Fana: At a Speed of Life!

በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሜዲካል ሴንተር “የአይኬር ኢኒሼቲቭ” ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሜዲካል ሴንተር የሆስፒታሎችን አሠራር ለማዘመን የተቀረፀው “የአይኬር ኢኒሼቲቭ” ማስጀመሪያ ፕሮግራም መካሄዱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። “አይኬር” ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሆስፒታሎች ለማምጣት፣ ታካሚ ተኮር…

በቴክኖሎጂ የተደገፈ የዲፕሎማሲ ሥራ ማከናወን እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሹመት ደብዳቤ ለተሰጣቸው አምባሳደሮች ስልጠና እየተሰጠ ነው። ስልጠናው በዓለም አቀፍ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ፣ በቪየና ኮንቬንሽን፣ በውጭ ጉዳይ ፖሊሲ፣ በሃገሪቱ የዲፕሎማሲ ታሪክ ፣ በሃይድሮ…

በወልቂጤ ከተማ በመንግስትና በህብረተሰቡ ተሳትፎ የተገነባ የ2ኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ22 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ አስተዳደር በመንግስት እና በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነባው 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤትግንባታ ተጠናቆ ተመረቀ፡፡ ህንፃው ባለ 5 ወለል ሲሆን 2ሺህ ተማሪዎችን…

ህብረት ለኢትዮጵያ በሚል መሪ ቃል የትዊተር ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ትክክለኛ መረጃ ማድረስን ዓላማ ያደረገ ኢትዮጵያን ከጥቃት እንመክት የሚል የትዊተር ዘመቻ ትናንት ተካሂዷል። ዘመቻው ህብረት ለኢትዮጵያ፣ ትግራይን መልሰን እንገንባ እና…

ደቡብ አፍሪካ የአስትራዜኒካ ክትባት እንዳይሰጥ አገደች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ አፍሪካ የአስትራዜኒካን ክትባት ለዜጎቿ እንዳይሰጥ ማገዷን አስታወቀች፡: እገዳው ክትባቱ አዲሱን የኮሮና ቫይረስ በመከላከሉ ረገድ ደካማ ውጤት ማሳየቱን ተከትሎ የተጣለ ነው ተብሏል፡፡ ተመራማሪዎች ወደ 2 ሺህ የሚጠጉ ሰዎችን ያካተተ…

በመጪው በልግ ወቅት መደበኛና ከመደበኛው በታች ዝናብ ይጠበቃል – ኤጀንሲው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመጪው በልግ ወቅት በአብዛኛው የአገሪቱ ዝናብ ተጠቃሚ አካባቢዎች ላይ መደበኛና ከመደበኛው በታች እርጥበታማ የአየር ጠባይ ሊኖር እንደሚችል ብሔራዊ ሜቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ በኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ…

የበረዶ ግግር መደርመስ ባስከተለው ከፍተኛ ጎርፍ ቢያንስ 14 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ የሂማሊያ ተራራ የበረዶ ግግር ተደርምሶ ባስከተለው ከፍተኛ ጎርፍ በጥቂቱ የ14 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ በጎርፉ ሳቢያ ህይወታቸው ካለፈው በተጨማሪ 150 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም ነው የተባለው፡፡ ከጠፉት…

የፊንላንድ መንግሥት በአማራ ክልል የሚያደርገውን የፕሮጀክቶች ትግበራና ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፊንላንድ ኤምባሲ የልማት ትብብር ጉዳዮች ኃላፊ አርቶ ቫልጃስ ከአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጋር ትብብራቸውን በሚያጠናክሩበት ጉዳይ ላይ ተወያዩ። የፊንላንድ መንግሥት በአማራ ክልል በግብርና፣ በገጠር የንጹህ…

የላይኛው ጉደር መስኖ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ በ3 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመስኖ ልማት ኮሚሽን ባለቤትነት የላይኛው ጉደር መስኖ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ በ3 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ እየተካሄደ ነው። ፕሮጀክቱ በምዕራብ ሸዋ ዞን አስተዳደር በቶኬ ኩታዬ እና አምቦ ዙሪያ ወረዳዎች በዘጠኝ ቀበሌዎች  በሁለት ክፍል…

በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ቫይረስ የተያዘ ሰው ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱ ተነገረ፡፡ በምስራቃዊ የሃገሪቱ ክፍል አንድ በኢቦላ ቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱን የሃገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ቡቴምቦ በተባለው ከተማ…