Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከካናዳው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከካናዳው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርክ ጋርኒው ጋር በስልክ ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም ስለትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ገለጻ ያደረጉ ሲሆን፥ በክልሉ ሰብአዊ ድጋፍ…

በየመን በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ መንግስት ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የካቲት 28 ቀን 2013 ዓ.ም በየመን ዋና ከተማ ሰንዓ ማቆያ እስር ቤት ላይ በተከሰተ የእሳት አደጋ በእስር ቤቱ ውስጥ በነበሩ እስረኞች ላይ የሞትና የቁስለት አደጋ እንደደረሰ በሙስካት (ኦማን) የሚገኘው የኢፌዴሪ ኤምባሲ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር ተወያዩ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በኬንያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡ በጉብኝታቸውም ከፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በተለይም…

የብልጽግና ፓርቲ በአዲስ አበባ ደረጃ የሚወዳደሩ ዕጩዎቹን አስተዋወቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ለስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ በአዲስ አበባ ደረጃ ለህዝብ ተወካዮችና ለአዲስ አበባ ምክር ቤት የሚወዳደሩ ዕጩዎቹን በሸራተን አዲስ አስተዋወቀ። ፓርቲው 23 ዕጩዎችን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማቅረቡን አስታውቋል፡፡ ከዚህ…

አቶ አህመድ ሺዴ በኢትዮጵያ ከጅቡቲ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ በኢትዮጵያ ከጅቡቲ አምባሳደር መሃመድ ኢድሪስ ፋራህ ጋር ተወያዩ ፡፡ በውይይታቸው በሁለቱ ሃገራት ኢኮኖሚያዊ ትብብር ላይ በስፋት መክረዋል ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ ሃገራቱ በመሰረት…

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን “ትችያለሽ” በሚል መሪ ቃል በወዳጅነት አደባባይ ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በአዲስ አበባ “ትችያለሽ” በሚል መሪ ቃል በወዳጅነት አደባባይ ተከበረ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ “እለቱ ጾታን መሰረት ያደረጉ በደሎች እንዲቆሙ በቆራጥነት የምንሰራበት፣…

አየር መንገዱ የኮቪድ19 ክትባትን ዓለም ላይ ለማሰራጨት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮቪድ19 ክትባትን ዓለም ላይ ለማሰራጨት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ዓለም ላይ ያለው የኮቪድ19 ክትባት ፍላጎት እስከ ሦስት ዓመታት ሊዘልቅ እንደሚችል ይጠበቃል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በወረርሽኙ ሳቢያ…

የጎርጎራ ፕሮጀክት መጀመር የአካባቢውን የዘመናት የልማት ጥያቄን የመለሰ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎርጎራ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት መጀመር ለዘመናት ሲነሳ ለነበረው የልማት ጥያቄ በተግባር ምላሽ የሰጠ መሆኑን የጎርጎራ ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ ከነዋሪዎቹ መካከል አቶ አለባቸው ስሜ ለኢዜአ እንዳሉት÷በገበታ ለሀገር  የታቀፈችው…

ስልጣናቸውን በቀጣዩ ወር የሚለቁት የኒጀር ፕሬዚዳንት የ5 ሚሊየን ዶላር ሽልማት አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሁለት ዙር የስልጣን ዘመን በኋላ ስልጣናቸውን በቀጣዩ ወር የሚለቁት የኒጀሩ ፕሬዚዳንት መሀመዱ የሱፍ የ2020 የአለም ትልቁን የመሪዎች ሽልማት አሸነፉ። በዚህም በሱዳናዊው ቢሊየነር የተቋቋመውን የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን ሽልማት በማሸነፋቸው 5…

አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእስራኤል የትራንስፖርትና የመንገድ ደህንነት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእስራኤል የትራንስፖርትና የመንገድ ደህንነት ሚኒስትር ሚሪ ሬጌቭ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ በትራንስፖርት ዘርፍ ያለውን ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ በሚቻልበት ጉዳይ ላይ…