Fana: At a Speed of Life!

ወደ ጽኑ ህክምና ክፍል የሚገቡ ዜጎች ቁጥር ማሻቀቡን ተከትሎ የመተንፈሻ መሳሪዎች እጥረት እጅግ አሳሳቢ ሆኗል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በኮሮና ቫይረስ ታመው ወደ ጽኑ ህክምና ክፍል የሚገቡ ዜጎች ቁጥር ማሻቀቡን ተከትሎ የመተንፈሻ መሳሪዎች እጥረት እጅግ አሳሳቢ መሆኑን የኮሮና ህክምና ማዕከላት ኃላፊዎች ተናግረዋል፡፡ ከመሳሪያዎች እጥረት ባለፈም ላሉት የመተንፈሻ መሳሪያዎች…

በላስቬጋስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአንዳንድ የአሜሪካ አካላት የሚደረገውን ያልተገባ ዲፕሎማሲያዊ ጫናን በመቃወም ሰልፍ አካሂዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በላስቬጋስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአንዳንድ የአሜሪካ የህግ አውጪ እና የህግ አስፈፃሚ አካላት የሚደረገውን ያልተገባ ዲፕሎማሲያዊ ጫናን በመቃወም ሰልፍ አካሂደዋል፡፡ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ባደረጉት ሰልፍ…

337 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013(ኤፍ ቢሲ) 337 ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ ወደ አገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስታወቀ። ተመላሾቹ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ ተገኝተው…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በታንዛኒያው ፕሬዚዳንት ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013(ኤፍ ቢሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በታንዛኒያው ፕሬዚዳንት ጆን ማጉፉሊ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለታንዛኒያ ሕዝብና መንግስት መጽናናትን ተመኝተዋል፡፡ ጆን ማጉፉሊ ሌሊቱን ለህልፈት መዳረጋቸውን የሃገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንት…

የታንዛኒያው ፕሬዚዳንት ጆን ማጉፉሊ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2013(ኤፍ ቢሲ) ጆን ማጉፉሊ በ61 ዓመታቸው ነው ዳሬሰላም በሚገኝ ሆስፒታል ህይወታቸው ያለፈው። ፕሬዚዳንቱን ህልፈት ያሳወቁት የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዘደንት ሳሚያ ሱሉሁ ሲሆኑ ለህልፈታቸው ከልብ ህመም ጋር የተያያዘ መሆኑን ገልፀዋል። ፕሬዚዳንቱ ለሳምንታት…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በወዳጅነት ጨዋታ የማላዊ አቻውን 4 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የወንዶች ብሄራዊ ቡድን( ዋልያዎቹ) በወዳጅነት ጨዋታ የማላዊ ብሄራዊ ቡድንን 4 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፈዋል። በጨዋታው መስኡድ መሀመድ ፣ ጌታነህ ከበደ ፣ሱራፌል ዳኛቸው እና አቡበከር ናስር ለዋልያዎቹ የማሸነፊያ ግቦችን…

የምርጫ ክርክር ለማዘጋጀት ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ጨምሮ 11 ድርጅቶች ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርጫ ክርክርን ሊያዘጋጁ የሚችሉ 11 ድርጅቶች መመረጣቸውን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። ቦርዱ ባወጣው የፍላጎት ማቅረቢያ ቀነ ገደብ 23 ድርጅቶች ለማወያየት ጥያቄ አቅርበው ነው 11ዱ መመረጣቸው ተነግሯል። ድርጅቶቹም÷ 1 ፋና ብሮድካስቲንግ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ሳሚ ጀሚል አብዱላህ ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ታሪካዊ ግንኙነት በማውሳት፣  ግንኙነትን የበለጠ ማጠናከር…

ኢኖቬሽንን ለልማት የተሰኘ ዓለም ዓቀፍ ፕሮጀክት በይፋ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢኖቬሽንን ለልማት የተሰኘ ዓለም ዓቀፍ ፕሮጀክት በይፋ ስራ መጀመሩን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢኖቬሽን ለልማት ፕሮጀክት ማስጀመሪያ የቦርድ ስብሰባ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ በስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን፣ በገንዘብ…

8 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተደረገበት የጊንጪ ማከፋፈያ ጣቢያ ቅዳሜ በይፋ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 8 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተደረገበት የጊንጪ ማከፋፈያ ጣቢያ ቅዳሜ በይፋ ይመረቃል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትርና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር አብርሃም በላይ የጊንጪ ባለ 230/15 የኃይል ማከፋፈያ…