ዓለምአቀፋዊ ዜና ተመድ ሶማሊያ የዘገየውን ምርጫ በፍጥነት እንድታካሂድ ጥሪ አቀረበ Meseret Demissu Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተመድ የሶማሊያ ልዩ ልዑክ ጀምስ ስዋን የሶማሊያ መሪዎች “ከመጋጨት ወደ ኋላ እንዲመለሱ” እና በምርጫዎች ላይ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ጥሪ አቅርበዋል። ሃላፊው ጥሪውን ያቀረቡት በዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ ወቅት የተኩስ…
ስፓርት አሰልጣኝ ዘማሪያም ወ/ጊዮርጊስ የድሬዳዋ ከተማ አሰልጣኝ ሆኑ Feven Bishaw Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሰልጣኝ ዘማሪያም ወልደጊዮርጊስ የድሬዳዋ ከተማ አሰልጣኝ በመሆን በይፋ ክለቡን መረከባቸው ተነገረ፡፡ አሰልጣኙ ከዚህ በፊት የወልዋሎ አዲግራት እግር ኳስ ክለብን ጨምሮ አዳማ ከተማ፣ ፋሲል ከነማ፣ ወልድያ ከተማ እና ጅማ አባ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ 2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የሚደረግበትን የጅማ – ጭዳ አስፋልት መንገድ ግንባታን አስጀመሩ Tibebu Kebede Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የጅማ ጭዳ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታን አስጀመሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የግንባታ ፕሮጀክቱን የመሰረት ድንጋይ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እንዲሁም ከካቢኔ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችና የኳታር ልዑካን ከሦስት ዓመታት በኋላ ተወያዩ Abrham Fekede Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶችና የኳታር ልዑካን ከሦስት ዓመታት በኋላ በኩዌት ተገናኝተው መወያየታቸው ተሰምቷል፡፡ የባህረሰላጤው የትብብር ምክር ቤት አባል የነበረችው ኳታር በፈረንጆቹ 2017 በሃገራቱ ዘርፈ ብዙ ማዕቀብ ተጥሎባት ቆይቷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ቻይና መንግስት በትግራይ ክልል የሚያደርገውን እርዳታና መደበኛ ህይወት ወደነበረበት እንዲመለስ የሚያደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች Tibebu Kebede Feb 23, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለተጎጂዎች የሚያደርገውን እርዳታና በክልሉ መደበኛ ህይወት ወደነበረበት እንዲመለስ የሚያደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች፡፡ የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌንቢን ሃገራቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Feb 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በቀጠናዊ እና ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም ውይይቱም ኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርና ህዝብ 15 ሚሊየን ብር ሰጠ Tibebu Kebede Feb 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርና ህዝብ ማጠናከሪያ የሚሆን 15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን ያበረከቱት የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ድጋፉ መንግስት በትግራይ ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ህዝብ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው Tibebu Kebede Feb 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ451 ሚሊየን ዶላር በጀት በስድስት ክልሎች በሚተገበር የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ህዝብን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን በሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ። በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በሚተገበረው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በተመድ ሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ነው Tibebu Kebede Feb 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተመድ ሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ 46ኛው የተመድ ሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ስብሰባ ዛሬ በበይነ መረብ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በስብሰባው ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና የምክር ቤቱ ግምገማ በየመሥሪያ ቤቶቹ የተካሄዱ ዐበይት ክንውኖች የታየበት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ Tibebu Kebede Feb 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ባለፉት ስድስት ወራት በእያንዳንዱ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤት አማካኝነት የተካሄዱ ዐበይት ክንውኖችን መመልከቱን ገለፁ። አስቻይ ሁኔታዎች፣ ተግዳሮቶች፣…