Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረውን የትራንስፖርት አገልግሎት በማስጀመር የፌዴራል ፖሊስ አባላት ትልቁን ድርሻ እንደተወጡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል ተፈጥሮ በነበረው ግጭት ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የትራንስፖርት አገልግሎት በማስጀመር የፌዴራል ፖሊስ አባላት ትልቁን ድርሻ እንደተወጡ የመቀሌ ከተማ መንገድና ትራንስፖርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ከበደ…

ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን እንዲያሳውቅ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና፣ አርብቶ-አደር እና የአከባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ÷ ተማሪዎች እና ወላጆች የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበትን ቀን እየጠበቁ በመሆኑ ፈተናው የሚሰጥበት የተቆረጠ ቀን ለሕዝቡ ሊነገር ይገባል ሲል…

የአፋር እና የድሬ ዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ግንኙነቶቻቸውን እንደሚያጠናክሩ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፋር ክልል እና የድሬ ዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ተቋማዊ ግንኙነቶቻቸውን እንደሚያጠናክሩ ገለፁ፡፡ የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ስትራቴጂክ አመራሮች በድሬ ዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ተገኝተው የልምድ ልውውጥ አካሂደዋል:: በልምድ ልውውጡ የድሬ ዳዋ ፖሊስ…

በደብረ ብርሃን ከተማ ለተደራጁ የመኖሪያ ቤት ኅብረት ስራ ማህበራት 30 በመቶ በዝግ አካውንት የሚቆጠብ ብር መጠን ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ ለተደራጁ የመኖሪያ ቤት ኅብረት ስራ ማህበራት 30 በመቶ በዝግ አካውንት የሚቆጠብ ብር መጠን መወሰኑን የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የከተማው ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ደስታ አንዳርጌ…

የገመድ ላይ ተሽከርካሪን ጨምሮ አዳዲስ የትራንስፖርት አማራጮችን ለመጠቀም እየተሰራ ነው – ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገመድ ላይ ተሽከርካሪን ጨምሮ አዳዲስ የትራንስፖርት አማራጮችን ለመጠቀም እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሯ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በሚዘጋጀውና ትኩረቱን በፖሊሲ ጉዳዮች ላይ ካደረገው…

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 5ኛ አመት 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን በዛሬው እለት ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 5ኛ አመት 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን በዛሬው እለት ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤውን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ፣ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ…

ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የምርጫ ቦርድን ይጠይቁ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳትፎ መዘጋጀቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የምርጫ ቦርድን ይጠይቁ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳትፎ መዘጋጀቱ ተገለፀ፡፡ የምርጫ ቦርድ በማህበራዊ ሚዲያው እንዳታወቀው በምርጫ ጉዳይ ብቻ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ጥያቄዎችን ማቅረብ ይቻላል፡፡ ቦርዱ ባዘጋጀው…

የኤሌክትሪክ ቆጣሪ እናስገባለን በሚል ሰበብ ህገወጥ ድርጊት የሚፈፅሙ ግለሰቦች ስላሉ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተቋሙ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኤሌክትሪክ ቆጣሪ እናስገባለን በሚል ሰበብ ህገወጥ ድርጊት የሚፈፅሙ ግለሰቦች ስላሉ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳሰበ፡፡ ከኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር ተያይዞ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽ የሚሰጠውም ይህ ተቋም…

በተለያዩ ባንኮች ተቀጥረው የሚሠሩ የጥበቃ ሰራተኞች በአሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች እየተበዘበዙ መሆኑን ለኮሚቴው ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተለያዩ ባንኮች ተቀጥረው የሚሠሩ የጥበቃ ሰራተኞች በአሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች እየተበዘበዙ መሆኑን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተናገሩ፡ ኮሚቴው በአማራ ክልላዊ መንግሥት በደሴ ከተማና ዙሪያ…

ለባህል መድሃኒት አዋቂዎች መሰረታዊ የጤና አጠባበቅ ስርዓት ላይ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኢትዮጵያ ከሁሉም ክልልሎች ለተውጣጡ ለባህል መድሃኒት አዋቂዎች መሰረታዊ የጤና አጠባበቅ ስርዓት ላይ ስልጠና መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የኢንስቲትዩቱ የባህላዊ እና ዘመናዊ መድሃኒት ምርምር ዳይሬክቶሬት…