Fana: At a Speed of Life!

የሽሮ ሜዳ-ቁስቋም መንገድ ፕሮጀክት አስፋልት ንጣፍ በመጠናቀቅ ላይ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሽሮ ሜዳ - ቁስቋም  ክፍል አንድ መንገድ ፕሮጀክት የአስፋልት ማልበስ ስራ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ በራስ ኃይል እየተከናወነ የሚገኘው ይህ የፕሮጀክቱ ክፍል 633 ሜትር ርዝመትና ከ30 እስከ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያውያንን ለመመገብ ቀን ከሌት የሚተጉ አርሶ አደሮችን አመሰገኑ 

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያውያንን ለመመገብ ቀን ከሌት የሚተጉ አርሶ አደሮችን አመስግነዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ÷በየማሳው ያለ መታከት በመትጋት  ሊመግቡን ደፋ ቀና የሚሉ ጀግኖቻችን ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል።…

ባቡሮች በየፌርማታው የሚደርሱበትን ጊዜ ለማሳጠር መስመር ላይ የሚገኙ የመንገደኛ እና የመኪና ማቋረጫዎችን ማስወገድ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባቡሮች በየፌርማታው የሚደርሱበትን ጊዜ ወደ 6 ደቂቃ ለማሳጠር መስመር ላይ የሚገኙ የመንገደኛ እና የመኪና ማቋረጫዎችን ማስወገድ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ አቶ ሙሉቀን ተፈራ እንደገለጹት፣ ለባቡር…

በጋምቤላ ክልል ከ33 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ሶስት የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቀው ለአገልግሎት በቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በጋምቤላ ክልል በመንገሺና በዲማ ወረዳዎች ከ33 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ሶስት የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል፡፡ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ላክዴር ላክባክ የውሃ ፕሮጀክቶቹን በመረቁበት…

የጌዴኦ ብሔር ዘመን መለወጫ ዳራሮና የምስጋና በዓል መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ብሔር ዘመን መለወጫ ዳራሮና የምስጋና በዓል የገዳ ሥርዓቱ መቀመጫ በሆነው ቡሌ ወረዳ አጋምሳ ቀበሌ ኦዳ ያአ ላይ መከበር ጀምሯል፡፡ የጌዴኦ ብሄር የገዳ መሪ ምርጫ የዴሞክራሲ ሥርዓት ዳብሮ ከትዉል ወደ ትዉልድ…

ለስምንት ወራት ተስተጓጉሎ የነበረው የአዋሽ – ኮምቦልቻ – ሀራ ገበያ የባቡር መስመር ዝርጋታ ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከካሳ ክፍያ ጋር በተያያዘ ተስተጓጉሎ የነበረው የአዋሽ - ኮምቦልቻ - ሀራ ገበያ የባቡር መስመር ዝርጋታ ፕሮጀክት ችግሩ ተፈትቶ ስራው የቀጠለ መሆኑን የፕሮጀክቱ ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር አብዱልከሪም መሃመድ ገለጹ። የፕሮጀክቱ አካል የሆነውና…

500 ትምህርት ቤቶችን ያቀፈ የትምህርት ቤት የምገባ ፕሮጀክት ይፉ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ከህፃናት አድን ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን 500 ትምህርት ቤቶችን ያቀፈ የትምህርት ቤት የምገባ ፕሮጀክት ይፉ አደረገ። በዚህ ሀገር በቀል የትምህርት ቤቶች የምገባ ፕሮጀክት ከ163ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባው አካል እንደሚሆኑ…

አዋሽ ባንክ ለአነስተኛ መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልዩ የባንክ አገልግሎት ማዘጋጀቱን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ አነስተኛ መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልዩ የባንክ አገልግሎት ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ይህም ኢንተርፕራይዞች ስራቸውን በተሻለ ሁኔታ ለመስራት እና ውጤታማ ለመሆን እንደሚያስችላቸው ነው ባንኩ የገለፀው በመሆኑም በዘርፉ የተሰማሩ…

ስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁት አምባሳደር ተፈሪ ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁት በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር  ተፈሪ ታደሰ የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር  ቢያትሪስ ዋኒ ኖህ ጋር ተወያዩ። ሚኒስትሯ ቢያትሪስ ዋኒ-ኖህ ኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን እውነተኛ አጋር…

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ከስደት ለተመለሱ 140 ዜጎች የስራ እድል አመቻቸ 

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ከስደት ለተመለሱ 140 ዜጎች የሥራ እድል ማመቻቸቱን አስታወቀ። ዩኒቨርሲቲው ከአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት (አይኦኤም) ጋር በመተባበር የስደት ተመላሾች የስራ እድል እንዲያገኙ እያከናወነ ያለውን ሥራ…