Fana: At a Speed of Life!

ተጨማሪ 734 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 106 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ6 ሺህ 216 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 734 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ 106 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን ይህን ተከትሎም 122 ሺህ 968 መድረሱን…

ዛሬ በሁለት ተጨማሪ አካባቢዎች እሳት ለማስነሳት የተደረገው ሙከራ ከሸፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዛሬም በሁለት ተጨማሪ አካባቢዎች እሳት ለማስነሳት የተደረገው ሙከራ መክሸፉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ በከተማው ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች እየታዩ ያሉ የእሳት ቃጠሎዎች በከተማው ህዝብና…

ሰብዓዊ ድጋፍ ከሚያስፈልጋቸው የትግራይ ክልል አካባቢዎች 80 በመቶ ለሚሆነው ድጋፉ ተደራሽ ሆኗል – ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እስካሁን ድረስ ሰብዓዊ ድጋፍ ከሚያስፈልጋቸው የትግራይ ክልል አካባቢዎች 80 በመቶ ለሚሆነው ድጋፉን ተደራሽ ማድረግ መቻሉን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። መንግስት በክልሉ ሰብዓዊ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከፍተኛ ኮሚሽነሩ በትግራይ ክልል ያለውን የፀጥታና የመልሶ መቋቋም ሁኔታ የጎበኙ ሲሆን በጉብኝታቸዉ ብዙ…

ሀገር አቀፍ የ”እንድናገለግልዎ ማስክ ያድርጉ” ንቅናቄ ከነገ ጀምሮ በትምህርት ቤቶች ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የ"እንድናገለግልዎ ማስክ ያድርጉ" ንቅናቄ ከነገ ጀምሮ በትምህርት ቤቶች ጀመራል። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ወረርሽኝ ስርጭት መጨመሩን እና በፍጥነት የሚዛመት አዲስ የኮሮናቫይረስ መገኘቱን…

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት 950 ትራክተሮችን ለአርሶ አደሩ ለማድረስ እየሰራ መሆኑን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት 950 ትራክተሮችን ለአርሶ አደሩ ለማድረስ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ እንዳታወቀው ክልሉ 950 ትራክተሮችን ለአርሶአደሩ ለማድረስ እየሰራ ይገኛል፡፡ የክልሉ መንግስት…

ጃፓን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች – የጃፓን አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጃፓን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር እንደምትሰራ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ገለጹ። አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ለኢዜአ እንደገለጹት ጃፓንና ኢትዮጵያ በርካታ ዓመታት የዘለቀ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያላቸው…

በትግራይ ክልል ጉዳት የደረሰባቸውን ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በተወሰደው እርምጃ ጉዳት የደረሰባቸውን የማምረቻ ተቋማት ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገልጸዋል፡፡ በክልሉ የሚገኙ ጉዳት…

በመስኖ ዘርፍ ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስልጠና ፕሮግራም የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመስኖ ልማት ኮሚሽን ከኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ጋር ለአምስት ዓመታት የሚቆይ በመስኖ ዘርፍ ተቋማዊ አቅም ግንባታ ስልጠና ፕሮግራም የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን የመስኖ ልማት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ኢንጅነር…

አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ ከአቡ ዳቢ ልማት ፈንድ መንግስታዊ ተቋም ዳይሬክተር ጄኔራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የኢፌዴሪ ባለሙሉስልጣን አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ ከአቡ-ዳቢ ልማት ፈንድ መንግስታዊ ተቋም ዳይሬክተር ጄኔራል መሐመድ ሰይፍ አል ሱዋዲ እና የተቋሙ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ። በውይይቱ ወቅት…