንግድ ፣ የኢንቨስትመንት እና የቱሪዝም ማስተዋወቂያ ስራዎች አካሂዷል ፡፡ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በኢትዮጵያና በአልጄሪያ መካከል…
የሀገር ውስጥ ዜና የውሃ ልማት ፈንድ ጽህፈት ቤት ለሕዳሴ ግድብ የአምስት ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ ፈጸመ Meseret Demissu Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ ልማት ፈንድ ጽህፈት ቤት ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል የአምስት ሚሊየን ብር ቦንድ ገዛ። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባባሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ምክትል ዋና ዳሬክተር አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ Abrham Fekede Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ሮበርት ቫን ደን ዱል ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ፡፡ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከህብረቱ አምባሳደር ጋር የተወያዩት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኬንያ የንግድ ም/ቤት የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ዕድሎች ለመጠቀም እንደሚፈልግ ገለፀ Abrham Fekede Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ የንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤቶች ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ኤሪክ ሩቶ የኬንያ ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የንግድ ዕድሎችን መጠቀም እንደሚፈልጉ ገልፀዋል፡፡ ምክትል ፕሬዚዳንቱ በኢትዮጵያና ኬንያ በንግድና ኢንቨስትመንት ስትራቴጂካዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና በምሥራቅ ጎጃም ባሶ ሊበን ወረዳ እየለማ ያለው የበጋ ስንዴ ምርት ከውጪ የሚገባ እህልን ለመተካት እንደሚቻል ሌላ ማሳያ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ… Meseret Demissu Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ጎጃም ባሶ ሊበን ወረዳ እየለማ ያለው የበጋ የስንዴ ምርት "ጠንክረን ከሠራን ከውጪ የሚገባ እህልን ለመተካት እንደምንችል ሌላ ማሳያ ነው" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ ገልጸዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰሞኑን በጁባ 15 የጁንታው ተላላኪዎች ወደ ሀገራችን አንሄድም በማለት ጁባ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ሁከት ለመፍጠር ሞክረዋል – ሜ/ጄ መሃመድ ተሰማ Meseret Demissu Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት በአህጉር አቀፍና በአለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ግዳጅ አኩሪ ተግባር እየፈፀመ እንደሚገኝ የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜ/ጄ መሃመድ ተሰማ ገለፁ፡፡ ከሰሞኑ የ15ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ…
ስፓርት ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልቂጤ ከተማን አሸነፈ Abrham Fekede Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልቂጤ ከተማን 4 ለ 3 አሸነፈ፡፡ ሁለቱ ቡድኖች ጨዋታቸውን በ9፡00 ሰዓት በባህርዳር ስታዲየም አካሂደዋል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስን ሁለት ግቦች ጌታነህ ከበደ ሲያስቆጥር…