Fana: At a Speed of Life!

በደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ“ያገባኛል ”ኢንሼቲቭ  ትግበራ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ“ያገባኛል ”ኢንሼቲቭ  ትግበራ በይፋ ተጀምሯል። በጤናው ዘርፍ የመጀመሪያው አገር በቀል ኢንሼቲቭ የሆነውና የጤናውን ስርዓትና አገልግሎት ይለውጣል ተብሎ የተቀረፀው “ያገባኛል ” የተሰኘው ኢንሼቲቭ  እንደ…

በስምሪት መስመራቸው አገልግሎት በማይሰጡ ታክሲዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል – የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተሰጣቸው የስምሪት መስመር የትራንስፖርት አገልግሎት በማይሰጡ ታክሲዎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ። ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ቀናት በመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች የታክሲ አገለግሎት ችግር ተስተውሏል።…

በደንገጎ አካባቢ በ10 ሚሊየን ብር ወጪ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ፕሮጀክት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ሀረማያ ወረዳ ደንገጎ አካባቢ ለሚካሄድ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ፕሮጀክት 10 ሚሊየን ብር ተመድቦ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ። የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና የደንገጎ ዛፍን መሰረት በማድረግ መልሶ የማልማት ፕሮጀክት…

140 ዜጎች ከየመን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 140 ዜጎች በዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አማካኝነት ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ለመመለስ ፍቃደኛ የሆኑትን ዜጎች ነው ወደ ሀገራቸው እንዲገቡ ማመቻቸቱን የገለጸው፡፡ ይህም የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተ…

ሲስተር አሰጋሽ ጎሳ ለ80ኛ ጊዜ ደም በመለገስ ቀዳሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲስተር አሰጋሽ ጎሳ ለ80ኛ ጊዜ ደም በመለገስ ቀዳሚ ሆኑ፡፡ የጤና ሚንስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በማህበራዊ ገጻቸው ይህ በኢትዮጵያ ሴት ደም ለጋሾች ዘንድ ክብረ ወሰን ነው ብለዋል፡፡ ሚኒስትሯ እናትም ቀዳሚ ደም ለጋሽም በመሆን በዛሬ ዕለት…

ብሔራዊ የደረጃዎች ምክር ቤት የ285 ብሔራዊ ደረጃዎችን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የደረጃዎች ምክር ቤት የ285 ብሔራዊ ደረጃዎችን አፀደቀ። የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ምክር ቤቱ ደረጃዎቹን ያጸደቀው በ6 ዘርፎች ተዘጋጅተው ከቀረቡለት 289 ረቂቅ ደረጃዎች መካከል መሆኑን አስታውቋል። በግብርና…

የካናዳ-አፍሪካ “ከአየር ብክለት የፀዳ ልማት” አውደጥናት በበይነ መረብ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የካናዳ-አፍሪካ "ከአየር ብክለት የፀዳ ልማት" አውደጥናት በበይነ መረብ እየተካሄደ ነው። በዚህ መድረክ ኢትዮጵያን በመወከል የተሳተፉት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር  አህመዲን መሀመድ ÷በኢትዮጵያ ምቹ የኢኖቬሽን ከባቢ ሁኔታን…