Fana: At a Speed of Life!

ዶ/ር ፍፁም አሰፋ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ከሆኑት ኢቶ ታካኮ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ጥር 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፕላንና ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ፍፁም አሰፋ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ከሆኑትን ኢቶ ታካኮ ጋር ተወያዩ። በወቅቱም በኢትዮጵያ ለጃፓን ባለሃብቶች ያሉ የኢንቨስትመንት እድሎችን እና የቴክኖሎጂ ሽግግር ትብብር ዕድሎች ላይ ውይይት…

ባይደን ከፑቲን ጋር ኒውክሌርን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአሜሪካው አዲሱ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ጋር ባደረጉት የመጀመሪያ የስልክ ውይይት ኒውክሌርን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ ባይደን በውይይታቸው የሀገሪቱ የተቃዋሚ አመራር የሆኑት የአሌክሲ ናቫልኒይ ጉዳይም…

አምባሳደር ፕ/ር አድማሱ በኢንዶኔዢያ የቱኒዚያ አምባሳደር ጋር በወቅታዊ ጉዳይ መከሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዶኔዚያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋየ ከቱኒዚያ አምባሳደር  ርያድ ድሪዲ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ። በዚህ ወቅት አምባሳደር አድማሱ ለቱኒዚያው አቻቸው  መንግስት በትግራይ ክልል የህግ የበላይነት ለማስከበር…

ኢትዮጵያ እና ኢንዶኔዢያ በአበባ ምርት በጋራ ለመስራት ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኢንዶኔዢያ በአበባ ምርት በጋራ ለመስራት ተወያዩ፡፡ በቪዲዮ ኮንፍረንስ የተካሄደውን ውይይት ያዘጋጁት በጃካርታ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኢንዶኔዢያ የአበባ ምርት አመቻች ማህበር ጋር ሲሆን በኢትዮጵያ ስላለው የዘርፉ ልማት ማብራሪያ…

አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከአውሮፓ ህብረት ፓርላማ የስራ ኃላፊዎች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም፣ ሉክሰምበርግ እና የአውሮፓ ህብረት ተቋማት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከአውሮፓ ህብረት የስራ ኃላፊዎች ጋር መከሩ፡፡ በውይይቱም አምባሳደሯ በትግራይ ክልል ስለተካሄደው የህግ ማስከበር፣ በክልሉ…

ሁለት መቶ ዘጠና ሶስት ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለት መቶ ዘጠና ሶስት ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ። ዛሬ ጥር 18 ቀን 2013 ዓ.ም ሁለት መቶ ዘጠና ሶስት  ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። በዛሬ ዕለት ወደ አገር ቤት የተመለሱት ዜጎች…

የአስር ዓመት የልማት እቅድ በሁሉም ዘርፍ ስኬታማ እንዲሆን የትራንስፖርት ዘርፉን በቀዳሚነት ማዘመን ያስፈልጋል-  አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የአስር አመት የልማት እቅድ በሁሉም ዘርፍ ስኬታማ እንዲሆን የትራንስፖርት ዘርፉን በቀዳሚነት ማዘመን እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ አቶ  ደመቀ መኮንን ተናገሩ። የትራንስፖርት ዘርፉ የአስር አመታት…

የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በትግራይ ክልል እየተደረገ ስለሚገኘው የሰብዓዊ ድጋፍ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስተባባሪ ከዶ/ር…

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በትግራይ ክልል እየተደረገ ስለሚገኘው የሰብዓዊ ድጋፍ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስተባባሪ ከሆኑትን ዶ/ር ካትሪን ሶዚን ጋር ተወያዩ። ሚኒስትሯ በክልሉ የመንገድ፣ የባንክ፣ እንዲሁም የቴሌኮም…

አፍሪካውያን ታሪካቸውን በራሳቸው ቋንቋ በድምፅ በመቅረጽ የሚያስተዋውቁበት መተግበሪያ ተሰራ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን የታሪክ ተናጋሪዎች ታሪካቸውን በራሳቸው ቋንቋ በድምፅ በመቅረጽ የሚያስተዋውቁበት መተግበሪያ ተሰራ። አማርኛን ጨምሮ  በሌሎች ቋንቋዎች የአፍሪካን ታሪኮች ወደ ድምፅ መጽሐፍት መቀየር የሚያስችል መተግበሪያ በጋናው የሶፍት ዌር ኩባንያ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከባለድርሻ አካላት ጋር በሁለት ረቂቅ መመሪያዎች ላይ ውይይት አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ ወቅት የኮቪድ 19 ሥርጭትን ለመቀነስና በምርጫ ሂደት ላይ ሰላምና ፀጥታን የሚያስከብሩ የፀጥታ አስከባሪ አካላት የአሠራር ሥርዓት እና የሥነ-ምግባር ድንጋጌዎች ላይ መክሯል። የመጀመሪያው የውይይት መድረክ…