Fana: At a Speed of Life!

“ስለትግራይ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የሚቀርቡ ወቀሳዎች በመረጃ ያልተደገፉ ናቸው” – የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል ስላካሄደው የህግ ማስከበር እርምጃ እና ከእርምጃው መጠናቀቅ በኋላ በክልሉ ስላለው አጠቃላይ ሁኔታ በተመለከተ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የሚቀርቡ ወቀሳዎች በመረጃ ያልተደገፉ መሆናቸውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርዱ…

ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የሚገነባው የዱራሜ – ዳንቦያ – አንጋጫ – አመቾ መንገድ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዱራሜ - ዳንቦያ - አንጋጫ - አመቾ ዋቶ ሃላባ መንገድ ፕሮጀክት ግንባታ በይፋ ተጀመረ፡፡ በአስፓልት ኮንክሪት ደረጃ የሚገነባው የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ በሶስት አመታት ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሏል፡፡ ለመንገዱ ግንባታ 1 ቢሊየን…

የዳዉሮ ዞንና የኮንታ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳዉሮ ዞንና የኮንታ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ:: ነዋሪዎቹ በሰልፉ ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጎን በመቆም የተጀመረውን የልማት ጉዞ እናስቀጥላለን፣…

አምባሳደር ነብያት በአልጄሪያ ከሚገኝ መድሃኒት አምራች ጋር በኢትዮጵያ መሰማራት በሚችልበት አግባብ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በሀገሪቱ ከሚገኝ የመድሃኒት ማምረቻ ጋር ኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት መዳረሻው እንዲያደርግ ያለመ ውይይት አካሄዱ፡፡ አምባሳደሩ የመድሃኒት ማምረቻ ዘርፍ ከፍተኛ የገበያ ድርሻ ካለው ከፍራተር ራዜስ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ የደህንነት ረዳት ዋና ፀሀፊ ጃየልስ ሚሼድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የደህንነት ረዳት ዋና ፀሀፊ ጃየልስ ሚሼድ ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ እና ጃየልስ ሚሼድ በትግራይ ክልል ስላለው…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከዩ ኤስ ኤይድ ኢትዮጵያ ጋር በጋራ መስራት በሚያስችሉት ጉዳዮች ላይ መከረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከዩ ኤስ ኤይድ ኢትዮጵያ ጋር በጋራ መስራት በሚያስችሉት ጉዳዮች ላይ መከረ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ ከዩ ኤስ ኤይድ ኢትዮጵያ ሚሽን ዳይሬክተር ሺን ጆንስ እና ከሌሎች የተቋሙ…

የህወሓት መወገድ ለምስራቅ አፍሪካ ሰላም ወሳኝ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያም ሆነ ለምስራቅ አፍሪካ ሰላም መስፈን የህወሓት መወገድ አስፈላጊ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮጀክት ሲንዲኬት ለተባለው ድረገጽ በላኩት ጽሁፍ መንግስት በትግራይ ክልል ያካሄደው ህግ…

ኢትዮ ቴሌኮም በሰሜን ሪጅን ካሉ ጣቢያዎች ለ365ቱ የሞባይል ድምፅና የመደበኛ ስልክ አገልግሎት ማስጀመሩን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በሰሜን ሪጅን ካሉ ጣቢያዎች መካከል ለ365ቱ የሞባይል ድምፅና የመደበኛ ስልክ አገልግሎት ማስጀመሩን ገለፀ ። ድርጅቱ በሰሜን ሪጅን ያለውን የቴሌኮም መሠረተ ልማት ጥገና እና አገልግሎትን የተመለከተ ዛሬ በማህበራዊ ትስስር ገፁ…

ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን ከተመድ የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ቀጠና ሃላፊ አሁና ኢዚኮኖዋ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም ምክትል አስተዳዳሪ እና የአፍሪካ ቀጠና ሃላፊ አሁና ኢዚኮኖዋ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በትግራይ ክልል ስላለው የሰብአዊ…

ተጨማሪ 656 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የስምንት ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፊት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 147 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 656 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ከዚህ ባለፈም ባለፉት 24 ሰአታት ውስጥ 137 ሰዎች ከቫይረሱ ሲያገግሙ በአጠቃላይም…