የሀገር ውስጥ ዜና ተጨማሪ 726 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ10 ሰዎች ህይዎት አልፏል Meseret Awoke Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ5 ሺህ 65 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 726 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 140 ሺህ 883 ደርሷል። በሌላ በኩል 999…
የሀገር ውስጥ ዜና የጡረታ መዋጮ የማይከፍሉ የግል ድርጅቶች የንግድ ፍቃዳቸው እንዳይታደስ የሚያደርግ አሰራር መዘርጋቱ ተገለጸ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጡረታ መዋጮ የማይከፍሉ የግል ድርጅቶች የንግድ ፍቃዳቸው እንዳይታደስ የሚያደርግ የጋራ አሰራር መዘርጋቱን የግል ድርጅቶች ማኅበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው በበጀት ዓመቱ አጋማሽ ከግል ድርጅት ሠራተኞች የጡረታ መዋጮ ክፍያ 5 ነጥብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለመጪው ሀገራዊ ምርጫ ተመሳሳይ ፖሊሲ እና ፕሮግራም ያላቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት መፍጠር እንደሚገባቸው ምሁራን ተናገሩ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪው ሀገራዊ ምርጫ ተመሳሳይ ፖሊሲ እና ፕሮግራም ያላቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት በመፍጠር ጠንካራ እና ተወዳዳሪ ሆነው መቅረብ እንዳለባቸው የፖለቲካል ሳይንሰ ምሁራን ተናግረዋል፡፡ የፓርቲዎቹ ቁጥር መብዛት እውነተኛ ተፎካካሪ ፓርቲዎችን…
ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ ድሬዳዋ ከተማን 2ለ0 አሸነፈ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ 11 ኛ ሳምንት ዛሬ ከሰዓት በተደረገ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ድሬዳዋ ከተማን 2ለ0 አሸነፏል። ለፋሲል ከነማ የማሸነፊይ ግቦቹን በዛብህ መላዮና በረከት ደስታ አስቆጥረዋል። ረፋድ ላይ በተካሄደው ጨዋታ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የፊታችን እሁድ ከተሽከርካሪ ነፃ ቀን ይከበራል Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የፊታችን እሁድ “መንገድ ለሰው” ከተሽከርካሪ ነጻ ቀን ይከበራል፡፡ ከተሽከርካሪ ነጻ መንገዶች ቀን ዋና አላማ ሞተር አልባ እንቅስቃሴ በማበረታታት አማራጭ የትራንስፖርት መንገድ ማበረታታት ነው ተብሏል፡፡ እኔዲሁም የትራፊክ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቀይ ባህር ጂኦ ፖለቲካዊ ሁኔታና የትብብር መማክርት ምስረታ ሊቋቋም መታሰቡ ተገለጸ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀይ ባህር ጂኦ ፖለቲካዊ ሁኔታና የትብብር መማክርት ምስረታ ሊቋቋም መታሰቡ ተገለጸ፡፡ ይህ የተባለው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ለሦስት ተከታታይ ቀናት ባካሀየዱቴ የምክክር…
የሀገር ውስጥ ዜና 68 ዜጎች ከሊባኖስ ቤይሩት ተመለሱ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስልሳ ስምንት ኢትዮጵያዊያን ከሊባኖስ ቤይሩት መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በፍሪደም ፈንድ እና አጋር ኢትዮጵያ በተባሉ አገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅቶች አማካኝነት ነው ወደ አገራቸው የተመለሱት። ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻጸም 78 ነጥብ 3 በመቶ ደረሰ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻጸም 78 ነጥብ 3 መድረሱን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸውን ተግባራትንና የህዳሴ ግድቡን የግንባታ ሂደት በተመለከተ መግለጫ የሰጡት የውሃ፣ መስኖና…
የሀገር ውስጥ ዜና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ አጋርነታቸውን ለማጠናከር መከሩ Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ትብብርና አጋርነታቸውን ለማጠናከር መከሩ፡፡ በሚኒስቴር መስሪያቤቱ በተካሄደው የሁለትዮሽ ምክክር የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ የኮሪያ…
ስፓርት ሐድያ ሆሳዕና የዕግድ ውሳኔ ተላለፈበት Tibebu Kebede Feb 5, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐድያ ሆሳዕና የእግር ኳስ ክለብ ከዚህ በፊት የተወሰነበትን ውሳኔ ተግባራዊ ባለማድረጉ ምክንያት የዕግድ ውሳኔ ማስተላለፉን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ። የሐድያ ሆሳዕና ተጫዋች የሆነው አብዱልሰሚድ አሊ ደሞዝ አልተከፈለኝም በማለት…