የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ለከፍተኛ ግብር ከፋዮችና ሠራተኞች የዕውቅና አሠጣጥ መርሐ ግብር ተካሄደ Meseret Demissu Feb 2, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ሲካሄድ የነበረው ልዩ የግብር ንቅናቄ መድረክ የመዝጊያ መርሐግብር በባሕር ዳር ከተማ ክልል ምክር ቤት አዳራሽ ተካሄደ። “ግልጽ አሠራርን እዘረጋለሁ፤ ተጠያቂነትን አሰፍናለሁ” በሚል መርህ ሲካሄድ የነበረው ልዩ የግብር…
የሀገር ውስጥ ዜና የዱር ቤቴ ሻውራ ገንዳ ውሀ የአስፓልት መንገድ ግንባታ በዚህ አመት ይጀመራል Tibebu Kebede Feb 2, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሶስት ዞኖችን የሚያስተሳስረው የዱር ቤቴ -ሻውራ ገንዳ ውሀ የአስፓልት መንገድ ግንባታ በዚህ አመት እንደሚጀመር የኢትጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ የኮሙዩኒኬሽን ዳሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙ መንገዱን ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና “የማይስ ኢትዮጵያ” የኮንቬንሽን ቢሮ በይፋ ተመሰረተ Tibebu Kebede Feb 2, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከዓለም አቀፍ ጉባኤዎች እና ሁነቶች የቱሪዝም ተጠቃሚ ለማድረግ ያስችላል የተባለው "የማይስ ኢትዮጵያ" የኮንቬንሽን ቢሮ በይፋ ተመሰረተ። ምስረታው ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር እና የቱሪዝም ኢትዮጵያ…
Uncategorized የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ምቹ እድሎች ለዓለም የማስተዋወቂያ መድረክ በይፋ ተጀመረ Tibebu Kebede Feb 2, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ራይዚንግ ኢትዮጵያ በሚል ዘመቻ በበይነ መረብ በይፋ የተጀመረው የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ምቹ እድሎች ለዓለም የማስተዋወቂያ መድረክ በማዕድን ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ስመኝ ውቤ እና በኢንቨስትመንት ኮሚሽነሯ ወይዘሮ ለሌሲ ነሜ በይፋ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ለጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች ተካሄዱ Tibebu Kebede Feb 2, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመላው የኦሮሚያ ክልል ዞኖች፣ ወረዳዎችና ከተሞች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች ተካሄዱ። የሰልፉ አላማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ አንስቶ ለሰጧቸው ጠንካራ አመራር፣ በልማት መልካም አስተዳደር…
ፋና 90 በኦሮሚያ ክልል በዚህ ዓመት በ130 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የቆላ ስንዴን ለማምረት እየተሰራ ይገኛል Feven Bishaw Feb 1, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=XM8rawQBwic
ፋና 90 በምርጫ ወቅት የመገናኛ ብዙሃን ጥንቃቄ Feven Bishaw Feb 1, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=Mg3tjEKkBKM
ፋና 90 አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያይተዋ Feven Bishaw Feb 1, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=YUkukM2i620
የሀገር ውስጥ ዜና ብርጋዴል ጄነራል መአሾ ሀጎስ ስዩም የተመድ የደቡብ ሱዳን ሰላም ማስከበር ተልእኮ አዛዥ ሆነው ተሾሙ Feven Bishaw Feb 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብርጋዴል ጄነራል መአሾ ሀጎስ ስዩም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የደቡብ ሱዳን ሰላም ማስከበር ተልእኮ አዛዥ ሆነው ተሹመዋል፡፡ ብርጋዴር ጄነራል መአሾ ሀጎስ ስዩም በኢትዮጵያ አየር ኃይል ውስጥ ለ25 ዓመታት እንዲሁም በተባበሩት…
የሀገር ውስጥ ዜና 6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ እንዲከናወን ለጸጥታ ሁኔታዎች ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሰራ ነው – የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች Feven Bishaw Feb 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ እንዲከናወን ለጸጥታ ሁኔታዎች ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች አስታወቁ ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የደቡብ ክልል ምክትል…