አቮካዶን እና ፓፓያን በማዳቀል በቀጣይ ዓመት ለውጪ ገበያ ለማቅረብ አቅም እየተፈጠረ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ዓመት የተጀመረው አቮካዶን እና ፓፓያን የማዳቀል ሥራ በጥሩ ሁኔታ እየተከወነ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገልፀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ በሚቀጥለው ዓመት ለውጪ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን የማድረስ ትልቅ አቅም…