በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እና በአየር ኃይል መካከል ያለው ትብብር በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ የተለያዩ ዕድሎችን እንደሚፈጥር ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እና በኢትዮጵያ አየር ኃይል መካከል ያለው ትብብር በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ የተለያዩ ዕድሎችን እንደሚፈጥርና እንዲሁም በዘርፉ ያለውን ደህንነት እንደሚያስጠብቅ ተገለጸ፡፡
ይህንን ያሉት የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና…