Fana: At a Speed of Life!

ተጨማሪ 726 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ10 ሰዎች ህይዎት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ5 ሺህ 65 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 726 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 140 ሺህ 883 ደርሷል። በሌላ በኩል 999…

የጡረታ መዋጮ የማይከፍሉ የግል ድርጅቶች የንግድ ፍቃዳቸው እንዳይታደስ የሚያደርግ አሰራር መዘርጋቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጡረታ መዋጮ የማይከፍሉ የግል ድርጅቶች የንግድ ፍቃዳቸው እንዳይታደስ የሚያደርግ የጋራ አሰራር መዘርጋቱን የግል ድርጅቶች ማኅበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው በበጀት ዓመቱ አጋማሽ ከግል ድርጅት ሠራተኞች የጡረታ መዋጮ ክፍያ 5 ነጥብ…

ለመጪው ሀገራዊ ምርጫ ተመሳሳይ ፖሊሲ እና ፕሮግራም ያላቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት መፍጠር እንደሚገባቸው ምሁራን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪው ሀገራዊ ምርጫ ተመሳሳይ ፖሊሲ እና ፕሮግራም ያላቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት በመፍጠር ጠንካራ እና ተወዳዳሪ ሆነው መቅረብ እንዳለባቸው የፖለቲካል ሳይንሰ ምሁራን ተናግረዋል፡፡ የፓርቲዎቹ ቁጥር መብዛት እውነተኛ ተፎካካሪ ፓርቲዎችን…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ ድሬዳዋ ከተማን 2ለ0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ 11 ኛ ሳምንት ዛሬ ከሰዓት በተደረገ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ድሬዳዋ ከተማን 2ለ0 አሸነፏል። ለፋሲል ከነማ የማሸነፊይ ግቦቹን በዛብህ መላዮና በረከት ደስታ አስቆጥረዋል። ረፋድ ላይ በተካሄደው ጨዋታ…

በመዲናዋ የፊታችን እሁድ ከተሽከርካሪ ነፃ ቀን ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የፊታችን እሁድ “መንገድ ለሰው” ከተሽከርካሪ ነጻ ቀን ይከበራል፡፡ ከተሽከርካሪ ነጻ መንገዶች ቀን ዋና አላማ ሞተር አልባ እንቅስቃሴ በማበረታታት አማራጭ የትራንስፖርት መንገድ ማበረታታት ነው ተብሏል፡፡ እኔዲሁም የትራፊክ…

የቀይ ባህር ጂኦ ፖለቲካዊ ሁኔታና የትብብር መማክርት ምስረታ ሊቋቋም መታሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀይ ባህር ጂኦ ፖለቲካዊ ሁኔታና የትብብር መማክርት ምስረታ ሊቋቋም መታሰቡ ተገለጸ፡፡ ይህ የተባለው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ለሦስት ተከታታይ ቀናት ባካሀየዱቴ የምክክር…

68 ዜጎች ከሊባኖስ ቤይሩት ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስልሳ ስምንት ኢትዮጵያዊያን ከሊባኖስ ቤይሩት መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በፍሪደም ፈንድ እና አጋር ኢትዮጵያ በተባሉ አገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅቶች አማካኝነት ነው ወደ አገራቸው የተመለሱት። ወደ…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻጸም 78 ነጥብ 3 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻጸም 78 ነጥብ 3 መድረሱን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸውን ተግባራትንና የህዳሴ ግድቡን የግንባታ ሂደት በተመለከተ መግለጫ የሰጡት የውሃ፣ መስኖና…

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ አጋርነታቸውን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ትብብርና አጋርነታቸውን ለማጠናከር መከሩ፡፡ በሚኒስቴር መስሪያቤቱ በተካሄደው የሁለትዮሽ ምክክር የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ የኮሪያ…

ሐድያ ሆሳዕና የዕግድ ውሳኔ ተላለፈበት

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐድያ ሆሳዕና የእግር ኳስ ክለብ ከዚህ በፊት የተወሰነበትን ውሳኔ ተግባራዊ ባለማድረጉ ምክንያት የዕግድ ውሳኔ ማስተላለፉን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ። የሐድያ ሆሳዕና ተጫዋች የሆነው አብዱልሰሚድ አሊ ደሞዝ አልተከፈለኝም በማለት…