በትግራይ ክልል በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መስጠት አቁመው የነበሩ ጤና ተቋማት አገልግሎት መስጠት እየጀመሩ ነው – ዶክተር ሊያ ታደሰ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በትግራይ ክልል በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መስጠት አቁመው የነበሩ ጤና ተቋማት ወደ አገልግሎት መስጠት እየተመለሱ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡
የጤና ተቋማትን ወደ አገልግሎት ለመመለስ የጤና ሚንስቴር እና የትግራይ…