Fana: At a Speed of Life!

በሐዋሳ ከተማ በአላሙራ ተራራ ላይ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በአካባቢው ህብረተሰብ ርብርብ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ አላሙራ ተራራ ላይ ለጌዜው መንስኤው ባልታወቀ ምክንያት ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በአካባቢው ህብረተሰብና በፀጥታ አካላት ርብርብ የከፋ ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ፡፡ የእሳት አደጋው ምሽት 7 ሰዓት…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የቡሬ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት የቡሬ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክን መረቁ፡፡ በምረቃ ስነ ስርአቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ፣የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር እና ሌሎችም…

የአማራ ክልል መንግሥት መሬት የማስለቀቅ ውሳኔ ውክልናን ለወረዳና ከተማ አስተዳደሮች ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግሥት "የህዝብን ጥቅም ለማሰጠበቅ" መሬት የማስለቀቅ ውሳኔ ውክልናን ለወረዳና ከተማ አስተዳደሮች ሰጥቷል። የክልሉ መንግስት ውሳኔ ተግባራዊ እንዲደረግም በክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም 400 ሚሊዮን ዶላር መድቦ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ምግብ ፕሮግራም ለትግራይ ክልል ሠብዓዊ ድጋፍ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት እንደሚያቀርብ አስታወቀ። በመቀሌ የምግብ ማከማቻ መጋዘን 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዜጎችን ለሁለት ወራት መመገብ የሚያስችል እህል መከማቸቱን…

በትግራይ ክልል 1 ነጥብ 7 ሚሊዮን ዜጎች ሠብዓዊ ድጋፍ አግኝተዋል …ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል 1 ነጥብ 7 ሚሊዮን ዜጎች ሠብዓዊ ድጋፍ እንዲያገኙ መደረጉን የሠላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል ገለጹ። በክልሉ 800 ሺህ ዜጎች የአልሚ ምግብ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል ​ብለዋል። ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሊን የተመራ…

ባለፉት 6 ወራት በሁሉም መስኮች የተመዘገቡት አፈጻጸሞች አበረታች መሆናቸውን ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 6 ወራት በሁሉም መስኮች የተመዘገቡት አፈጻጸሞች አበረታች እና ተስፋ ሰጪ ጅምሮች ከተማዋ ወደ ብልፅግና ለምታደርገው ጉዞ በእጅጉ የሚያግዙ መሆናቸውን ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ። የገጠሙን ችግሮችና ህዝባችን…

ፌሌክስ ሺሴኬዲ ከራማፎሳ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበርነትን ተረክበዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ፌሌክስ ሺሴኬዲ ከተሰናባቹ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪይል ራማፎሳ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበርነትን ተረክበዋል፡፡ ተሰናባቹ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ለአዲሱ ሊቀመንበር የእንኳን ደስ ያሎት መልዕክት…

ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት 420 የህወሃት ከፍተኛ የፖለቲካና ወታደራዊ አመራሮች መረጃ በማሰባሰብ በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በጁንታው ፀረ ሰላም እንቅስቃሴ ውስጥ የተሳተፉ 420 የህወሃት ከፍተኛ የፖለቲካና ወታደራዊ አመራሮች እንዲሁም 682  በወንጀል ድርጊት  የተሳተፉ  የጁንታው አባላት ላይ መረጃ በማሰባሰብ በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ እየሰራ…

በኦሮሚያ ክልል የኮቪድ ጥንቃቄ መስፈርቶችን ላሟሉ ሆቴሎች ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በኦሮሚያ ክልል የኮቪድ ጥንቃቄ መስፈርቶችን ላሟሉ ሆቴሎች የእውቅና ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መስጠት መጀመሩን ባህል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከአዳማና ከቢሾፍቱ ከተገመገሙ 38 ሆቴሎች ውስጥ ዝርዝር መስፈርቶችን አሟልተው የተገኙ ከአዳማ 4፤…

በትግራይ ክልል የጤና አገልግሎቶችን የማስቀጠልና ድንገተኛ ምላሽና ድጋፍ የመስጠት ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የጤና ሚኒስቴር ከተለያዩ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ አጋር አካላት እንዲሁም ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር በመቀናጀት በተለያዩ የትግራይ አካባቢዎች እየተሰጠ ያለውን የድንገተኛ ምላሽና የጤና አገልግሎት ድጋፍ አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በቅርብ ጊዜ…