Fana: At a Speed of Life!

ለክቡር ዶ/ር አርቲስት ዓሊ ቢራ የምስጋና እና እውቅና ፕሮግራም ሊዘጋጅ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለክቡር ዶ/ር አርቲስት ዓሊ ቢራ የምስጋና እና እውቅና ፕሮግራም ማዘጋጀቱን ገለፀ፡፡ የኦሮሚያ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ከበደ ዴሲሳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳታወቁት የእውቅናና የምስጋና ፕሮግራሙ ጥር…

በምስል ብቻ የእፅዋትን በሽታ የሚለየው ቀመር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መቀመጫውን ጅማ ከተማ አድርጎ በሁለት ወጣቶች የተመሰረተው ደቦ ኢንጂነሪንግ ምስልን በመጠቀም ብቻ የእፅዋት በሽታዎችን የሚለይ ቀመርን አበልፅጓል፡፡ ቴክኖሎጂው በሽታውን ከለየ በኋላ መወሰድ አለባቸው የሚላቸውን እርምጃዎች…

በበጀት አመቱ ስድስት ወራት ከ149 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በ2013 በጀት አመት የመጀመሪያው ስድስት ወር 149 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን አስታወቀ። የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው የተቋሙን የስድስት ወር አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በስድስት ወሩ146 ነጥብ 9…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዴ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም መንግስት በትግራይ ክልል እያደረገ ስላለው የሰብዓዊ ድጋፍ…

በሞቃዲሾ በተፈጸመ ጥቃት የዘጠኝ ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአል-ሸባብ ታጣቂዎች በሞቃዲሾ በሚገኝ ሆቴል ላይ በፈጸሙት ጥቃት የዘጠኝ ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አፍሪክ በተባለውና በመዲናዋ በሚገኝ ሆቴል ላይ የተፈጸመው ጥቃት በተሽከርካሪ ላይ በተጠመደ ቦምብ የተጀመረ ሲሆን፥…

የሶማሌ ክልል መንግስት ካቢኔ አራት አጀንዳዎች ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሌ ክልል መንግስት ካቢኔ አራት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቷል። ካቢኔው ዛሬ ባደረገው ስምንተኛ መደበኛ ስብሰባው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድን ጨምሮ ሁሉም የአስፈፃሚው አካላት ተገኝተዋል ። አጀንዳዎቹም የክልሉን መንግስት…

በተያዘው አመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ 3 ሚሊየን ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በተያዘው በጀት አመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ 3 ሚሊየን ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ። በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለፋት ስድስት ወራት የስራ ዕድል ፈጠራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ…

የውሃ አካል ዳርቻ ክልልን ለመወሰን በወጣው ረቂቅ አዋጅ ላይ የባለሙያዎች ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ አካል ዳርቻ ክልልን ለመወሰን በወጣው ረቂቅ አዋጅ ላይ የባለሙያዎች ውይይት በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው። በውይይቱ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ሃብት፣ መስኖና ኢነርጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ፈቲያ የሱፍን ጨምሮ ጉዳዩ…

ሜ/ጀ መሰለ መሰረት እና ሜ/ጀ ዘውዱ በላይ ከሰሜን ምዕራብ ዞን ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል መሰለ መሰረት እና የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል ዘውዱ በላይ ከሰሜን ምዕራብ ዞን ፅምብላ ወረዳ የእንዳባጉና ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ፡፡   ሁለቱ የመከላከያ ከፍተኛ የጦር…

ኢትዮጵያ መርህን መሰረት ያደረገ የእዳ አስተዳደር ስርአት እየተከተለች ነው – የገንዘብ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ መርህን መሰረት ያደረገ የእዳ አስተዳደር ስርአት እየተከተለች መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ዓለም አቀፍ የብድር አስተዳደር ስርአትን በተመለከተ እየተገበረ ባለው አሰራር ዙሪያ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫውም…