የሀገር ውስጥ ዜና የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና የካቲት 29 ቀን ይሰጣል Tibebu Kebede Feb 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና የካቲት 29 ቀን እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ከየካቲት 22 እስከ 24 ቀን 2013 ዓ.ም የዲጂታል መታወቂያ ይሰራጫልም ብሏል። የፈተናው ገለጻ የካቲት 26 ቀን ተካሂዶ ፈተናው ከየካቲት 29…
የሀገር ውስጥ ዜና አበበች ጎበና የእናቶችና ህጻናት ሆስፒታል ተመረቀ Tibebu Kebede Feb 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ትልቁ እና ዘመናዊ የተባለው የእናቶች እና ህፃናት ሆስፒታል ተመረቀ፡፡ ሆስፒታሉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ መርቀውታል፡፡ ሆስፒታሉ በ700 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ ሲሆን በውስጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ሚዲያዎች ወኪል በመሆን ትሰራ ነበር የተባለችው ሉሲ ካሳ በሕጋዊነት ተመዝግባ አትንቀሳቀስም – የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ Meseret Demissu Feb 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኢፍ.ቢ.ሲ)የውጭ ሚዲያዎች ወኪል በመሆን ትሰራ ነበር የተባለችው ሉሲ ካሳ በሕጋዊነት ተመዝግባ እንደማትንቀሳቀስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ። ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን በዘገባ ወቅት ባልታወቀ ግለሰብ ጥቃት ደረሰባት ብሎ የጠቀሳት ሉሲ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጉራጌ ዞንና በሚዛን አማን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ Feven Bishaw Feb 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉራጌ ዞንና በሚዛን አማን ከተማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ፡፡ ከጉራጌ ዞን ወረዳዎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ናቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እየሰጡት ያለውን የለውጥ አመራርና…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ባይደን በማይናማር የመፈንቅለ መንግስት የጦር አመራሮች ላይ ማዕቀብ ጣሉ Abrham Fekede Feb 11, 2021 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በማይናማር የመፈንቅለ መንግስት የጦር አመራሮች ላይ ማዕቀብ ጣሉ፡፡ ባይደን ስልጣን ከያዙ ወዲህ ማዕቀብ ሲጥሉ ይህ የመጀመሪያቸው ነው፡፡ የማይናማር አመራሮች በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጡትን አሳን ሱ ኪን ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቻይና የኮቪድ19 ክትባትን ለኢትዮጵያ ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች Meseret Demissu Feb 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኮቪድ19 ክትባትን በድጋፍ ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን አስታውቀዋል፡፡ በጉዳዩ ላይም ከኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል ከካናዳ ዓለም አቀፍ የልማት ሚኒስትር ካሪና ጎልድ ጋር ተወያዩ Meseret Demissu Feb 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ከካናዳ ዓለም አቀፍ የልማት ሚኒስትር ካሪና ጎልድ ጋር የበይነመረብ ውይይት አካሄዱ። በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ሂደት ተከትሎ እየተደረገ ስላለው የሰብዓዊ ድጋፍና ክልሉን መልሶ የማቋቋም…
የሀገር ውስጥ ዜና ደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለፀች Meseret Demissu Feb 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ኤድዋርድ ዞሊሳ ማካያ ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪከ አምባሳደር ኤድዋርድ ዞሊሳ የተመራው የልዑካን…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል በ36 ወረዳዎች በ92 የምግብ ማከፋፈያ ጣቢያዎች የአስቸኳይ ሰብዓዊ ዕርዳታ እየደረሰ ይገኛል- የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ Meseret Demissu Feb 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በ36 ወረዳዎች በ92 የምግብ ማከፋፈያ ጣቢያዎች የአስቸኳይ ሰብዓዊ ዕርዳታ ስርጭት እየተካሄደ እንደሚገኝ የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንግስት ከ 26 በላይ ከሚሆኑ ዓለም አቀፍ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶክተር ሊያ ታደሰ የጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን ጎበኙ Tibebu Kebede Feb 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስተሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በጋሞ ዞን የጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል እየሰጠ የሚገኘውን የጤና አገልግሎት ጎበኙ። በጉብኝቱ ወቅት የሆስፒታሉን በተለይም የእናቶችና ህጻናት፣ የማዋለጃ እና የድንገተኛ ህክምና አገልግሎት አሰጣጥ…