Fana: At a Speed of Life!

በምርጫው ሂደት የሚሳተፉ ሴቶች ጾታን መሰረት ላደረገ የጥላቻ ንግግር እና ጥቃት እንዳይጋለጡ መከላከል ይገባል – ኢሰመኮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በዘንድሮው ሀገራዊ የምርጫ ሂደት የሚሳተፉ ሴቶች ጾታን መሰረት ላደረገ የጥላቻ ንግግር እና ሌሎች ጾታዊ ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ሁሉም ባለድርሻ አካላት እንዲከላከሉ ጥሪ አቀረበ፡፡ ኮሚሽኑ ከተባበሩት…

በኢኳቶሪያል ጊኒ በደረሰ ፍንዳታ 15 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢኳቶሪያል ጊኒ በተከሰተ ተከታታይ ፍንዳታ 15 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ፡፡ ባታ በተባለው ከተማ በደረሰው ፍንዳታ ሕይወታቸው ካለፈው በተጨማሪ 500 ሰዎች ቆስለዋል ነው የተባለው፡፡ የሃገሪቱ መንግስት…

ፌስቡክ በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ማስታወቂያዎች ላይ ተጠያቂነት የሚያሰፍን አሰረራር ዘረጋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፌስቡክ ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት ፖለቲካዊ ማስታወቂያዎች ላይ ተጠያቂነት የሚያሰፍን አሰረራር ዘረጋ። ፌስቡክ ኢትዮጵያና ኬንያን ጨምሮ የማህበራዊ ጉዳይ፣ ምርጫ እና ፖለቲካዊ ማስታወቂያዎች ላይ  ተጠያቂነት እና ቁጥጥርን የሚያሳድግ…

የበለስ ጃዊ የሀይል ማከፋፈያና ማስተላለፊያ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ387 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው በአማራ ክልል አዊ ብሄረሠብ አስተዳደር ዞን የሚገኘው የበለስ ጃዊ የሀይል ማከፋፈያና ማስተላለፊያ ፕሮጀክት ተመረቀ፡፡ 61 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው ፕሮጀክት ግዙፉን የበለስ ስኳር ፋብሪካ ሀይል የሚመግብ ነው…

ጠ/ሚ ዐቢይ በባህር ዳር ከተማ በአባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለውን ድልድይ የግንባታ ሂደት ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በባህር ዳር ከተማ በአባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለውን ድልድይ የግንባታ ሂደት ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪ የፌደራልና የአማራ ክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

ሞዛምቢክ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ዘመቻ ዛሬ ትጀምራለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሞዛምቢክ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን በዘመቻ መልክ ዛሬ መስጠት ትጀምራለች፡፡ በዚህም የጤና ባለሙያዎች በሥራ ወቅት ለቫይረሱ ከፍተኛ ተጋላጭ በመሆናቸው ክትባቱን በቅድሚያ ይወስዳሉ ነው ተባለው፡፡…

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ከዘርፉ ከ17 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ለማግኘትም ማቀዱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ከዘርፉ ከ17 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ለማግኘትም ማቀዱን አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ይህንን ያለው ከተቋሙ፣ ከተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች ጋር የዘርፉን የሰባት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም…

የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና በዛሬው እለት መሰጠት ጀመረ። ፈተናው ከዛሬ የካቲት 29 እስከ መጋቢት 2 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥም የትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም ማስታወቁ ይታወሳል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ…