Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት አምባሳደሮችና ከሀገራቱ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት አምባሳደሮችና ከሀገራቱ ተወካዮች ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ከህብረቱ አምባሳደሮችና ከሃገራቱ ተወካዮች ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ነው የተመካከሩት፡፡…

በአፋር ክልል በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ የ 71 ባለሀብቶች ፍቃድ ተሰረዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ የ71 ባለሀብቶችን ፍቃድ መሰረዙን የአፋር ክልል የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። በክልሉ ኢንቨስትመንት ላይ የመከረ መድረክ ትናንት በሰመራ ከተማ ተካሂዷል። በኮሚሽኑ የኢንቨስትመንት ማበረታቻና መረጃ ዳይሬክተር አቶ…

የእነ አቶ ጃዋርን የእምነት ክህደት ቃል ለመቀበል ፍርድ ቤቱ በድጋሚ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእነ አቶ ጃዋር መሀመድን የእምነት ክህደት ቃል ለመቀበል ፍርድ ቤቱ በድጋሚ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግስትና የጸረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ዛሬ በሰጠው ቀጠሮ መሰረት ተሰይሞ የነበረው…

በ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ  አሸናፊው ሃሳብ ብቻ የህዝብ ውክልና ሊያገኝ እንደሚገባ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ሰላማዊ በሆነ መልኩ ያሸነፈ ሃሳብ ብቻ የህዝብ ውክልና ሊያገኝ እንደሚገባ ከፋና ቴሌቪዥን ጋር ቆይታ ያደረጉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ ። ከፋና ቴሌቪዥን ጋር ቆይታ ያደረጉ የአብን፣ የኢዜማና ትዴፓ ፓርቲዎች…

በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበርያ ኢንዱስሪ ፓርክ የተሰማሩ ባለሀብቶች ከማህበራት ጋር ትስስር መፍጠራቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበርያ ኢንዱስሪ ፓርክ የውጭ ምንዛሪ ግኝት ላይ የሚኖረው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው ተባለ፡፡ ኢንዱስትሪ ፓርኩ የሚጠቀምባቸው ከ90 ከመቶ በላይ የሚሆኑትን ግብዓቶች የሀገር ውስጥ ምርችን የሚጠቀም በመሆኑ…

ለአስም ታማሚዎች የህክምና አገልግሎት የሚውሉ የ150 ማሽኖች የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአስም ታማሚዎች የህክምና አገልግሎት የሚውሉ የ150 ማሽኖች የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ። የጤና ሚኒስቴር ከአስትራዜኒክ ሶሳይቲት ጋር ያደረገጉት ስምምነት በከፍተኛ የአስም ህመም ላይ ለሚገኙ ዜጎች ህክምናውን በቀላሉ እንዲያገኙ የሚያደርግና…

መንግስት ለነዳጅ 24 ቢሊየን ብር ባለፉት ሁለት ዓመታት ድጎማ ማድረጉ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት አመት የጥር ወር የነዳጅ ዋጋ ላይ መጠነኛ ክለሳ ማድረጉን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የአለም የነዳጅ ዋጋ ጭማሬን ተከትሎ በጥር ወር የነዳጅ ምርት አቅርቦት ላይ መጠነኛ የዋጋ ክለሳ መደረጉን በሚኒስቴሩ የንግድ ዕቃዎች…

ንግድ ቢሮ በዘይት ዋጋ ላይ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በዘይት ዋጋ ላይ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ አከበረኝ ውጋገን በቅርቡ በዘይት  ዋጋ ላይ የተከሰተው የዋጋ ጭማሪ ምክንያታዊ…

በአማራ ክልል የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት እጥረትን ለመቅረፍ እንደሚሰራ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተደጋጋሚ የሚታየውን የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት እጥረት ለመቅረፍ ከባለድርሻ አካላት ጋር የአማራ ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢሮ ውይይት አካሄደ ። በውይይቱ  የክልል የንግድና ገቢያ ልማት ሀላፊዎች፣ የመንገድና ትራንስፖርት ቢሮ…

የፋይናንስ ተቋማት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ለሳይበር ደህንነት ትኩረት ሊሰጡ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይናንስ ተቋማት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ለሳይበር ደህንነት ትኩረት ሊሰጡ እንደሚገባ ተገለጸ። የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (መደኤ) ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ጋር በመተባበር ለፋይናንስ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በሳይበር ደህንነት ዙሪያ  …