Fana: At a Speed of Life!

ብልጽግና ፓርቲ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ በመላው ዓለም ለሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ባዘጋጀው ውይይት ላይ ተሳተፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ በመላው ዓለም ለሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ባዘጋጀው የበይነመረብ ውይይት ላይ ተሳተፈ፡፡ ብልጽግና ፓርቲን በመወከል የፓርቲው የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ በውይይቱ ላይ…

17 ኪ.ሜ ርዝመት ያላቸው አዳዲስ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች የኮንትራት ውል ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን 17 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያላቸው የአስፋልትና የኮብል መንገዶችን ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ዋጋ የኮንትራት ውል ተፈራርሟል፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር…

በ6 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ የሚተገበር በሆርቲካልቸር ልማት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በ6 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ በሆርቲካልቸር ወይም በአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል። ‘ወርልድ ቬጅቴብል’ ማዕከል ከኔዘርላንድስ የልማት ድርጅት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው በአምስት አመት የአትክልት ልማት ስትራቴጂው…

የተከበሩ የዓለም ሎሬት ዶክተር ጥበበ የማነብርሃን ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተከበሩ የዓለም ሎሬት ዶክተር ጥበበ የማነብርሃን ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን ተፈጸመ። በስርዓተ  ቀብሩ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ጨምሮ…

አቶ ተወልደ ገ/ማሪያም በ2021 ሊከተሏቸው ከሚገቡ 14 የአየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚዎች ውስጥ ተካተቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም በ2021 ሊከተሏቸው ከሚገቡ 14 የአየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚዎች ውስጥ ተካተቱ። አየር መንገዱ የሰብዓዊ እና ሌሎች የነፍስ አድን ድጋፎችን ለአህጉሪቷ አፍሪካና…

የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ውድድር ከእሁድ ጀምሮ በድሬዳዋ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛው የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ውድድር እና 14ኛው የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌስቲቫል ከየካቲት 21 እስከ 27 ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ይካሄዳል፡፡ የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን አስፋው ከትግራይ ክልል…

የከፍተኛ ትምህርት ጥራት አግባብነትና ተደራሽነት ለማረጋገጥ የሙያ ማህበራት ከመንግስት ጋር በቅንጅት እንዲሰሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የከፍተኛ ትምህርት ጥራት አግባብነትና ተደራሽነት ለማረጋገጥ የሙያ ማህበራት ከመንግስት ጋር በቅንጅት እንዲሰሩ ተጠይቋል፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ጥራትና አግባብነት ኤጀንሲ ጋር በጋራ በመሆን የሙያ ማህበራት ሚና ለከፍተኛ…

የከተማዋን ገቢ ለማሳደግ ቅንጅታዊ  አሰራር ለመፍጠር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር ለመፍጠር ያለመ ውይይ ተካሂዷል። የምክክር መድረኩን   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ   ያዘጋጀው ሲሆን÷ ውይይቱም ከባለድርሻ አካላት ጋር ቅንጅታዊ…

የአዳማ ከተማ አሰልጣኝ ራሳቸውን ከኃላፊነት ማንሳታቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዳማ ከተማ አሰልጣኝ አስቻለው ኃይለሚካኤል ራሳቸውን ከኃላፊነት ማግለላቸውን አስታወቁ፡፡ አዳማ ከተማ ዛሬ ረፋድ ላይ በባህርዳር ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና የ4 ለ  1 ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ አሰልጣኝ አስቻለው…

የኢትዮጵያን የአለም አቀፍ ኤሌክትሮኒክስ አገልግሎት ደረጃን ለማሻሻል የዩኒቨርሲቲዎችን ሙሉ አቅም መጠቀም እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ለዜጎች ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የኢትዮጵያን የአለም አቀፍ ኤሌክትሮኒክስ አገልግሎት ደረጃን ለማሻሻል የዩኒቨርሲቲዎችን ሙሉ አቅም  መጠቀም እንደሚገባ ተገለፀ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አዲስ አበባን ጨምሮ በአምስት ከተሞችና…