Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ከመሬት ሊዝ እና ጅምር ግንባታ ጋር በተያያዘ ከ52 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በከተማዋ የባከነ ሀብት እየተመረመረ ገቢ እየተደረገ መሆኑን አስታወቁ፡፡ በዚህም በመዲናዋ ከመሬት ሊዝ እና ጅምር ግንባታ ጋር በተያያዘ ለከተማ አስተዳደሩ እንዲከፈል…

ባለሃብቶች ለተፈናቀሉ እና ዕርዳታ ለሚሹ ወገኖች የጀመሩትን ድጋፍ እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቶች በሃገሪቷ የተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ እና ዕርዳታ ለሚሹ ወገኖች እያደረጉት ያለውን ድጋፍ እንዲያጠናክሩ የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ጠየቀ። የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ…

ስድስተኛው የናይል ተፋሰስ ልማት ፎረም ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚከናወነው ስድስተኛው የናይል ተፋሰስ ልማት ፎረም ዛሬ ተጀመረ፡፡ የፎረሙ ማስጀመሪያ መርሃግብር የተካሄደው ዛሬ ዑጋንዳ ባስተናገደችው በዌቢናር በተደረገው 22ኛው የናይል ቀን ሲከበር ነው፡፡ የውሃ መስኖና…

338 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 338 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ጂዳ ከተማ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ) ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል። ዩኒቨርስቲው የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የሰጠው በኬሚስትሪና ታሪክ ትምህርት ክፍሎች መምህርና ተመራማሪ ለሆኑት ዶክተር ማዕረግ አማረና ዶክተር ተመስገን ገበየሁ  መሆኑ…

ሱዳን የምንዛሪ ዋጋ ማሻሻያ አደረገች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ማዕከላዊ ባንክ የምንዛሪ ዋጋ ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ማሻሻያው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እና ለጋሾች የሽግግር መንግስቱን ለመደገፍ ያስቀመጡትን መስፈርት የሚያሟላ ነው ተብሏል፡፡ ማዕከላዊ ባንኩ በበኩሉ ማሻሻያው የዕዳ…

ኦቢኤን በመተከል ዞን ለተቸገሩ ወገኖች 900 ኩንታል ስንዴ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ)  የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ (ኦቢኤን) በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ለችግር ለተጋለጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች 900 ኩንታል ስንዴ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኢኮኖሚ ዘርፍ አስተባባሪ…

በመዲናዋ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ንግድ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ እና መሰል ህግ ወጥ በሆነ የንግድ ተግባራት ላይ በሚሳተፉ ነጋዴዎች ላይ የጀመረውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ይህንን…

የሲዳማ ክልል ከክልሎችና ከከተማ አስተዳደሮች ከ200 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አሰባሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ይፋዊ የመንግስት ምስረታ ሥነ-ስርአት በሀዋሳ ከተማ ተካሂዷል፡፡ የሲዳማ ክልል ይፋዊ የመንግስት ምስረታ ሥነ-ስርአት የፌዴራል እና የክልል የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የተካሄደው፡፡ ዛሬ ይፋዊ የክልል…

ኢትዮጵያ በ2021 የገልፍ የምግብ እና መጠጥ ንግድ አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2021 የገልፍ የምግብ እና መጠጥ ንግድ አውደ ርዕይ በዱባይ ተከፍቷል፡፡ አውደ ርዕዩን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ከፍተዋል ፡፡ በዘርፍ የተሰማሩ ኢንዱስትሪዎችን ማስተዋወቅ…