በሐዋሳ ከተማ በአላሙራ ተራራ ላይ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በአካባቢው ህብረተሰብ ርብርብ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ አላሙራ ተራራ ላይ ለጌዜው መንስኤው ባልታወቀ ምክንያት ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በአካባቢው ህብረተሰብና በፀጥታ አካላት ርብርብ የከፋ ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ፡፡
የእሳት አደጋው ምሽት 7 ሰዓት…