Fana: At a Speed of Life!

ጀርመን ከምርጫ ጋር በተያያዘ የ191 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስት በፈረንጆቹ ከ2020 እስከ 2025 ባለው የምርጫ ሂደት ዘመን በአውሮፓ ኮሚሽን አማካኝነት በኢትዮጵያ ውጤታማ የምርጫ አስተዳደር እና አመራር እንዲኖር የሚያስችል የልማት ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ፡፡ የተደረገው ድጋፍ 4 ሚሊየን ዩሮ…

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀሪያ ከሩሲያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ የኢትዮጵያ  አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀሪያ የሩሲያ አምባሳደር ከሆኑት ከኢጎር ቤልያኤቭ ጋር በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ ም መንግስት በትግራይ ክልል ያከናወነው የህግ ማስከበር ዘመቻ…

በአፋር ክልል በመስኖ የበጋ ስንዴ የማምረት ሥራ በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአፋር ክልል በመስኖ የበጋ ስንዴ የማምረት ሥራ በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ በክልሉ እየተካሄደ ያለው በመስኖ የበጋ ስንዴ የማምረት ስራ ከውጪ የሚገባን ስንዴ የመተካት ጥረታችንን የሚያጠናክር አቅም…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ወረዳ ለሚገነባው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አኖሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ወረዳ ለሚገነባው ለኢፋ ቦሩ ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አኖሩ። ከመደመር መጽሀፍ ገቢ የሚገነባዉ ሁለተኛ ዙር ትምህርት ቤት ግንባታ…

የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን በጋምቤላ ክልል የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን በጋምቤላ ክልል የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚግዝ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያገለግሉ…

አየር መንገዱ ከኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ጋር የብድር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ጋር የብድር ስምምነት ተፈራረመ ። የብድር ስምምነቱ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሚሰሩ ሰራተኞች የመኖሪያ ቤት እና ለተሽከርካሪ የብድር  አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያደርግ ነው። የብድር…

አዲስ አበባ ከተሽከርካሪ ነጻ ቀን መርሃግብርን በመተግበር እና በሌሎች የመንገድ ማሻሻያዎች ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆነች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) አዲስ አበባ ከተማ ከተሽከርካሪ ነጻ ቀን መርሃግብርን በወር አንድ ቀን በመተግበር እና በሌሎችም የመንገድ ማሻሻየዎች የ2021 ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆነች፡፡ ሽልማቱ የዓለም አቀፍ ራዕይ ለዜሮ የመኪና አደጋ ተጋላጭነት ሽልማት ሲሆን፥ ከተሞች…

የመልካቁንጥሬ መካነቅርስን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ አስፈላጊውን መረጃ የያዘ ሰነድ ተልኳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የመልካቁንጥሬ መካነቅርስን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ አስፈላጊውን መረጃ የያዘ ሰነድ መላኩን የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ በኦሮሚያ እና በደቡብ ክልሎች የሚገኙ ቅርሶች…

የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር 25 አባላት ያሉት አዲስ ካቢኔ አዋቀሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ  25 አባላት ያሉት አዲስ ካቢኔ አዋቅረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ሃምዶክ የቀድሞ ካቢኔያቸውን ባለፈው እሁድ መበተናቸው ይታወሳል፡፡ ይህን ተከትሎም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ ባዋቀሩት ካቢኔ ውስጥ  ሁለት…

የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ከ526 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ አዳዲስ የመሰረተ ልማት ግንባታዎችን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህርዳር ከተማ አስተዳደር በዘንድሮው በጀት ዓመት ከ526 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ አዳዲስ የመሰረተ ልማት ግንባታዎችን አስጀምሯል፡፡ የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉ በተያዘው በጀት ዓመት በ526…