Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ  ነው -የክልሉ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ  መሆኑን የክልሉ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በደቡብ ክልል በተለያዩ ዞኖች በመሬት ናዳ፣ በጎርፍ፣ በውሃ መጥለቅለቅ፣ በድርቅ፣ በመሬት መሸራተት…

የአማራ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በ6 ወራት ውስጥ ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6 ወራት ውስጥ ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ወደ መንግስት ካዝና ገቢ ማድረግ መቻሉን የአማራ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መስሪያ ቤት አስታወቀ፡፡ ከቴምብር ሽያጭ 7 ሚሊየን 91 ሺህ 595 ብር እና ከአገልግሎት ክፍያ 4 ሚሊየን 424 ሺህ 977 ብር…

በአንኮበር በመኪና አደጋ የስድስት ሰዎች አለፈ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንኮበር በተከሰተ የመኪና አደጋ የስድስት ሰዎች አለፈ፡፡ አደጋው ዛሬ ሌሊት ከሀርአምባ ወደ አንኮበር ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የጭነት ተሽከርካሪ በሀርአምባ ቀበሌ ልዩስሙ ልጄን አደራ በተባለ ቦታ ሲደርስ በመገልበጡ…

የኢትዮ ጂቡቲ የቱሪዝም ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ጂቡቲ የቱሪዝም ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ኢትዮጵያና ጂቡቲ ጥብቅ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ በዘርፉ የሃገራቱን ግንኙነት…

የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሽ በቀለ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሽ በቀለ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅት በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ወቅታዊና አጠቃላይ ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡ በዚህ ወቅትም ሚኒስትሩ…

ባለፉት ስድስት ወራት ለ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሯል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በኢትዮጵያ ለ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ዜጎች የስራ እድል መፈጠሩን የስራ ዕድል ፈጠራ ብሄራዊ ምክር ቤት አስታወቀ። የስራ ዕድል ፈጠራ ብሄራዊ ምክር ቤት በጠራው መድረክ ላይ የስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽነር አቶ…

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 46ኛ መደበኛ ጉባዔ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኢፍ.ቢ.ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ዛሬ 2ኛ የስራ ዘመን 46ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። እየተካሄደ ባለው በዚህ መደበኛ ጉባዔ ላይ የ 6 ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት  የአስተዳሩ ከንቲባ በማቅረብ ላይ እንደሚገኙ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር…

የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ለትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የተለያዩ ድጋፎችን አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ለትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የተሽከርካሪ፣ የቢሮ እና የፅህፈት መሳሪያዎች እንዲሁም የተለያዩ መሳሪያዎችን ድጋፍ አደረገ፡፡ የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም እና የገንዘብ ሚኒስቴር ከትግራይ ጊዜያዊ…

አምባሳደር ሐሰን ታጁ ከሴኔጋሉ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሴኔጋል የኢትዮጵያ አምባሳደር ሐሰን ታጁ ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ማኪይ ሳል ጋር ተወያዩ፡፡ ተሰናባቹ አምባሳደር ከፕሬዚዳንቱ ጋር የሁለቱን ሃገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ አምባሳደሩ የኢትዮጵያ መንግስት…

ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ከውጭ ተመላሽ ኢትዮጵያውያን ሊሳተፉባቸው በሚችሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ምክክር እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ከውጭ ተመላሽ ኢትዮጵያውያን ሊሳተፉባቸው በሚችሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር እያደረገ ነው። በመድረኩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ…