Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መስጠት አቁመው የነበሩ ጤና ተቋማት አገልግሎት መስጠት እየጀመሩ ነው – ዶክተር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በትግራይ ክልል በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መስጠት አቁመው የነበሩ ጤና ተቋማት ወደ አገልግሎት መስጠት እየተመለሱ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ የጤና ተቋማትን ወደ አገልግሎት ለመመለስ የጤና ሚንስቴር እና የትግራይ…

በመዲናዋ የድምፅ ብክለት ያደረሱ መጠጥ ቤቶች እና ምግብ ቤቶች ታሸጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ሳሪስ አደባባይ አካባቢ የድምፅ ብክለት ያደረሱ ስድስት መጠጥ ቤቶች እና ምግብ ቤቶች ታሸጉ፡፡ የአካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን ከዚህ ቀደም ከ200 በላይ የማስተካከያ እርምጃ እንዲወስዱ ማስጠንቀቂያ…

የብልጽግና ሴቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ የ6 ወር የሥራ አፈጸጸም ግምገማ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ሴቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ የ2013 ዓ.ም የስድስት ወር የሥራ አፈጸጸም ግምገማ እያካሄደ ይገኛል። በዚሁ ወቅት በክልሎች መካከል የሚስተዋለውን የአፈጻጸም ልዩነት ለማጥበብ በተግባር የመስክ ምልከታዎችን በማድረግ ልምድ እንዲቀስሙ…

የሲሚንቶ አቅርቦትና ፍላጎትን ለማሟላት ለአምራቾች የተለያዩ የድጋፍ ማዕቀፎች ተዘጋጅተዋል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶ አቅርቦትና ፍላጎትን ለማሟላት ለሲሚንቶ አምራች ኢንዱስትሪዎች የምርት መጠናቸውን እንዲጨምሩ የውጭ ምንዛሬ የቅድሚያ ቅድሚያ እንዲያገኙ በማድረግ እና የድጋፍ ማዕቀፎችን በማዘጋጀት እየተሰራ ነው ተባለ፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ…

ምክር ቤቱ የስድስት ወራት ዋና ዋና የስራ ዕቅድ አፈጻጸም ገመገመ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዋና ዋና የስራ ዕቅድ አፈጻጸምን ገምግሟል፡፡ የሕግ የበላይነት እንዲከበር ሕገ መንግስታዊ ውሳኔዎችን ማሳለፍ መቻሉ፣ የ15ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል…

የጉምሩክ ኮሚሽን ዘመናዊ የመረጃ ልውውጥ ስርዓትን መተግበር የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን እና ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ዘመናዊ የመረጃ ልውውጥ ስርዓትን መተግበር የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቀበታ መረጃን በአግባቡ…

ኢትዮጵያ እና ቡሩንዲ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቡሩንዲ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በቡሩንዱ የሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንቷ በቆይታቸው ከቡሩንዲው ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ ጋር…

የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ስለሽ በቀለ በኢትዮጵያ ከኖርዌይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሽ በቀለ በኢትዮጵያ ከኖርዌይ አምባሳደር መረተ ሉንደሞ ጋር ተወያዩ፡፡ ሁለቱ ወገኖች በኢትዮጵያና በኖርዌይ የጋራ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ ውይይታቸው በኃይል፣ በዘላቂ የልማት…

ለኤች አይ ቪ ተጋላጭ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ የሚውል የ400 ሚሊዮን ብር የድጋፍ ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ጤና ቢሮ የተናቀናጀ የጤናና የልማት አገልግሎት ድርጅት (ISHDO) ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር ለኤች አይ ቪ ተጋላጭ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ ለማድረግ የ400 ሚሊዮን ብር የድጋፍ ስምምነት አደረገ። ድጋፉ እድሜያቸው ከ9…

በኢትዮጵያ በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ትክክለኛ መረጃ ማድረስን ዓላማ ያደረገ የትዊተር ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ትክክለኛ መረጃ ማድረስን ዓላማ ያደረገ ሁለተኛ ዙር የትዊተር ዘመቻ ተደረገ፡፡ ዘመቻው “ሕወሓት መንስኤ ነው” (#TPLFisTheCause) እና “ዶክተር ዐቢይ ህወሓት…