Fana: At a Speed of Life!

የኮንጎ ፕሬዚዳንታዊ እጩ ተወዳዳሪ በኮቪድ ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንጎው ፕሬዚዳንታዊ እጩ ተወዳዳሪ ጋይ ብሪስ ኮለላስ ምርጫው ከተካሄደ ከአንድ ቀን በኋላ በኮቪድ ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ እጩ ተወዳዳሪው ወደ ሆስፒታል የገቡት ምርጫ በሚካሄድበት ዋዜማ እንደነበረም ተነግሯል፡፡ ይህንንም…