በመዲናዋ ከመሬት ሊዝ እና ጅምር ግንባታ ጋር በተያያዘ ከ52 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተደረገ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በከተማዋ የባከነ ሀብት እየተመረመረ ገቢ እየተደረገ መሆኑን አስታወቁ፡፡
በዚህም በመዲናዋ ከመሬት ሊዝ እና ጅምር ግንባታ ጋር በተያያዘ ለከተማ አስተዳደሩ እንዲከፈል…