በፌደራል የጋራ ገቢዎች ቀመር መሠረት ላለፉት 8 ወራት ከተሰበሰበው ውስጥ ከ14 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ለክልሎች ተከፋፍሏል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራል የጋራ ገቢዎች ቀመር መሠረት ላለፉት 8 ወራት ከተሰበሰበው ውስጥ ከ14 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ለክልሎች ተከፋፍሏል፡፡
ለ22 ዓመታት ሲያገለግል የነበረው የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር በፌደሬሽን ምክር ቤት በመሻሻሉ ምክንያት ባለፉት…