Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ራፋኤል ሞራቭ ጋር ተወያዩ። አምባሳደሩ የሁለቱን ሃገራት ታሪካዊ ግንኙነት እና ስትራቴጂያዊ ትብብር በማጠናከር ተልዕኳቸው…

የሞደርና ክትባት አዲስ የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ እንደሚከላከል ተመራማሪዎች አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞደርና ክትባት በብሪታንያና በደቡብ አፍሪካ የተከሰተውን አዲሱን የኮሮና ቫይረስ እንደሚከላከል የመድሃኒት አምራች ኩባንያ ተመራማሪዎች አረጋገጡ፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ሙከራዎች እንዳሳዩት ከሆነ ክትባቱ አዲሱ ቫይረስን ለመከላከል የሚረዳ የሰውነት…

መቐለን ጨምሮ የብር ቅያሪ ከተጀመረ 14 ቀናት ባለፋቸው የትግራይ ከተሞች አገልግሎቱ መጠናቀቁ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በሕግ የማስከበር ዘመቻ ምክንያት የተቋረጠው የብር ቅያሪ ሥራ ከታህሣሥ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ለ14 ቀን ታራዝሞ እንደነበር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አስታውሷል። ሆኖም የተራዘመውን ጊዜ አቆጣጠር በተመለከተ ከተለያዩ ወገኖች…

በአዲስ አበባ 21 ወለሎች ያሉት የመኖሪያ አፓርታማ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 21 ወለሎች ያሉት ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርታማ ሊገነባ ነው። የመኖሪያ አፓርታማው ሮክስቶን እና ሂሆንግ ተሰኙ ድርጅቶች ለአካባቢ ተስማሚ ሆነው እንደሚገነቡ ተነግሯል። አፓርታማው ሲግናል አካባቢ…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ጉዳይና ሰላም ቋሚ ኮሚቴ አባላት ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ጉዳይና ሰላም ቋሚ ኮሚቴ አባላት የውጭ ግንኙነት አገልግሎት ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የሥራ እንቅስቃሴ እና የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ዙሪያ ውይይት አደረጉ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር…

በዓለም ላይ በህገ-ወጥ መንገድ የተገኘ ገንዘብን ሕጋዊ በማስመሰል ከ800 ቢሊየን እስከ 2 ትሪሊየን ይመዘበራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጄኔቫ የደህንነት ዘርፍ አስተዳደር ማዕከል ለፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መርማሪዎችና ለኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ለአራት ቀናት በሚሰጠው በዚህ ስልጠና በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ የሚሰሩ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሀዲያ ሆሳዕናና ሀዋሳ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት ሀዲያ ሆሳዕናና ሀዋሳ ከተማ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተለያዩ። የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ የተካሄደው በጅማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ነው፡፡ ፕሪምየር ሊጉን ፋሲል ከነማ በዘጠኝ ጨዋታዎች 22 ነጥብ በመያዝ…

የተጀመረው የሪፎርም ሥራ የሕገመንግስት የበላይነትና ሕገ መንግስታዊ ስርዓትን በተሻለ ለማስፈጸም ይረዳል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የተጀመረው የሪፎርም ሥራ የሕገ መንግስት የበላይነትና ሕገ መንግስታዊ ስርዓትን በተሻለ ለማስፈጸም እንደሚረዳ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ ይህንን ያሉት የፌዴራል፣ የክልልና ከተማ አስተዳድር…

በአዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥር 22 የሚቆይ የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር ክትባት ለልጃ ገረዶች መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥር 22 ቀን 2013 የሚቆይ የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር ክትባት ለልጃ ገረዶች መስጠት መጀመሩን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ። በዚህም በአዲስ አበባ ከ49 ሺህ በላይ ልጃ ገረዶች በትምህርት ቤቶች እና በጤና ተቋማት…

ህብረተሰቡ በማህበራዊ ሚዲያ የሚለቀቁ መረጃዎችን ትክክለኛነት በጥንቃቄ ማጣራት ይኖርበታል-  ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ ማንኛውንም ጉዳይ አስመልክቶ በማህበራዊ ሚዲያ የሚለቀቁ መረጃዎችን ትክክለኛነት በጥንቃቄ ማጣራት ይኖርበታል አለ ብልፅግና ፓርቲ፡፡ ፓርቲው ባወጣው መግለጫ በአሁኑ ወቅት በመላው አለምም ሆነ በአገራችን በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚሰራጩ ሃሰተኛ…