Fana: At a Speed of Life!

መድሃኒትን ለተላመደ የቲቢ በሽታ ከ18 እስከ 24 ወራት ይሰጥ የነበረው ህክምና ከ9 እስከ 12 ወራት በሚሰጥ መድሐኒት ተተካ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መድሃኒትን ለተላመደ ለቲቢ በሽታ ከዚህ በፊት ከ18 እስከ 24 ወራት ይሰጥ የነበረው የህክምና አገልግሎት ከ9 እስከ 12 ወራት በሚሰጥ መድሐኒት መተካቱን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ህክምናው ከዚህ ቀደም በመርፌና በሚዋጥ መድሃኒት መልክ ሲሰጥ…

 በ901 ሺህ 814 ዩሮ 19 አዳዲስ የወደብ ማሽነሪዎችን ግዥ ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ለሞጆ ወደብና ተርሚናል 19 አዳዲስ የወደብ ማሽነሪዎች ግዥ መፈፀሙን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ካሉት 9 ወደብና ተርሚናሎች የሎጅስቲክስ ስራውን በማሳለጥ ሰፊውን ድርሻ የሚይዘው የሞጆ ወደብና…

ሀገር አቀፍ የ“እንድናገለግልዎ ማስክ ያድርጉ” ንቅናቄ በትምህርት ቤቶች በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዳይቋረጥ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛዬን እጠቀማለሁ" በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የ“እንድናገለግልዎ ማስክ ያድርጉ” ንቅናቄ በትምህርት ቤቶች በይፋ ተጀምሯል። ንቅናቄውን የትምህርት ሚኒስቴር ከጤና ሚኒስቴር፣ ከህብረተሰብ…

የሕዝቦችን አንድነት የሸረሸረውን የህወሃት የተሳሳተ ትርክት ለማጽዳት እየተሰራ ነው – የክልል ምክር ቤቶች

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያዊያንን አንድነት የሸረሸረውን የህወሃት የሃሰት ትርክት ከመሰረቱ ለማስወገድ እየተሰራ መሆኑን የክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔዎች ገለፁ። የአማራ፣ የቤኒሻንጉል ጉምዝና የደቡብ ክልሎች ምክር ቤቶች አፈ ጉባዔዎችና የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ…

በመዲናዋ የግንባታ ማዕድን ፍቃድ አውጥተው ወደ ስራ ሳይገቡ ከ10 አመት በላይ በሆናቸው ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የግንባታ ማዕድን ፈቃድ አውጥተው ወደ ስራ ሳይገቡ ከ10 አመት በላይ በሆናቸው ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገልጿል፡፡ የአዲሰ አበባ ከተማ አስተዳደር የምክር ቤት እና የከተማ ልማት ኮንስትራክሽንና አካባቢ ጥበቃ ጉዳዩች ቋሚ ኮሚቴ…

የመከላከያ ሰራዊቱን ስም ሲያጠለሸና የሀገርን አንድነት አደጋ የሚጥል መረጃ በማህበራዊ ሚዲያ ሲያሰራጭ የነበረው ግለሰብ በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ ሲል…

አዲስ አበባ ፣ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ሰራዊቱን ስም ሲያጠለሽ የነበረና የሀገርን አንድነት አደጋ ውስጥ የሚጥል የጥላቻና የሃሰት መረጃ በማህበራዊ ሚዲያ ሲያሰራጭ የነበረው ግለሰብ በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ለመውጣት ሲሞክር በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ ሌሎች ከሀገር ሊወጡ የነበሩና…

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ድርድር ተገቢ በሆነ መልኩ በአፍሪካ ህብረት መሪነት እንዲቀጥል ኢትዮጵያ አሳስባለች- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ  የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ስራዎችን በተመለከተ ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥተዋል። አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በመግለጫቸው በትግራይ ክልል የሠብአዊ አቅርቦቱ ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልፀዋል። የደቡብ…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ በዲቦራ ፋዉንዴሽን ማእከል የልዩ ፍላጎት  ትምህርት ቤት ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ በዲቦራ ፋዉንዴሽን ማእከል የልዩ ፍላጎት  ትምህርት ቤት ግንባታ አስጀመሩ። የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በትኩረት ሊሰራበት ካስቀመጣቸዉ አቅጣጫዎች አንዱ የአይምሮ ጤና እንክብካቤ እና ደህንነት ነዉ፡፡ በመሆኑም…

የአሜሪካ የምክር ቤት አባል ትራምፕ በአፍሪካ ላይ ያራመዱትን ፖሊስ እንደሚቀለብሱ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አዲሱ የአሜሪካ ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ሊቀመንበር ግሪጎሪ ሚክስ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት በአፍሪካ ላይ ያራምዱት የነበረውን ፖሊሲ በአዲሱ አስተዳደር እንደሚቀለብሱ ገለጹ፡፡ የኮንግረስ አባሉ በዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት፣ በሰብዓዊ እርዳታ እና…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከተመድ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልእክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ጥር 25 ፣ 2013  (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ፓርፋይት ኦናንጋ አንያንጋ ጋር ተወያዩ ውይይቱ ስለተመድ የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ፍሊፖ ግራንዲ በትግራይ ክልል በሁለት…