Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 24 ሰዓታት 437 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 549 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 6 ሺህ 342 የላቦራቶሪ ምርመራ 437 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ዶክተር ሊያ በፌስቡክ ገጻቸው እንደገለጹት 549 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡…

በህግ ቁጥጥር ስር የሚገኙ የህወሃት ከፍተኛ አመራሮች ሰብኣዊ መብታቸው እየተጠበቀ መሆኑን ለመርማሪ ቦርዱ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣2013(ኤፍ ቢ ሲ) በህግ ቁጥጥር ሾር የሚገኙ የህወሃት ከፍተኛ አመራሮችን ያነጋገረ ሲሆን፤ ሰብኣዊ መብታቸው እየተጠበቀ መሆኑን ተጠርጣሪዎቹ በትግራይ ክልል የተደነገገውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም ለሚመረምረው ቦርድ ተናግረዋል፡፡ መርማሪ ቦርዱ የማጣራት ስራውን…

ኢትዮጵያ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ኤምባሲዋን እንደገና ለመክፈት ማቀዷን ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ  ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ኢትዮጵያ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ኤምባሲዋን በቅርቡ እንደገና  ለመክፈት ማቀዷን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንቷ ይህንን ያስታወቁት  ከሀገሪቱ  ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ጋር በኪንሻሳ ብሄራዊ ቤተመንግስት ከተወያዩ…

የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከአውሮፓ ህብረት የትብብር ዘርፍ ሀላፊ ጋር በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከአውሮፓ ህብረት የትብብር ዘርፍ ሀላፊ ኤሪክ ሀበር ጋር በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ አቶ አህመድ ሽዴ በአዲስ አበባ ከሚገኙት የአውሮፓ ህብረት የትብብር ዘርፍ ሀላፊ ኤሪክ ሀበር ጋር በትግራይ…

በወላይታ ሶዶ አንዲት እናት አራት ልጆችን በሰላም ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ኦቶና ማስተማሪያና ሪፌራል ሆስፒታል አንዲት እናት አራት ልጆችን በሠላም ተገላግላለች። በወላይታ ዞን ኦፋ ወረዳ ዎሺዎቻ ዳቃያ ቀበሌ ነዋሪ የሆነችው ወይዘሮ ወርቅነሽ ብርሃኑ ካገባች ዓመት ያለፋት ሲሆን የመጀመሪያዋ…

በጎዴይ ከተማ ለሚገነባው የሚረድ ለይሊ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በጎዴይ ከተማ ለሚገነባው የሚረድ ለይሊ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ ግንባታ በሸቤሌ ዞን የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ። የመሰረት ድንጋዩን…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ በመደመር መፅሃፍ ገቢ የሚገነቡ ትምህርት ቤቶችን የመሰረተ ድንጋይ ማስቀመጥ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ በመደመር መፅሃፍ ገቢ የሚገነቡ የሁለተኛ ዙር ትምህርት ቤቶችን የመሰረተ ድንጋይ ማስቀመጥ ጀመሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በመደመር መፅሃፍ ገቢ ትምህርት ቤቶች በሌሉባቸው አካባቢዎች የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት…

ሜጀር ጄኔራል መሐመድ ኒሻን ጨምሮ አራት  የቀድሞ የጦር መኮንኖች  በህወሓት ጸረ ሰላም ቡድን አመራሮች  ተገደው  ሚኒሻዎችን ሲያደራጁ እንደነበር ለፍርድቤት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ   ለአገር መከላከያ ሠራዊት እጃቸውን የሰጡት ሜጀር ጄኔራል መሐመድ ኒሻን ጨምሮ  አራት  የቀድሞ የጦር መኮንኖች  በህወሓት ጸረ ሰላም ቡድን አመራሮች  ተገደው  ሚኒሻዎችን ሲያደራጁ እንደነበር ለፍርድ ቤት ገለጹ ተጠርጣሪ የጦር መኮንኖቹ…

የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት መርሃ ግብር ዓላማ የወጣቶችን ሁለንተናዊ ስብዕና በማሳደግ ለመጭው ትውልድ በጎ አሻራ ጥሎ ማለፍ ነው –…

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ወደ ተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች ለገቡ የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም ሰልጣኞች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ሚኒስትሯ በቅርቡ ወደ አሶሳ፣ ጋምቤላ፣…

በአራት የገጠር ቀበሌዎች የተገነቡት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአራት የገጠር ቀበሌዎች የተገነቡት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታወቀ፡፡ እስካሁንም በሶማሌ ክልል ቆርሌ፣ በኦሮሚያ ክልል ሚኖ፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል…