መቀመጫቸውን ናይሮቢ ያደረጉ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኀን ሚዛናዊ መረጃ እንዲያቀርቡ ተጠየቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉስልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም መቀመጫቸውን ናይሮቢ ያደረጉ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኀን ሚዛናዊ መረጃ እንዲያቀርቡ ጠየቁ፡፡
አምባሳደሩ የመገናኛ ብዙኀን የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ የሚሰሩት ዘገባ በመሰረታዊነት…