Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ጃፓን ለመንገድ ልማት 190 ሚሊየን ብር ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስትና የጃፓን መንግስት ለአስፋልት መንገድ ልማት የሚውል 190 ሚሊየን ብር የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ያስሚን ወሀብረቢና በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ኢቶ ታኮ…

ለትምህርት ሚኒስቴር 500 ሺህ ማስክና 11 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የሙቀት መለኪያ መሳሪያዎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2013  (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የቻይና የንግድ ምክር ቤት ለትምህርት ሚኒስቴር 500 ሺህ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብልና  11 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የሙቀት መለኪያ መሳሪያዎችን ድጋፍ አድርጓል። የቻይና የንግድ ምክር ቤት ለትምህርት ሚኒስቴር የኮቪድ 19 መከላከያ…

ተጓዳኝ ህመም የሌለባቸውና በዕድሜ ወጣት የሆኑ ሰዎች በቫይረሱ ሕይወታቸው እያለፈ ነው-ዶክተር ውለታው ጫኔ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ተጓዳኝ ሕመም የሌለባቸውና በዕድሜ ወጣት የሆኑ ሰዎች በቫይረሱ ሕይወታቸው እያለፈ መሆኑን በሚሊኒየም የኮቪድ 19 ሕክምና ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ውለታው ጫኔ አስታወቁ። ቫይረሱ በራሱ ተጨማሪ ተጓዳኝ የጤና…

ኢትዮጵያ በድንበር ጉዳይ ከሱዳን ጋር የምትደራደረው በቅድሚያ የሱዳን ኃይል የያዘውን መሬት ሲለቅ ነው- አምባሳደር ዲና

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ በድንበር ጉዳይ ከሱዳን ጋር ለመደራደር በቅድሚያ የሱዳን ኃይል የያዘውን መሬት ሲለቅ መሆኑን አምባሳደር ዲና አስታወቁ፡፡ ኢትዮጵያ በድንበር ጉዳይ ከሱዳን ጋር የምትደራደረው በቅድሚያ የሱዳን የጦር ሃይል ድንበር አልፎ የያዘውን የኢትዮጵያ…

አቶ እርስቱ ይርዳ የ2013 ዓ.ም የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ በሀዲያ ዞን አስጀመሩ 

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2013  (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ የ2013 ዓ.ም የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ በሀዲያ ዞን አስጀመሩ፡፡ የተፋሰስ ልማት ሥራውን በይፋ ያስጀመሩት  ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ ÷ለጎርፍ እና ለመሬት…

ሀዋሳ ከተማ ያላትን የተፈጥሮ ፀጋ በመጠቀም የነዋሪዎቿን ህይወት ለመለወጥ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ትልቅ ተስፋን የሚያሳድሩ ናቸው- ኢንጂነር አይሻ መሃመድ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ በሀዋሳ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ጎበኙ፡፡ ሚኒስትሯ በሀዋሳ ከተማ እየተገነባ ያለውን የሁለት ኪሎ ሜትር የጎርፍ ማስወገጃ፣በሀዋሳ እየተከናወኑ ያሉ…

ከሳዑዲ አረቢያ በሳምንቱ 1 ሺህ ኢትዮጵያውያንን የመመለስ ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ከሳዑዲ አረቢያ በሳምንቱ 1 ሳምንቱ ኢትዮጵያውያንን የመመለስ ስራ መጀመሩን በሀገሪቱ ያለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ወደ ሳዑዲአረቢያ ህጋዊ ባልሆኑ መንገዶች ሲገቡ ተይዘው በሳዑዲ አረቢያ የተለያዩ የስደተኞች ማቆያ ጣብያ ውስጥ የሚገኙና ላለፉት…

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ4 ሺህ 858 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ33ኛ ጊዜ ከ4 ሺ ህ858 በላይ ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዲግሪ ፣በሁለተኛ ድግሪና በሶስተኛ ድግሪ መርሃ ግብር በመደበኛና መደበኛ ባልሆነ ፕሮግራም ትምህርታቸውን ያጠናቀቁትን ነው ያስመረቀው፡፡…

ለሠርግ ማድመቂያ በሚል በተተኮሰ ጥይት የሁለት አጃቢዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ለሠርግ ማድመቂያ በሚል በተተኮሰ ጥይት የወንድ ሙሽራው ሁለት አጃቢዎች ህይወታቸው ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር መሳፍንት አባይ ለኢዜአ እንደተናገሩት አጃቢዎቹ…

በሁሉም ዘርፎች እንዲያድጉ ከተፈለገ ለትራንስፖርት ዘርፉ መዘመን ትኩረት ሊሰጥ ይገባል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2013  (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁሉም ዘርፎች እንዲያድጉ ከተፈለገ ለትራንስፖርት ዘርፉ መዘመን ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ ይህንን ያሉት…