በሠላም ሚኒስትር የተመራ ልዑክ በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ስርጭት ያለበትን ሁኔታ ለመመልከት መቀሌ ገባ
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሠላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚልና በዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሊ የተመራ የልዑካን ቡድን በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ስርጭት ያለበትን ሁኔታ ለመመልከት መቀሌ ገባ።
የልዑክ ቡድኑ አባላት በትግራይ ክልል በሚኖራቸው ቆይታ…