Fana: At a Speed of Life!

ግብፅና ሱዳን የህዳሴ ግድብን  ለማስተጓጎል የያዙት አቋም ዓለም አቀፍ ህግን የጣሰ ነው- ምሁራን 

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅና ሱዳን ታላቁ የኢትዮጵያ   ሕዳሴ ግድብ ግንባታን ለማስተጓጎል የያዙት አቋም የዓለም አቀፍ የድንበር ተሸጋሪ ወንዞች አጠቃቀም ስምምነትን የጣሰ መሆኑን በአርባ ምንጭ  ዩኒቨርሲቲ የህግና  ውሃ ሀብት ምርምር   ምሁራን አስታወቁ። በግድቡ…

በሁለተኛ ዙር 40/60 ዕጣ ለወጣባቸው ቤቶችን ለባለ ዕድለኞች የቁልፍ ርክክብ መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለተኛ ዙር 40/60 ዕጣ የወጣባቸው እና የግንባታ አፈጻጸማቸው የተሻሉትን ቤቶችን ለባለ ዕድለኞች የቁልፍ ርክክብ መሰጠት ተጀመረ ። በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ እና  የአዲስ…

ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሂደትን ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በእቴጌ መነን የልጃገረዶች ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመገኘት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሂደትን ተመልክተዋል ። የ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በአዲስ አበባ…

በማካይድራ በተፈጸሙ ወንጀሎች ቀጥታ ተሳትፎ አላቸው በተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ ዐቃቤ ህግ የቀዳሚ ምርመራ መዝገብ ከፈተ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማካይድራ ለ229 ዜጎች ሞት፣ ለ10 ሴቶች መደፈር  እና ለ285 የአካል ጉዳት መድረስ ቀጥታ ተሳትፎ አላቸው በተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ ዐቃቤ ህግ የቀዳሚ ምርመራ መዝገብ መክፈቱን ገለጸ። ዐቃቤ ህግ ይህንን ያስረዳው ከ30 በላይ ተጠርጣሪዎች…

በዐቢይ ፆም ወቅት ሰላም፣ ፍቅር፣ ይቅር ባይነት መታዘዝና አካፍሎ መብላትን መተግበር ይገባል – ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በዐቢይ ፆም ወቅት ሰላም፣ ፍቅር፣ ስምምነት፣ ይቅር ባይነት መታዘዝና አካፍሎ መብላትን ምዕመኑ መተግበር እንደሚገባው ጥሪ አቀረቡ፡፡ ፓትርያርኩ የዐቢይ ጾም…

ኢትዮጵያና የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ሀገራት የጋራ ገበያ የ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ የጋራ ገበያ የድንበር አካባቢዎችን ለማልማት የ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ። በስምምነቱ መሰረት ድጋፉ የድንበር አስተዳደር፣ በሞያሌ እና ጋላፊ ኬላ ንግድና ትራስንፖርት ለማሻሻል  እንደሚውል…

ኢትዮጵያ “ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ” በሚለው ሀሳብ መሉ እምነት አላት – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ “ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ” በሚለው ሀሳብ መሉ እምነት እንዳላት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አረጋገጡ። ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንትና ከወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ፌሊክስ…

የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌታሁን መኩሪያ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሚሰጥባቸው ጣቢያዎች ምልከታ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ41 የመፈተኛ ጣቢያዎች በመሰጠት ላይ የሚገኘውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ምልከታ አደረጉ፡፡ በምልከታቸው ፈተናውን በመውሰድ ላይ የሚገኙ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ…

ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ፡፡ እለቱ ዓለም ላይ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሮ ውሏል፡፡ በኢትዮጵያም “ጀግኖቻችንን እወቋቸው፤ አድንቋቸው” በሚል መሪ ቃል በመከላከያ ሚኒስቴር ተከብሯል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ የጠቅላይ ፍርድ…

በየመን በማረሚያ ቤት በደረሰ እሳት አደጋ የ30 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን በማረሚያ ቤት በደረሰ እሳት አደጋ የ30 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ፡፡ አደጋው በስደተኞች ማረሚያ ቤት የደረሰ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የእሳት አደጋው በመዲናዋ ሰንዓ ሳዑዲ ዓረቢያ ካደረሰችው ጥቃት በኋላ የተከሰተ ነው ተብሏል፡፡…