Fana: At a Speed of Life!

በሠላም ሚኒስትር የተመራ ልዑክ በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ስርጭት ያለበትን ሁኔታ ለመመልከት መቀሌ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሠላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚልና በዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሊ የተመራ የልዑካን ቡድን በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ስርጭት ያለበትን ሁኔታ ለመመልከት መቀሌ ገባ። የልዑክ ቡድኑ አባላት በትግራይ ክልል በሚኖራቸው ቆይታ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታዋ ከሴንት ፒተርስበርግ የኢንቨስትመንት ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቢዝነስ ዲፕሎማሲና የዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ጽዮን ተክሉ ከሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የኢንቨስትመንት ልዑካን ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትር ዲኤታዋ ባለሀብቶቹ ኢትዮጵያን ለኢንቨስትመንት ተመራጭ በማድረጋቸው…

336 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 336 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመልሰዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ…

የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ፌሌክስ ሺሴኬዲ አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለፕሬዚዳንቱ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፕሬዚዳንቱ…

አየር መንገዱ ለመንገደኞች ተፈጥሯዊ የሀገር ውስጥ ማዕድ ማጋራት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ “በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ፤ ተፈጥሯዊ ማዕድ ይቋደሱ’’ በሚል መርህ ለተጓዦቹ ተፈጥሯዊ የሆኑ የሀገር ውስጥ ማዕድ ማጋራት መጀመሩን አስታወቀ። አየር መንገዱ በሀገር ውስጥ አምራቾች የሚመረቱ እንደ ቡና፣ ማር…

የትምህርት ማስረጃ ትክክለኛነትን ማረጋገጥ የሚያስችል ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከመንግስት እና ከግል ትምህርት ተቋማት የተመረቁ ተማሪዎችን ማስረጃ ትክክለኛነት ማረጋገጥ የሚያስችል ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ሊደረግ ነው። የከፍተኛ ትምህርት አግባብነት እና ጥራት ኤጀንሲ ዋና ዳሬክተር ዶክተር አንዱዓለም አድማሴ ለፋና…

የምሁራን የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር እና ኮተቤ ሜትሮ ፖሊታን ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጁት ሃገር አቀፍ የምሁራን የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ ሉዓላዊነቷ የተከበረና ጥቅሟ የተረጋገጠ ሃገር በመገንባት ሂደት የምሁራን ሚና እና የኢትዮጵያን ብሄራዊ ደህንነትና…

የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን አስመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህር ዳር፣ ወልዲያ፣ ደባርቅ፣ ወላይታ ሶዶ እና ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ መርሃ ግብሮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ፡፡ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ 5ሺህ 117 ተማሪዎችን ሲያስመርቅ ከዚህ ውስጥ 1 ሺህ 623 ሴቶች ናቸው፡፡…

34ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 34ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ተጀመረ። የዘንድሮው ጉባኤ “ኪነ ጥበብ፣ ባህል እና ቅርስ የምንፈልጋትን አፍሪካ ለመገንባት” በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው። የህብረቱ መሪዎች ጉባኤ በተለያዩ አህጉራዊና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ…

የውጭ ኦዲት ድግግሞሽን የሚያስቀር አዋጅ ተዘጋጅቷል

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣2013(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ኦዲት ድግግሞሽን ማስቀረት የሚያስችል አዋጅ መዘጋጀቱን የፌዴራል ዋና ኦዲተር አስታወቀ። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የውጭ ኦዲት ድግግሞሽን ለማስቀረት የወጣ የነጠላ ኦዲት ረቂቅ አዋጅ ላይ…