በመዲናዋ በመጪው ክረምት ከ6 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በመጪው ክረምት ከ6 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የማዘጋጃ ቤታዊ ዘርፍ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ ገለጹ፡፡
አቶ ጥራቱ በየነ ከአዲስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃ…