Fana: At a Speed of Life!

ባልደራስ እና አብን የፖለቲካ ትብብር ፈጥረው በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (ባልደራስ) እና የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ፓርቲ (አብን) የፖለቲካ ትብብር ፈጥረው በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ፓርቲዎቹ የፖለቲካ ትብብር ፈጥረው ለመስራት መወሰናቸውን አስታውቀዋል።…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በተቋማት ጥራት ያለው ምርት እና አገልግሎትን ማቅረብ እንደሚገባ ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በግልም ሆነ በመንግስት ተቋማት ጥራት ያለው ምርት እና አገልግሎትን ማቅረብ እንደሚገባ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ከኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት የቦርድ አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ድርጅቱ…

በድሬዳዋ የህዝብና የጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ እንዲገጥሙ የሚያስገድድ ህግ ተግባራዊ ሊደረግ  ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር የሚንቀሳቀሱ ማናቸውም የህዝብና የጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ከሚያዝያ 1 ቀን ጀምሮ  የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ እንዲገጥሙ የሚያስገድድ ህግ ተግባራዊ ሊደረግ  ነው። በዚህም በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬዳዋ ቅርንጫፍ…