Fana: At a Speed of Life!

አቮካዶን እና ፓፓያን በማዳቀል በቀጣይ ዓመት ለውጪ ገበያ  ለማቅረብ አቅም እየተፈጠረ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ዓመት የተጀመረው አቮካዶን እና ፓፓያን የማዳቀል ሥራ በጥሩ ሁኔታ እየተከወነ  እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገልፀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ በሚቀጥለው ዓመት ለውጪ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን የማድረስ ትልቅ አቅም…

በመተከል ተከስቶ የነበረው የጸጥታ ችግር ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ስጋት አይሆንም – የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሃይል

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ተከስቶ የነበረው የጸጥታ ችግር ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ስጋት እንደማይሆን የዞኑ የተቀናጀ ግብረ -ሃይል አስታወቀ። ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን በማንኛውም ጊዜ ማድረስ የሚያስችል አስተማማኝ የጸጥታ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የሽሮ ሜዳ ዘመናዊ የባህል አልባሳት መሸጫ የገበያ ማዕከልን መርቀው ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የሽሮ ሜዳ ዘመናዊ የባህል አልባሳት መሸጫ የገበያ ማዕከልን መርቀው በይፋ ስራ አስጀመሩ። የገበያ ማዕከሉ ለ1115 የከተማዋ ነዋሪዎች የስራ እድል መፍጠሩ ተገልጿል። የባህል አልባሳት…

በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ሀዋሳ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ከተማ ሀዋሳ ከተማን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የአዳማ ከተማን ሶስቱንም የማሸነፊያ ግቦች አብዲሳ ጀማል በማስቆጠር ሃትሪክ ሰርቷል፡፡ ለሃዋሳ ብሩክ በየነ ብቸኛዋን ጎል አስቆጥሯል፡፡…

ከጣና ኃይቅ እምቦጭን በማስወገድ ለተሳተፉ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጣና ኃይቅ የተከሰተውን የእሞቦጭ አረም ለማስወገድ በተካሔደው ዘመቻ ለተሳተፉ አካላትና ተቋማት የእውቅና መስጠት ፕሮግራም በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ለምባ ቀበሌ ተካሂዷል። በተደረገው ዘመቻ በሃይቁ ውስጥና ዳርቻ ከተወረረው 4ሺህ 300 ሔክታር ውስጥ 94…

የአዋሽ ነዳጅ ማቆሪያ የባቡር ሀዲድ ማያያዣና የነዳጅ ማራገፊያ መሰረተ ልማት ግንባታ ፕሮጀክት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዋሽ ነዳጅ ማቆሪያ የባቡር ሀዲድ ማያያዣና የነዳጅ ማራገፊያ መሰረተ ልማት ግንባታ ፕሮጀክት ዛሬ በይፋ ተጀመረ፡፡ ፕሮጀክቱ የሚገነባው በአፋር ክልል ዞን 3 አዋሽ ሰባት ከተማ ውስጥ ነው፡፡ የፕሮጀክቱ ወጪ 2 ነጥብ 18 ቢሊዮን ብር ሲሆን…

የአገው ፈረሰኞች ማኅበር 81ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በእንጅባራ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአገው ፈረሰኞች ማኅበር 81ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በእንጅባራ ከተማ ተከበረ። በበዓሉ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር፥የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ ወይዘሮ ወርቅ ሰሙ ማሞ፣ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት…

የክልሉ ገቢዎች ቢሮ በስድስት ወራት 9ነጥብ 46ቢሊየን ብር መሰብሰቡን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በስድስት ወራት 9ነጥብ 46ቢሊየን ብር መሰብሰቡን ገልጿል፡፡ ቢሮው የ2013 የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ10ዓመት እቅድ እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ዕቅድ ትውውቅ ውይይት እያካሄደ…

ኢራን ወደ ሃገሯ ለሚገቡ አውሮፓውያን ከባድ የኮቪድ-19 እገዳዎችን ጣለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኢራን ወደ ሃገሯ ለሚገቡ አውሮፓውያን ከባድ የኮቪድ-19 እገዳዎችን መጣሏን አስታወቀች፡፡ ከአውሮፓ ወደ ኢራን የሚመጡ ተጓዦች የኮሮና ምርመራ ካደረጉ በኋላ ለሁለት ሳምንታት ያህል ራሳቸውን እንዲያገሉ ይገደዳሉ ሲሉ የብሔራዊ የኮሮና ቫይረስ ግብረ…

38ኛው የጃንሜዳ አለማቀፍና ሀገር አቋራጭ ውድድር በሱሉልታ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 38ኛው የጃንሜዳ አለማቀፍና ሀገር አቋራጭ ውድድር በፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ሱሉልታ ከተማ ተካሂዷል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በሱሉልታ ከተማ ባዘጋጀው በዚህ ውድድር ላይ ከ7 ክልልች የተውጣጡ አትሌቶች የተሳተፉ ሲሆን በውድድሩ ላሸነፉ…