Fana: At a Speed of Life!

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ በመተከል ዞን ለደረሰው ግድያና ውድመት ይቅርታ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ በመተከል ዞን ለደረሰው ግድያና ውድመት ይቅርታ ጠየቀ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ጉባኤ ባለ ዘጠኝ ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል። ጉባኤው በአሶሳ…

የድምፅ ብክለት የሚፈጥሩ ድርጅቶች እና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የድምፅ ብክለት በሚያደርሱ ቡቲኮች የመንገድ ላይ ማስታወቂያዎች እና ሌሎች በህብረተሰቡ ላይ የደምፅ ብክለት የሚፈጥሩ ድርጅቶች እና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ እርምጃ ሊወሰድ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን…

የመዲናዋ ትምህርት ቢሮ ከርዕሳነ መምህራን ጋር በመማር ማስተማር ዙሪያ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በትምህርት ቤቶች በሚታዩ የመማር ማስተማር ችግሮች እና ሊተገበሩ በሚገባቸው መፍትሄዎች ዙሪያ ከርዕሳነ መምህራን ጋር ውይይት አካሄደ፡፡ ርዕሳነ ምምህራኖቹ ከሁሉም የመንግስት የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ…

በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ያተኮረ የኢትዮ ህንድ የቢዝነስ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረቱን በኢትዮጵያ በሚገኙ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ያደረገ የኢትዮ ህንድ የቢዝነስ ፎረም በህንድ ኒው ደልሂ ተካሄደ፡፡ ፎረሙን በህንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከህንዱ የመጽሄት አታሚ ኩባንያ ጋር በጋራ ያዘጋጁት ሲሆን፥ በፋርማሲዩቲካልስ፣…

ሲዳማ ቡና ገብረ መድህን ኃይሌን ዋና አሠልጣኝ አድርጎ ቀጠረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ አቶ ገብረ መድህን ኃይሌ ዋና አሠልጣኝ አድርጎ መቅጠሩን የክለቡ ሥራ አስፈፃሚ ቦርድ አስታውቋል። ክለቡ ከቀረቡት ዕጩ አሠልጣኞች ጥቆማ መካከል አሠልጣኙ ያላቸውን የረጅም ዓመታት ሥራ ልምድ፣ የሕይወት ተሞክሮ፣…

አቶ ደመቀ መኮንን ተቀማጭነታቸው በኢትዮጵያ ላደረጉ የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች ገለጻ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቶ ደመቀ መኮንን በትግራይ፣ በህዳሴ ግድብ፣ በምርጫ እና በኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር ዙሪያ ተቀማጭነታቸው በኢትዮጵያ ላደረጉ የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች ገለጻ አደረጉ፡፡ አቶ ደመቀ በትግራይ…

የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በኮሮና ምክንያት ትምህርታቸውን አቋርጠው የነበሩ ከ10 ሺህ በላይ ተማሪዎቹን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በኮሮና ምክንያት ትምህርታቸውን አቋርጠው የነበሩ ከ10 ሺህ በላይ ተማሪዎቹን መቀበል ጀመረ፡፡ ዩኒቨርሲቲው የተማሪ ቅበላ ሲያደርግ ይህ ለሁለተኛ ዙር መሆኑም ተነግሯል። የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች በተለያዩ…

ወጣቶች አምራች ሃይል በመሆናቸው አዕምሯቸው ላይ ሊሰራ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣የካቲት 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ወጣቶች አምራች ሃይል በመሆናቸው አዕምሯቸው ላይ ሊሰራ ይገባል ተብሏል። በጅማ ከተማ በወጣቶች ስነ-ልቦና እና ሠላም ላይ ያተኮረ የማህበረሰብ የምክክር መድረክ የተካሄደ ሲሆን፤ በከተማው ውስጥ እራሳቸውን የሚያጠፉ ወጣቶች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ…

መርማሪ ቦርዱ ጉዳት ለደረሰባቸው የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት የሚደረገውን የህክምና እርዳታ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የተደነገገውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም የሚመረምረው ቦርድ በጦር ኃይሎች አጠቃላይ ሆስፒታል ተገኝቶ ጉዳት ለደረሰባቸው የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ተገቢ የህክምና እርዳታ እየተደረገ መሆኑን ተመልክቷል፡፡ መርማሪ ቦርዱ…

የግብርና ሚኒስቴር አሲዳማ አፈርን በኖራ ውህድ ለማከም ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር አሲዳማ አፈርን በኖራ ውህድ ለማከም ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያደረገ ይገኛል፡፡ በኢትዮጲያ 36 ሚሊየን ሄክተር መሬት ሊታረስ የሚችል ሲሆን፤ 16 ሚሊየን ሄክታሩ ጥቅም ላይ እየዋለ ይገኛል ተብሏል፡፡ ከዚህ ውስጥ 43…