Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማና ኦሮሚያ አጎራባች አካባቢዎች ዘላቂ ሠላምና ልማትን ለማጠናከር የሚያግዝ የጋራ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማና ኦሮሚያ ክልሎች አጎራባች አካባቢዎች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት፣ ዘላቂ ሠላምና ልማትን ለማጠናከር የሚያግዝ የጋራ ምክክር መድረክ በቦንሣ- ዳዬ ከተማ ተካሄደ። ከትላንት ጀምሮ ለሁለት ቀናት በተካሄደው የምክክር መድረክ ከሁለቱ ክልሎች…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዋና አፈ ጉባኤና የብልጽግና ፖርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ከሀላፊነታቸው ተነሱ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልፅግና ፖርቲ የክልሉን ዋና አፈ ጉባኤና የብልጽግና ፖርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል አቶ ታደለ ተረፈ ከሀላፊነት አነሳ። ፓርቲው የግል ፍላጎታቸውን ለማሳካት 'ብልፅግና አሀዳዊ ነው' በሚል የሀሰት ትርክት ከሁለት ቦታ በመርገጥ…

ቋሚ ኮሚቴው የባለስልጣኑን የስድስት ወራት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና፣ አርብቶ አደርና አየር ንብረት ለውጥ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣንን የ2013 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ገምግሟል፡፡ አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ከማድረግ አንጻር የቡና ጣዕም ውድድር በሃገሪቱ…

በሶማሌ ክልል ሺንሌ ወረዳ በ200 ሚሊየን ብር የተገነባ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ሺንሌ ወረዳ በ200 ሚሊየን ብር የተገነባ ፋብሪካ ተመርቋል፡፡ የሶማሌ ክልል ዲያስፖራ ጉዳዮችና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዲሰላም ዩሱፍ፥ በሶማሌ ባለሀብት ሃጂ ኢልሚ ጌሶድ በሲቲ ዞን ሺንሌ ከተማ በ200 ሚሊየን ብር የተገነባ…

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጁ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ፅህፈት አገልግሎት የሚሰጡ መስለው የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጁ የነበሩ ሁለት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ፖሊስ ከህብረተሰቡ የደረሰውን መረጃ…

በምስራቅ ወለጋ ዞን በ33 የኦነግ ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ወለጋ የተለያዩ ወረዳዎች በ33 የኦነግ ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ሰሞኑን በዞኑ በሚገኙ ወረዳዎች የህግ የበላይነትን የማስከበር ስራ ተሰርቷል፡፡…

በንግድና አገልግሎት የተሰማሩ አምስት የመንግሥት የልማት ድርጅቶች 120 ሚሊየን ብር አተረፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ ስር የሚገኙ በንግድና አገልግሎት ዘርፍ የተሰማሩ አምስት የልማት ድርጅቶች በ2013 በጀት የመጀመሪያው አጋማሽ ዓመት 119 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር አተረፉ፡፡ ይህ ተገለጸው የድርጅቶቹ የዕቅድ…

የተመድ የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ቀጠናዊ ዳይሬክተር አሁና ኢዚያኮንዋ መቐለ ገብተዋል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ቀጠናዊ ዳይሬክተር አሁና ኢዚያኮንዋ መቐለ ገብተዋል። ዳይሬክተሯ መቐለ የገቡት በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ተከትሎ በመንግስት እየተካሄደ ያለውን የመልሶ ግንባታ ለመደገፍ…

የአፋር ክልል ህዝብና መንግስት ዘጠኝ ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ ለትግራይ ክልል አስረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአፋር ክልል ህዝብና መንግስት ግምቱ ዘጠኝ ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ በትግራይ ክልል በመገኘት አስረከበ። ድጋፉን የአፋር ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኤለማ አቡበከርን ጨምሮ የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማግሌዎች በመቐለ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የአውሮፓ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ፔካ ሃቪስቶ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ወቅት አቶ ደመቀ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ስላለው የመልሶ ማቋቋምና…