Fana: At a Speed of Life!

የመስቀል በዓል ህብረሰተቡን ከኮሮና ቫይረሰ ለመጠበቅ በሚያስችል መልኩ፤ በመስቀል አደባባይ እንደሚከበር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የሚከበረው የመስቀል በዓል ህብረሰተቡን ከኮሮና ቫይረሰ ለመጠበቅ በሚያስችል መልኩ በመስቀል አደባባይ እንደሚከበር ተገለፀ።   የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክድ ተዋህዶ ቤተ…

የምግብ ደህንነትን እና የግብርና ምርታማነትን ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ የገጠር ልማትን እያስፋፋች ነው- የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ኢትዮጵያ የምግብ ደህንነትን እና የግብርና ምርታማነትን ለማረጋገጥ የገጠር ልማትን እያስፋፋች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ገለፁ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው የአዳጊ ሀገራት ቡድን…

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 689 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 15 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 10 ሺህ 605 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 689 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 66 ሺህ 913 ደርሷል። በሌላ በኩል ባለፉት 24 ከኮሮና ቫይረስ…

የትግራይ ክልል መንግስት በአፋር ክልል በጎርፍ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በአፋር ክልል በጎርፍ ኣደጋ ምክንያት ከመኖሪያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች የተለያዩ ድጋፎችን አደረገ። የክልሉ መንግስት በጎርፍ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ያደረገው ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ የምግብ…

ሚኒስቴሩ 25 ጊጋ ዋት ተጨማሪ ኃይል ለማመንጨት ፎርቲስኪው ከተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር 25 ጊጋ ዋት ተጨማሪ ኃይል ለማመንጨት የሚያስችል ውይይት ፎርቲስኪው ከተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር አካሄደ። ድርጅቱ 15 ጊጋ ዋት ከውኃ እና 10 ጊጋ ዋት ከጂኦ ተርማል ለማመንጨት  10 በቢሊየን ዶላር…