አዲስ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተመዝጋቢ ቁጥር ከባለፉት አስር ዓመታት አንጻር በዓመት የተመዘገበው ቁጥር በ500 ፐርሰንት እንደሚበልጥ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተመዝጋቢ ቁጥር ከባለፉት አስር ዓመታት አንጻር በዓመት የተመዘገበው ቁጥር በ500 ፐርሰንት እንደሚበልጥ ተገለጸ፡፡
አዲሱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2013 ከወጣ እና ምዝገባ ከተጀመረ ጀምሮ…