Fana: At a Speed of Life!

በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እና በአየር ኃይል መካከል ያለው ትብብር በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ የተለያዩ ዕድሎችን እንደሚፈጥር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እና በኢትዮጵያ አየር ኃይል መካከል ያለው ትብብር በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ የተለያዩ ዕድሎችን እንደሚፈጥርና እንዲሁም በዘርፉ ያለውን ደህንነት እንደሚያስጠብቅ ተገለጸ፡፡ ይህንን ያሉት የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና…

የኦሮሚያ ክልል የዓድዋን በዓል በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ዞኖች እና ከተሞች የሚያከብር መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ 125ኛውን የዓድዋ የድል በዓል ለማክበር ዝግጅት መጀመሩን የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ፡፡ በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ…

የዓለም አቀፉ የንፁሃን የጅምላ ዘር ጭፍጨፋ ሰለባዎች ቀን በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የንፁሃን የጅምላ ዘር ጭፍጨፋ ሰለባዎች ቀን በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው። ይህ ዕለት በዓለም አቀፍ ደረጃ መከበር የጀመረወ ከዛሬ 76 ዓመት በፊት በአዶልፍ ሒትለር መራሹ የጀርመን የበላይነት አቀንቃኝ ናዚ ቡድን በአይሁዳውያን ላይ…

በመተከል ዞን ከፀረ ሰላም ሀይሎች ጋር የሚሰሩ የጸጥታ ሃይል አባላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የተጣለባቸውን የህዝብ አደራ ችላ በማለት የሽፍታውን እንቅስቃሴ እያገዙ 'በሁለት ቢላዋ የሚበሉ' የጸጥታ መዋቅሩ አባላት አካሄዳቸውን ማስተካከል እንዳለባቸው ማሳሰቢያ ተሰጠ። በፌዴራል መንግስት የተቋቋመው…

በቤንች ሸኮ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ በኦዲት ከ1ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የተጭበረበረ ገንዘብ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤንች ሸኮ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ በተደረገው የኦዲት ስራ ከ1ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የተጭበረበረ ገንዘብ መገኘቱ ተገለጸ። የኦዲት ስራ የተሰራበት የገቢዎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የገቢ አሰባሰብ ባለሙያዎች ብቻ ከ1ነጥብ 4 ሚሊየን ብር…

በአማራ ክልል ውስብስብ መሬት ነክ ችግሮችን በቀላሉ ለመምራት፣ ሕገወጥነትን ለመከላከልና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት እየሠራ መሆኑን ኤጄንሲው አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመረጃ አያያዝ ችግር የሚፈጠሩ ውስብስብ መሬት ነክ ችግሮችን በቀላሉ ማስቀረት የሚያስችል አዲስ አሠራር ወደ ተግባር እያስገባ መሆኑን የአማራ ክልል የከተማ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጄንሲ አስታውቋል፡፡ አሰራሩ እያንዳንዱን የከተማ መሬት…

የደቡብ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በሀዲያ ዞን ሻሾጎ ወረዳ ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የደቡብ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በሀዲያ ዞን ሻሾጎ ወረዳ በዶኢሻ ከተማ በ2010 ዓ.ም በዋን ዋሽ አማካኝነት ለከተማው ህዝብ አገልግሎት ይሰጣል በሚል የተቆፈረውን የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ጎብኝተዋል፡፡ የሻሾጎ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ተስፋዬ…

በሱሉልታ ወረዳ የደርባ ከተማና የአካባቢዋ ነዋሪዎች ኦነግ ሸኔን አወገዙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ሱሉልታ ወረዳ ነዋሪዎች ኦነግ ሸኔን አወገዙ፡፡ በሱሉልታ ወረዳ የደርባ ከተማና የአካባቢዋ ነዋሪዎች ባካሄዱት ሰልፍ ኦነግ ሸኔን አውግዘዋል፡፡ ሰልፈኞቹ የተለያዩ መፈክሮችን ይዘው የወጡ ሲሆን የቡድኑን ህገወጥ…

የሰሜንና ምዕራብ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች የምክክር መድረክ በባህር ዳር ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜንና ምዕራብ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች የምክክር መድረክ ነገ በባህር ዳር ከተማ ይካሄዳል ። የሰሜንና ምዕራብ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች የጋራ የምክክር እና የትብብር ፎረም ነገ ''መልካም ጉርብትና ለኢትዮጵያ ብልጽግና'' በሚል መሪ ሀሳብ…

ሱዳን በአባይ ወንዝ ላይ 18 ኪሎ ሜትር ቦይ በመስራት 170 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ ልታለማ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን በአባይ ወንዝ ላይ 18 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ቦይ በመስራት 170 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ ልታለማ ነው። በሰሜን ምስራቅ ሱዳን ኑቢያ በርሃ እጅግ ሰፊ በርሃማን ስፍራ ዳል ግሩፕ የተሰኘ ድርጅት በመስኖ ለማልማት እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ…