Fana: At a Speed of Life!

አሰልጣኝ ውበቱ ለ2ኛ ዙር የኢትዮጵያ የብሄራዊ ቡድን ዝግጅት ለ28 ተጫዋቶች ጥሪ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ28 ተጫዋቶች ለ2ኛ ዙር የብሄራዊ ቡድኑ ዝግጅት ጥሪ ማድረጋቸውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ ዋሊያዎቹ በቀጣይ ከማዳጋስካር እና ከኮትዲቯር ጋር ለሚያደርገት የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከጀርመኗ መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጀርመኗ መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በስልክ ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጠናዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት…

በአንዳንድ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ጥራት መጓደል አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንዳንድ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ጥራት መጓደል አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርና የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ገለጹ፡፡ ተቋማቱ ይህንን ያሉት ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር…

በምዕራብ አርሲ ዞን በትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን ነንሰቦ ወረዳ ባጋጠመ የትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ፡፡ የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ሳጅን አህመድ ጠቀሳ እንዳታወቁት አደጋው የተፈጠረው ጠጠር የጫነ ሲኖትራክ በላዩ ላይ…

በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በህጋዊነት የተመዘገቡ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ መወዳደሪያ ምልክቶቻቸውን  ወሰዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በህጋዊነት የተመዘገቡ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ መወዳደሪያ ምልክቶቻቸውን ወስደዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ተኛው አገር አቀፍ ምርጫን ለማከናወን በጊዜ ሰሌዳው ላይ ካስቀመጣቸው ተግባራት መካከል አንደኛው…

በደብረ ታቦር ዓመታዊው የፈረስ ጉግስ እና ግልቢያ ጨዋታ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ታቦር ከተማ አጅባር ሜዳ ዓመታዊው የፈረስ ጉግስ እና ግልቢያ ጨዋታ ተካሄደ። የፈረስ ጉግስ እና ግልቢያ ጨዋታው የመርቆሪዎስ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሚደረግ ነው። በዚህ ስነ ስርዓት ላይ የባህልና ቱሪዝም  ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት…

የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ባለፉት ስድስት ወራት ከ596 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ2013 በጀት ዓመት ግማሽ ዓመት ከ596 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ በስድስት ወራት 640 ሚሊየን 707 ሺህ 116 ብር ለመሰብሰብ አቅዶ፥ 596 ሚሊየን 444 ሺህ 660…

አምባሳደር ጀማል በከር በባህሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከአፍሮ እስያ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢፌዴሪ የቆንስላ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አምባሳደር ጀማል በከር በባህሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከአፍሮ እስያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ጀማል በከር በኢትዮጵያና በባህሬን መካከል ያለው…

ሳላህዲን ከቅዱስ ጊዮርጊስ ዋና ቡድን ተለይቶ ከተስፋ ቡድኑ ጋር ልምምድ እንዲሰራ ውሳኔ ተላለፈበት

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሳላህዲን ሰኢድ ከስነ ምግባር ግድፈቶች ጋር ተያይዞ ውሳኔ እስከሚተላፍበት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ዋና ቡድን ተለይቶ ከተስፋ ቡድኑ ጋር ልምምድ እንዲሰራ የቅዱስ ጊዮርስ ስፖርት ማህበር ስራ አመራር ቦርድ ውሳኔ አስተላለፈ። የቅዱስ ጊዮርስ ስፖርት ማህበር…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለተደረገላቸው የድጋፍ ሰልፍ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "በመላው ኦሮሚያ ስለተደረገው የአብሮነት ድጋፍ ድምጽ ከልብ አመሰግናለሁ" ሲሉ በማህበራዊ ገፃቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል። "የመንግስት ልዩ ተልዕኮ ህዝብን ማገልገል ብቻ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በየደረጃው…