ዓለምፀሐይ “አድርጉ” አላለችንም፤ ራሷ ያሰበችውን በተግባር ፈፅማ አሳይታናለች – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "ዓለምፀሐይ "አድርጉ" አላለችንም፤ ራሷ ያሰበችውን በተግባር ፈፅማ አሳይታናለች" ብለዋል፡፡
አቶ ደመቀ ይህንን ያሉት ዛሬ የጣይቱ ባህልና ትምህርት ማዕከል የትውውቅና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር…