Fana: At a Speed of Life!

አዲስ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተመዝጋቢ ቁጥር ከባለፉት አስር ዓመታት አንጻር በዓመት የተመዘገበው ቁጥር በ500 ፐርሰንት እንደሚበልጥ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተመዝጋቢ ቁጥር ከባለፉት አስር ዓመታት አንጻር በዓመት የተመዘገበው ቁጥር በ500 ፐርሰንት እንደሚበልጥ ተገለጸ፡፡ አዲሱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2013 ከወጣ እና ምዝገባ ከተጀመረ ጀምሮ…

የግድቡን ድርድር ከአፍሪካ ህብረት አሸማጋይነት ማዕቀፍ ለማስወጣት የሚደረገው የሴራ ዲፕሎማሲ ማክሸፍ ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚደረገውን ድርድር ከአፍሪካ ህብረት አሸማጋይነት ማዕቀፍ ውስጥ ለማስወጣት የሚደረገውን የካይሮ የሴራ ዲፕሎማሲ ለማክሸፍ ከወዲሁ ሰፊ ዝግጅት ማድረግ እንደሚገባ በውሃ ዲፕሎማሲ ላይ ጥናት ያካሄዱ የባህርዳር እና…

ቻይና ለሀምሳ ዓመታት የዘለቀውን አጋርነቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለሀምሳ ዓመታት የዘለቀውን አጋርነቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩአን ገልጸዋል፡፡ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩአንን ተቀብለው…

በፕሪሚየር ሊጉ ወልቂጤ ከተማ ከሃዋሳ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ 11 ኛ ሳምንት ዛሬ ረፋድ በተደረገ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማና ሃዋሳ ከተማ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተለያይተዋል። በጨዋታው ሁለቱም ቡድኖች ግብ ማስቆጠር አልቻሉም፡፡…

ከትግራይ ክልል ወደ ሱዳን የተሰደዱ 60 ሺህ ዜጎችን ለመመለስ እየተሰራ ነው

የአዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትግራይ ወደ ሱዳን የተሰደዱ 60 ሺህ ዜጎችን ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ጉዳዮች ኤጀንሲ ዳይሬክተር ጄኔራል ተስፋሁን ጎበዛይ ገለፁ። ዜጎቹን ለመመለስ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች…

ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የጉዞ እና ቱሪዝም ምክር ቤት የጉዞ ደህንነት ማረጋገጫ ዕቀውቅና አገኘች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የጉዞ እና ቱሪዝም ምክር ቤት የጉዞ ደህንነት ማረጋገጫ ዕቀውቅና አገኘች፡፡ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስት ዶክተር ሂሩታ ካሳው ጉዳዩን አስመልከተው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኮሮና…

በበጀት አመቱ ስድስት ወራት ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በበጀት አመቱ ግማሽ አመት ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን አስታወቀ፡፡ በስድስት ወራት ውስጥ 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ከወጪ ንግድ ለማግኘት ታቅዶ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር መገኘቱን የንግድና…

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ ሐረሪ ክልል ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣2013(ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ በሐረር ከተማ በተለምዶ ሀማሬሳ ከሚባለው አካባቢ ሲደርሰ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። የአዲስ አበባ ከተማ ቆይታውን አጠናቆ ወደ ሐረር የተጓዘው የታላቁ ሕዳሴ ዋንጫ በሐረሪ ክልል የሚከናወነውን የግድቡ ግንባታ የገቢ አሰባሰብ…

በክልሎች መካከል ያለው የመሰረተ ልማት ስርጭት አለመመጣጠን እንዲስተካከል ባለድርሻዎች በጋራ  እንዲሰሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሎች መካከል ያለውን የመሰረተ ልማት ስርጭት አለመመጣጠን እና መጓደል ለመቅረፍ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ ሊሰሩ እንደሚገባ ተጠይቋል። በፌዴራል የመሰረተ ልማት ተቋማት የስርጭት መስፈርት ዝግጅት እና በጋራ ገቢዎች አስተዳደርና ማከፋፋያ ቀመር…

የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ውጤታማነት የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲቲዩት እንዲከታተል ስምምነት ላይ ተደረሰ

የአዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ሪፎርም ሂደቱን በብቃት ለመከታተልና ውጤቱን ለመገምገም የሚያስችል የትብብር የመግባቢያ ሰነድ የገንዘብ ሚኒስቴር እና የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲቲዩት ጋር ተፈራረሙ፡፡ በስምምነቱ መሰረት የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲቲዩት የሀገር…