Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል ከ75 በላይ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ እርዳታ ተቋማት እየሰሩ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ድጋፍ ለማድረግ በአሁኑ ሰአት ከ75 በላይ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ እርዳታ ተቋማት እየተንቀሳቀሱ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ…

ኢትዮጵያ ቡና አዳማ ከተማን ሲያሸንፍ አቡበክር ናስር ሐት-ትሪክ ሰርቷል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ኢትዮጵያ ቡና አዳማ ከተማን 4 ለ 1 አሸነፈ፡፡ ሁለቱ ቡድኖች ጨዋታቸውን ረፋድ 4፡00 ሰዓት ላይ በባህርዳር ስታዲየም ነው ያካሄዱት፡፡ የኢትዮጵያ ቡናን ሦስት ግቦች አቡበከር ናስር…

ኢትዮጵያ ኢጣሊያን አድዋ ላይ እንዴት አሸነፈች? ወታደራዊ ስትራቴጂ

የጦርነት ታሪክ ፀሐፍት በአንድ ነገር ይስማማሉ። አንዲት ሀገር በጦር ሜዳ አሸናፊ የምትሆነው በፍትሃዊ ጦርነት ውስጥ ተሳታፊ ከሆነች ብቻ ነው። ጦርነቱ ፍትሃዊ ካልሆነ ግን መቼም ቢሆን አሸናፊ አትሆንም። ይህን እሳቤ ይዘን ወደ አድዋ ጦርነት ገፊ ምክንያቶች ስናመራ ኢትዮጵያ በዚያ ዘመን የገባችበት…

የትምህርት ብርሃን ምዘና ፈተና ከመጋቢት 15 ጀምሮ እንደሚሰጥ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ብርሃን ምዘና ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከመጋቢት 15 ጀምሮ ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ምዘናው በሚሰጥበት ሁኔታ ላይ ከየክልሉ ከተውጣጡ የጎላማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት…

“ብርሃን የሚገኘው በአምፖል ነው”- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ 

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ብርሃን የሚገኘው በአምፖል ነው" ሲሉ የጭዳ-ጅማ የመንገድ ግንባታን ባስጀመሩበት መረሃ-ግብር ላይ ገልጸዋል፡፡ ጅማ እና አካባቢው ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ስፍራዎች አንደኛው ቢሆንም ባለፉት 30 ዓመታት መንግሥት ትኩረት…

ቦርዱ በ673 የምርጫ ክልሎች የምርጫ ቁሳቁስ መጓጓዙን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ673 የምርጫ ክልሎች የምርጫ ቁሳቁስ መጓጓዙን አስታወቀ። በየደረጃው የሚገኙ የክልል አመራሮች ለምርጫ ቁሳቁስ ማጓጓዣ እንዲተባበሩ ጠይቋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በመራጮች የምዝገባ መረጃና…

በሮቢት ከተማ የብልፅግና ፓርቲን እና የለውጥ አመራሩን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ ዞን የራያ ቆቦ ወረዳ ሮቢት ከተማ የብልፅግና ፓርቲን እና የለውጥ አመራሩን የሚደግፍ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ ፡፡ በድጋፍ ሰልፉ ለውጡን የሚያደናቅፍ የሴራ ፖለቲካን እናወግዛለን፣ ፈተናዎችን እየመከትን የለውጡን…

2 ቢሊየን ብር የሚጠጋ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሰባት ወራት 1 ቢሊየን 988 ሚሊየን 214 ሺህ 981 ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና ወጪ ኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከዚህ ውስጥ 1 ቢሊየን 608 ሚሊየን 582 ሺህ…

የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በነዳጅ ምርቶች ግብይት ወቅታዊ ሁኔታ እና የሪፎርም ተግባራት ዙሪያ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በነዳጅ ምርቶች ግብይት ወቅታዊ ሁኔታ እና የሪፎርም ተግባራት ዙሪያ ውይይት አካሄደ፡፡ ውይይቱ የነዳጅ እና የነዳጅ ውጤቶች አቅርቦት ስርጭትና ግብይት ፍትሃዊነት፣ ተደራሽነትና የቁጥጥር…

በአሜሪካ በኮሮና ህይዎታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 500 ሺህን አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአሜሪካ በኮሮና ሳቢያ ህይዎታቸው ያለፈ ሰዎች 500 ሺህን አልፏል፡፡ በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ እስካሁን ከ500 ሺህ 70 በላይ ሰዎች ህይዎታቸው ሲያልፍ፤ ከ28 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል፡፡ አገሪቱን በአለማችን…