Fana: At a Speed of Life!

የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና የካቲት 29 ቀን ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና የካቲት 29 ቀን እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ከየካቲት 22 እስከ 24 ቀን 2013 ዓ.ም የዲጂታል መታወቂያ ይሰራጫልም ብሏል። የፈተናው ገለጻ የካቲት 26 ቀን ተካሂዶ ፈተናው ከየካቲት 29…

አበበች ጎበና የእናቶችና ህጻናት ሆስፒታል ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ትልቁ እና ዘመናዊ የተባለው የእናቶች እና ህፃናት ሆስፒታል ተመረቀ፡፡ ሆስፒታሉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ መርቀውታል፡፡ ሆስፒታሉ በ700 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ ሲሆን በውስጡ…

የውጭ ሚዲያዎች ወኪል በመሆን ትሰራ ነበር የተባለችው ሉሲ ካሳ በሕጋዊነት ተመዝግባ አትንቀሳቀስም – የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኢፍ.ቢ.ሲ)የውጭ ሚዲያዎች ወኪል በመሆን ትሰራ ነበር የተባለችው ሉሲ ካሳ በሕጋዊነት ተመዝግባ እንደማትንቀሳቀስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ። ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን በዘገባ ወቅት ባልታወቀ ግለሰብ ጥቃት ደረሰባት ብሎ የጠቀሳት ሉሲ…

በጉራጌ ዞንና በሚዛን አማን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉራጌ ዞንና በሚዛን አማን ከተማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ፡፡ ከጉራጌ ዞን ወረዳዎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ናቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እየሰጡት ያለውን የለውጥ አመራርና…

ባይደን በማይናማር የመፈንቅለ መንግስት የጦር አመራሮች ላይ ማዕቀብ ጣሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በማይናማር የመፈንቅለ መንግስት የጦር አመራሮች ላይ ማዕቀብ ጣሉ፡፡ ባይደን ስልጣን ከያዙ ወዲህ ማዕቀብ ሲጥሉ ይህ የመጀመሪያቸው ነው፡፡ የማይናማር አመራሮች በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጡትን አሳን ሱ ኪን ወደ…

ቻይና የኮቪድ19 ክትባትን ለኢትዮጵያ ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኮቪድ19 ክትባትን በድጋፍ ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን አስታውቀዋል፡፡ በጉዳዩ ላይም ከኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡…

የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል ከካናዳ ዓለም አቀፍ የልማት ሚኒስትር ካሪና ጎልድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ከካናዳ ዓለም አቀፍ የልማት ሚኒስትር ካሪና ጎልድ ጋር የበይነመረብ ውይይት አካሄዱ። በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ሂደት ተከትሎ እየተደረገ ስላለው የሰብዓዊ ድጋፍና ክልሉን መልሶ የማቋቋም…

ደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለፀች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ኤድዋርድ ዞሊሳ ማካያ ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪከ አምባሳደር ኤድዋርድ ዞሊሳ የተመራው የልዑካን…

በትግራይ ክልል በ36 ወረዳዎች በ92 የምግብ ማከፋፈያ ጣቢያዎች የአስቸኳይ ሰብዓዊ ዕርዳታ እየደረሰ ይገኛል- የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በ36 ወረዳዎች በ92 የምግብ ማከፋፈያ ጣቢያዎች የአስቸኳይ ሰብዓዊ ዕርዳታ ስርጭት እየተካሄደ እንደሚገኝ የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንግስት ከ 26 በላይ ከሚሆኑ ዓለም አቀፍ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር…

ዶክተር ሊያ ታደሰ የጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስተሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በጋሞ ዞን የጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል እየሰጠ የሚገኘውን የጤና አገልግሎት ጎበኙ። በጉብኝቱ ወቅት የሆስፒታሉን በተለይም የእናቶችና ህጻናት፣ የማዋለጃ እና የድንገተኛ ህክምና አገልግሎት አሰጣጥ…