Fana: At a Speed of Life!

ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በጅግጅጋ የከተማ ልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተገነቡ ያሉ የከተማ ልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል። ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በከተማዋ እየተከናወኑ ያሉ የመንገድ ስራዎችንም መመልከታቸው ነው የተገለጸው፡፡…

ምርጫ ቦርድ ለፖለቲካ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የምርጫውን ሂደት አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሁሉም የቦርዱ አመራሮችና የፖለቲካ ፓርቲዎች ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የመገናኛ ብዙኃን በተገኙበት አጠቃላይ የምርጫ ሂደቱን የተመለከተ ገለጻ ተደረገ። መድረኩን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ የሆኑት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ የሶማሊያ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሐፊ የሶማሊያ ልዩ መልዕክተኛ እና በተመድ የሶማሊያ ተልዕኮ ኃላፊ ጄምስ ስዋን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ሁለቱ ወገኖች በቀጠናው ጉዳይ ላይ…

ከህዋሓት አመራሮች የጥፋት ተልዕኮ ተቀብሎ  ህዝብ ላይ ጥቃት ለማድረስ ተንቀሳቅሷል የተባለ ተጠርጣሪ ላይ ክስ ሊመሰረት ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ከህዋሓት አመራሮች የጥፋት ተልዕኮ ተቀብሎ በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ህዝብ ላይ ጥቃት ለማድረስ ተንቀሳቅሷል የተባለ ተጠርጣሪ ላይ ክስ ሊመሰረት ነው። አቶ አለም ደስታ የተባሉት ተጠርጣሪ ዛሬ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአይን ህክምና ክፍል በዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታል ነፃ የአይን ሞራ ግርዶሽ የቀዶ ህክምና አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአይን ህክምና ክፍል በዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታል ነፃ የአይን ሞራ ግርዶሽ የቀዶ ህክምና አገልግሎት በስፔሻሊስት ሀኪሞች ለመስጠት መዘጋጀቱ ተገለፀ፡፡ በዚህም  ማንኛውም የእይታ ችግር ያለበት ሰው እሁድ የካቲት 21 ቀን…

ከሱዳን የሙዚቀኞች ማህበር ተወካዮች ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በካርቱም የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከሱዳን ሙዚቀኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ሃይደር ሀሚት፣ የማህበሩ አባል ከሆኑት ኢማድ ሁሴን እና ሲዲቅ ሞሂ ጋር ውይይት አደርገዋል። በውይይቱ…

ለተመድ የልማት ግቦች ስኬት የድንበር አካባቢ እድገትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የድንበር አካባቢ ልማትን በማስፋት የተባበሩት መንግስታት የዘላቂ ልማትን ግቦችን ማረጋገጥ እንደሚያስችል ተገለፀ፡፡ በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉሥልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም በቱርካና ክልል ሎድዋር የአፍሪካ የድንበር አካባቢ ልማት ማዕከል…

የትግራይ ሕዝብ ከገጠመው ችግር እንዲወጣ የአፋር ሕዝብ ከጎናችን አልተለየም – ዶክተር ሙሉ ነጋ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ሕዝብ ከገጠመው ችግር እንዲወጣ የአፋር ሕዝብ ሁልጊዜም ከጎኑ አለመለየቱን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳዳር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ ገለፁ፡፡ ዋና ስራ አስፈጻሚው የአፋር ክልል ሕዝቦች በትግራይ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቶኒብሌር ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከአይሲቲና ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ ባለሙያዎች ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቶኒብሌር ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከአይሲቲና ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ ባለሙያዎች ጋር የምክክር መድረክ አካሂደዋል። በመድረኩ በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂው በመጀመሪያ የትግበራ ጊዜያት ያጋጠሙ ችግሮች…

የጤና ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በረቂቅ ዝግጅት ላይ የሚገኘው የጤና ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው። በረቂቅ ዝግጅት ላይ የሚገኘው የጤና አዋጅ አሁን ላይ በጤና አገልግሎት ላይ የሚስተዋሉ ውስንነቶች የሚያስተካክልና አጠቃላይ የጤና ስርዓቱን የሚያጠናክር ነው ተብሏል።…