Fana: At a Speed of Life!

የኦንላይን የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አገልግሎት መስጫ የአሰራር ስርዓትን በይፋ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኦንላይን የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አገልግሎት መስጫ የአሰራር ስርዓትን በይፋ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ:: የኦንላይን የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አገልግሎት መስጫ የአስራር ስርዓትን በይፋ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ። በአገልግሎት…

የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን አስመርቀዋል፡፡ የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሀግብሮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 59 ተማሪዎቹን ለመጀመሪያ ጊዜ አስመርቋል፡፡ የደብረ ታቦር ዩንቨርሲቲም በ39 ትምህርት ክፍሎች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 518…

በሲቲ ዞን የተገነባው የደወሌ ድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሽከርካሪ ማቆያ ተርሚናል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሲቲ ዞን አይሻአ ወረዳ የተገነባው የደወሌ ድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሽከርካሪ ማቆያ ተርሚናል ዛሬ ተመርቋል። ተርሚናሉ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ፣ የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዲሳ ያደታ፣ የሶማሌ…

የሀረሪ ክልል ለሲዳማ ክልል አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ለሲዳማ ክልል አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ። የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በዛሬው እለት የሲዳማ ክልላዊ መንግስት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን አባላትን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። የሲዳማ ክልል…

ኢትዮጵያ በዓመታዊ የጋራ የስፔስ ኮንፈረንስ ላይ ተሳተፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በኢምፕሮቬት የጋራ መድረክ የስፔስ ቴክኖሎጂ አጠቃቀም እና አቅም ላይ አቋማን ገለጸች። የስፔስ ቴክኖሎጂ ጥቅምን በሚመለከት በእስራኤል በተዘጋጀው የበይነ መረብ ስብሰባ ኢትዮጵያ በዘርፉ ሰለምታደርገው የተጠናከረ እንቅስቃሴ ገለጻ አቅርባለች።…

በአዲስ አበባ ለ29 ሺህ በላይ ልጃገረዶች የማህጸን በር ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባት ማድረስ መቻሉን ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለ29 ሺህ በላይ ልጃገረዶች የማህጸን በር ጫፍ ካንሰር መከላከያ ክትባት ማድረስ መቻሉን የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። ወ/ሮ አዳነች በ2013 ዓ.ም 49,093 ለሚሆኑ ልጃገረዶች የማህጸን በር…

ኤጀንሲው እናቶች ከወሊድ በኋላ ለሚከሰት የደም መፍሰስ አስፈላጊውን ህክምና እስኪያገኙ የመጀመሪያ እርዳታ ለማድረግ የሚያገለግል የህክምና መገልገያ እያሰራጨ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ እናቶች ከወሊድ በኋላ ለሚከሰት የደም መፍሰስ አስፈላጊውን ህክምና እስኪያገኙ ድረስ የመጀመሪያ እርዳታ ለማድረግ የሚያገለግል የህክምና መገልገያ እያሰራጨ እንደሆነ ገለጸ፡፡ የህክምና መገልገያው ለአፋር፣…

የጅቡቲ ብሄራዊ ፖሊስ የስራ ሀላፊዎች በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የስራ ጉብኝት አድርገዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲ ብሄራዊ ፖሊስ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የስራ ጉብኝት አደረጉ። የጅቡቲ ብሄራዊ ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር ኮሎኔል አብዱላሂ አብዲ ፋራህ እና የጅቡቲ ብሄራዊ ፖሊስ የመረጃ ደህንነትና ኢምግሬሽን ሀላፊ ኮሎኔል አብዱልቃድር…