Fana: At a Speed of Life!

ባለሥልጣኑ ባለፉት 6 ወራት 622 ሚሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 6 ወራት 622 ሚሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ ዉሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ገቢው የተሰበሰበው ከውሃ የአገልግሎት ክፍያ እንዲሁም ከልዩ ልዩ የገቢ ርዕሶች መሆኑ ታውቋል፡፡ በባለሥልጣኑ ጥናት…

የዓለም ጤና ድርጅት ኮቪድ የመጣው ከውሃን ቤተ ሙከራ ሳይሆን ከእንስሳት መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮና ቫይረስ መነሻ ከውሃን ቤተ ሙከራ ሳይሆን ከእንስሳት መሆኑን በጥናቱ አረጋገጠ፡፡ የድርጅቱ ልዑክ ቻይና በመገኘት የኮሮና ቫይረስን መነሻ ሲያጠና መቆየቱ ይታወቃል፡፡ የልዑክ ቡድኑ መሪ ፒተር ቤን ኢምባረክ መነሻውን…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተሠጠ ያለው የአፋን ኦሮሞ የአፍ መፍቻ  ቋንቋ  ትምህርት ዜጎች በቋንቋቸው እንዲማሩ ዕድል የፈጠረ ነው-  ዶ/ር አለሙ ስሜ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተሠጠ ያለው የአፋን ኦሮሞ የአፍ መፍቻ  ቋንቋ  ትምህርት ዜጎች በቋንቋቸው እንዲማሩ ዕድል የፈጠረ መሆኑን በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ሲቪክ ማህበራት ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር አለሙ ስሜ…

ህፃናትና የትምህርት ተቋማት ህዝቡ ከነበረበት የድህነትና ኋላ ቀርነት አዙሪት እንዳይወጣ የሚፈልጉ ኃይሎች መጠቀሚያ እንዳይሆኑ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ጥሪ…

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ተቋማት የጥፋት ኃይሎች መጠቀሚያ እንዳይሆን ህብረተሰቡ የድርሻውን እንዲወጣ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጥሪ አቀረበ፡፡ የክልሉ መንግስት ባስተላለፈው ጥሪ የትምህርት ተቋማት ህዝቡ ትናንት ከነበረበት የድህነትና…

የመሀንዲስ ዋና መምሪያ በ405 ሚሊዮን ብር የገነባቸው ሦስት ፕሮጀክቶችን አጠናቆ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመሀንዲስ ዋና መምሪያ ከ405 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሲገነባቸው የነበሩትን ሦስት ፕሮጀክቶች አጠናቆ ማስረከቡ ተገለጸ። ርክክብ የተፈፀመባቸው ፕሮጀክቶች፣ 238.2 ሚሊዮን ብር የወጣበት የመከላከያ ማዕከላዊ ዴፖ፣ በ165 ሚሊዮን ብር…

ምርጫ ቦርድ የመራጮች ትምህርት ለማስተማር ዕውቅና ለተሰጣቸው ሲቪል ማኅበራት ሠርተፊኬትና ተያያዥ ሠነዶችን መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ትምህርት ለማስተማር በሁለት ዙር ዕውቅና ለተሰጣቸው ሲቪል ማኅበራት ሠርተፊኬትና ተያያዥ ሠነዶችን መስጠት ጀመረ፡፡ ቦርዱ የመራጮች ትምህርት ለሚያስተምሩ ሲቪል ማኅበራት ዕውቅና ለመስጠት ባወጣው ጥሪ መሠረት…

ጀርመን ከምርጫ ጋር በተያያዘ የ191 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስት በፈረንጆቹ ከ2020 እስከ 2025 ባለው የምርጫ ሂደት ዘመን በአውሮፓ ኮሚሽን አማካኝነት በኢትዮጵያ ውጤታማ የምርጫ አስተዳደር እና አመራር እንዲኖር የሚያስችል የልማት ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ፡፡ የተደረገው ድጋፍ 4 ሚሊየን ዩሮ…

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀሪያ ከሩሲያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ የኢትዮጵያ  አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀሪያ የሩሲያ አምባሳደር ከሆኑት ከኢጎር ቤልያኤቭ ጋር በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ ም መንግስት በትግራይ ክልል ያከናወነው የህግ ማስከበር ዘመቻ…

በአፋር ክልል በመስኖ የበጋ ስንዴ የማምረት ሥራ በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአፋር ክልል በመስኖ የበጋ ስንዴ የማምረት ሥራ በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ በክልሉ እየተካሄደ ያለው በመስኖ የበጋ ስንዴ የማምረት ስራ ከውጪ የሚገባን ስንዴ የመተካት ጥረታችንን የሚያጠናክር አቅም…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ወረዳ ለሚገነባው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አኖሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ወረዳ ለሚገነባው ለኢፋ ቦሩ ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አኖሩ። ከመደመር መጽሀፍ ገቢ የሚገነባዉ ሁለተኛ ዙር ትምህርት ቤት ግንባታ…