Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ ከተማና ጉለሌ ክፍለ ከተሞች የተከሰተውን የእሳት ቃጠሎ መነሻ በማጣራት እርምጃ ይወሰዳል -ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትናንት በአዲስ ከተማና ጉለሌ ክፍለ ከተሞች የተከሰተውን የእሳት ቃጠሎ መነሻ በማጣራት እርምጃ እንደሚወሠድና በቃጠሎው ለተጎዱ ነዋሪዎች አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ።…

በማይናማር መፈንቅለ መንግስት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማይናማር ጦር መፈንቅለ መንግስት በማካሄድ የሀገሪቱን መሪ ኡንግ ሳን ሱ ኪን በቁጥጥር ስር አውሏል፡፡ ከመሪዋ በተጨማሪ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በጦሩ መያዛቸው ነው የተገለጸው፡፡ ስልጣኑን የተቆጣጠረው ወታደሩ ለአንድ ዓመት የሚቆይ…

ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባው የጨጎማ ጋሸና መንገድ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ወሎ ዞን የኩርባ መገንጠያ የሆነው ጨጎማ - ጋሸና የአስፓልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ። 44 ነጥብ 7 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ጨጎማ - ጋሸና የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ከዚህ…

ባለፉት ስድስት ወራት 125 አዳዲስ ከተሞች የኤሌክትሪክ ሐይል ማግኘታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ባልተዳረሰባቸው የሃገሪቱ አካባቢዎች ፍትሃዊ ተደራሽነትና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የተለያዩ ዘርፈ ብዙ ሥራዎች እያከናወነ እንደሚገኝ አስታውቋል በዚህም ተቋሙ ባለፉት ስድስት ወራት 161…

በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 10 እፎይታ የገበያ ማዕከል የደረሰው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 10 እፎይታ የገበያ ማዕከል ሱቆች ላይ የደረሰው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ዛሬ ከምሽቱ 2:20 አካባቢ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ…

በጉለሌ እጽዋት ፓርክ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ የከፋ ጉዳት ሳያስከትል በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጉለሌ ክፍለ ከተማ በሚገኘው በጉለሌ እጽዋት ፓርክ ውስጥ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ የከፋ ጉዳት ሳያስከትል እና ወደ ሌላ ቦታ ሳይስፋፋ በቁጥጥር ስር መዋሉን ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። ስፍራው ለከተማዋ ውበትና ድምቀት መሆኑን እና…

ወላይታ ዲቻ ጅማ አባ ጅፋርን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወላይታ ዲቻ ጅማ አባ ጅፋርን 3 ለ 1 አሸነፈ። የወላይታ ዲቻን ግቦች ደጉ ደበበ ፣ መሳይ አገኘሁ እና አንተነህ ጉግሳ በማስቆጠር በውጤት ቀውስ ውስጥ የነበረው ቡድናቸው ወሳኝ ሶስት ነጥብ እንዲያገኝ አስችለዋል።…

በጋምቤላ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ በሚገኙ እንስሳት ላይ ከፍተኛ ህገ ወጥ አደን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ በሚገኙ እንስሳት ላይ ከፍተኛ ህገ ወጥ አደን እየተካሄደ መሆኑን የፓርኩ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን በበኩሉ "በጋምቤላ ብሔራዊ ፓርክ የብዝሃ ህይወት ሀብት ላይ እየደረሰ…

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ 22 ቢሊየን 647 ሚሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ባለፉት ስድስት ወራት 22 ቢሊየን 647 ሚሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ። ቢሮው የስድስት ወራት አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት ነው የሰበሰበውን ገቢ ይፋ ያደረገው። ባለፉት ስድስት 24 ቢሊየን ብር ገቢ…

መንግስት ማንኛውንም አይነት ፆታዊ ጥቃት አይታገስም- ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ማንኛውንም አይነት ፆታዊ ጥቃት እንደማይታገስ የሴቶች፣ ህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስትር ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂ። ሚኒስትሯ ከመከላከያ ሚኒስቴር የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ጥሩዬ አሰፌ ጋር መክረዋል። በዚህ ወቅትም…