Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ለህብረተሰቡ እለታዊ የገበያ ዋጋ መረጃ የሚሰጥ አዲስ ድረ-ገፅ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለህብረተሰቡ እለታዊ የገበያ ዋጋ መረጃ የሚሰጥ አዲስ ድረ ገፅ ይፋ ሆነ። የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልፈታ የሱፍ እንደገለፁት በከተማዋ ያሉ የገበያ ማዕከላትን በማስተሳሰር በተለይ ሸማቹ ማህበረሰብ ቀጥታ በተንቀሳቃሽ…

ከተሞች በሁለተናዊ መስኮች ድርሻቸውንና እድገታቸውን ለማፋጠን በእቅድ የተመሩ ሊሆኑ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ከዩ ኤን ሀቢታት ጋር በመተባበር በክልላዊ ስፓሻል ልማት ዝግጅት የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ ዛሬ በጅግጅጋ ከተማ ተጀምሯል። በመድረኩ ላይ የፌደራል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የቻይና አዲስ ዓመትን አስመልክተው ለቻይና ህዝብና መንግስት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቻይና አዲስ ዓመትን  አስመልክተው ለቻይና ህዝብና መንግስት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቲውተር ገጣቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር የነበራትን የሁለትዮሽ…

ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ክትባት ልትሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ክትባት ለዜጎቿ ልትሰጥ መሆኑ ተነግሯል፡፡ በሃገሪቱ ሰሜናዊ ኪቩ ግዛት ውስጥ ሁለት ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት መዳረጋቸውን ተከትሎ በምስራቃዊ ኮንጎ ክትባት መስጠት ሊጀመር መሆኑ ተገልጿል፡፡ በሃገሪቱ…

የቶኪዮ ኦሊምፒክ ሃላፊ ዮሺሮ ሞሪ ከሃላፊነት ለቀቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቶኪዮ ኦሊምፒክ ሃላፊ ዮሺሮ ሞሪ ከሃላፊነት ለቀቁ፡፡ ሃላፊው ከዚህ በፊት”ሴቶች ብዙ ያወራሉ” በማለት ሴቶችን ባልተገባ መልኩ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ የ83 አመቱ አዛውንት “ሴት የቦርድ ሃላፊዎች ያሉበት ስብሰባ ብዙ ጊዜ ይወስዳል”…

ብሔራዊ የመንግሥት አገልግሎት ዘርፍ ተኮር የምክክር መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መድረኩን ያዘጋጁት ሰላም ሚኒስቴር ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ነው። የመድረኩ ዓላማ በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የሚስተዋሉ ችግሮችን ነቅሶ በማውጣት አስተማማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት አሰጣጥን ማረጋገጥ ነው። ለሦስት ቀናት…

በጋምቤላ ክልል ከሙቀት ጋር ተያይዞ የመንግስት የሥራ ሠዓት ለውጥ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የሙቀቱ መጠን እየጨመረ በመምጣቱ የመንግስት የሥራ ሠዓት ለውጥ መደረጉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ፒተር ሆዎ እንደገለጹት የሙቀቱ መጠን እየጨመር በመምጣቱና ለስራ…

በረሃማና ከፍተኛ የውሃ እጥረት ያለባቸውን አካባቢዎች ማልማት የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎች ወደ ሀገር ውስጥ ሊገቡ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በረሃማና ከፍተኛ የውሃ እጥረት ያለባቸውን አካባቢዎች ማልማት የሚያስችሉ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ሀገር ውስጥ የማስገባት ሂደት በቅርቡ እንደሚጀመር የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ። በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር አህመዲን…

የብልጽግና ሴቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ የ6 ወር የሥራ አፈጸጸም ግምገማ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልጽግና ሴቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ የበጀት ዓመቱን የ6 ወር የሥራ አፈጸጸም ግምገማ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ  አጠናቋል። በፓርቲው የሴቶች ሊግ  ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ መስከረም አበበ ÷ ማዕከላዊ ኮሚቴው ለሁለት ቀናት የግማሽ ዓመት…

ካናል ፕላስ በኢትዮጵያ አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳዩ ሳተላይት ቴሌቪዥን ቻናል ካናል ፕላስ በኢትዮጵያ አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው፡፡ ካናል ፕላስ በቅርቡ በኢትዮጵያ በተለያዩ የቴሌቪዥን ቻናሎች ለተጠቃሚዎች አገልግሎት መስጠት ሊጀምር መሆኑን አስታውቋል፡፡ ለዚህ ይረዳው ዘንድም…