Fana: At a Speed of Life!

ቦርዱ 47 ፓርቲዎችንና 8 ሺህ 209 እጩዎችን መመዝገቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 47 ፓርቲዎችንና 8 ሺህ 209 እጩዎችን መመዝገቡን አስታወቀ፡፡ ቦርዱ በ673 የምርጫ ክልሎች ላይ ነው የእጩዎች ምዝገባ ያካሄደው፡፡ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ በጉዳዩ ዙሪያ መግለጫ…

ኢትዮጵያ የአለም አቀፍ የቴሌኮሙኔኬሽን ልማት ጉባኤ ዝግጅት አህጉራዊ ስብሰባዎችን እንድትመራ ተመረጠች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣይ አመት በአዲስ አበባ ለሚካሄደው የአለም አቀፍ የቴሌኮሙኔኬሽን ልማት ጉባኤ ዝግጅት አህጉራዊ ስብሰባዎችን እንድትመራ ተመረጠች። የ2021ንዱን አለም አቀፍ የቴሌኮም ልማት ጉባኤ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በቀጣይ አመት አዲስ አበባ…

ዶክተር አዲስ አለም ባሌማ፣ አቶ ስብሃት ነጋ፣ አምባሳደር አባይ እና ሌሎች ተጠርጣሪዎች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር አዲስ አለም ባሌማ፣ አቶ ስብሃት ነጋ፣ አምባሳደር አባይ እና ሌሎችም ተጠርጣሪዎች ማረሚያቤት እንዲወርዱ ታዘዘ። ተጠርጣሪዎቹ ማረሚያቤት እንዲወርዱ የታዘዘው ዐቃቤ ህግ በመዝገብ ቁጥር 220866 የቅድመ ምርመራ መዝገብ በመክፈቱ ተከትሎ…

ልጇን ከተገላገለች ከሰዓታት በኋላ  የ12ኛ ክፍል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ፈተና የወሰደችዉ ተማሪ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ተማሪ ጌጤ ናደዉ ልጇን ከተገላገለች ከሰዓታት በኋላ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ለመግባት የሚያስችላትን ፈተና  ወስዳለች። ተማሪ ጌጤ ናደዉ በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ ነዋሪ  ነች። በ2010 ዓ.ም የመሰናዶ ትምህርቷን ጨርሳ ወደ…

ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በወቅታዊ ሀገራዊ እና ከተማ አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ከኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ አለሙ በወቅታዊ ሀገራዊ እና ከተማ አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ከኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋር ተወያዩ። ምክትል…

ቡና ባንክ ለመምህራንና ለጤና ባለሙያዎች አዲስ የቁጠባ አገልግሎት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቡና ባንክ ለመምህራን እና ለጤና ባለሙያዎች አዲስ የቁጠባ ሽልማት መርሃ ግብር በይፋ መጀመሩን አስታወቀ። ባንኩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ÷ በሁሉም ደረጃ ላይ የሚገኙ መምህራን እና የጤና ባለሙያዎች ተካፋይ በሚሆኑበት በዚህ…

“ሰብዓዊነትና ፍቅር ለትግራይና መተከል” በሚል ሲካሄድ በነበረው የድጋፍ ማሰባሰቢያ ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)"ሰብዓዊነትና ፍቅር ለትግራይና መተከል" በሚል ሲካሔድ የነበረው የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ከ20 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የድጋፉ አስተባባሪ ኮሚቴ ገለጸ። የድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴው በሰጠው መግለጫ የተሰበሰበውን ድጋፍ በቅርቡ ማሰራጨት…

የግብርና ሚኒስቴር ከሁለት ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የግብርና ሚኒስቴር  ከናሽናል አቪዬሽንና ከሙሃመድ ሃሚድ የቁም እንስሳት ንግድ ከተሰኘ የሳውዲ አረቢያ ኩባንያ ጋር ነው የተፈራረመው። ሚኒስቴሩ አንበጣን ለመከላከል የሚውሉ የአውሮፕላን ግዢዎችን ለማድረግና አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን…