Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ለ54 ከተሞች ሽግግር ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከተሞችን የእድገት ማዕከል ለማድረግ ለ54 ከተሞች ሽግግር መፈቀዱን የአማራ ክልል ከተማ ልማትና ቤቶች ኮንስትራክሽን ቢሮ ገለጸ። በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ደረጃ የአማራ ክልል ከተማ ልማትና ቤቶች ኮንስትራክሽን ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ሰዒድ ኑሩ…

ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ በ35 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የተለያዩ ፕሮጀክቶችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ሀርቡ ወረዳ በ35 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ያስገነባቸውን ስድስት የተለያዩ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን አስመረቀ። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል መንግስት እንዲሁም የወርልድ ቪዥን…

125ኛው የአድዋ ድል በዓል በተለያዩ ሃገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 125ኛው የአድዋ ድል በዓል በተለያዩ ሃገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ፡፡ በዓሉ የአድዋን ድል በሚዘክሩ ዝግጅቶች እንዲሁም ጥናታዊ ጽሁፎችን በማቅረብ ተከብሯል፡፡ በዚህም በኬኒያ፣ ጂቡቲ፣ ታንዛኒያ፣ ደቡብ…

አዲስ አበባ ነገ ከንጋቱ 11፡30 ጀምሮ 125ኛውን የአድዋ ድል ታስባለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 125ኛው የአድዋ ድል በዓል ነገ ከንጋቱ 11 ሰዓት 30 ጀምሮ በመዲናዋ  እንደሚከበር የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ ምክትል ከንቲባዋ በማህበራዊ ገጻቸው እንዳስታወቁት ከንጋት ጀምሮ ከአራቱም የከተማው…

በሀገር ውስጥ አምራች የተመረተ 17 ሚሊየን ሊትር ዘይት ወደ ገበያ ገብቷል – የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 17 ሚሊየን ሊትር ዘይት በሀገር ውስጥ አምራች ኢንዱስሪትዎች ተመርቶ ወደ ገበያ መግባቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የመሰረታዊ ሸቀጦች አቅርቦትና ፍላጎትን በማሟላት የህብረተሰቡን…

300 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረብያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 300 ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲ ዓረብያ   ጂዳ  ከተማ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይረክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል ማድረጋቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው…

የሴቶች የንቅናቄ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለሁለንተናዊ ብልጽግና በሚል ሃሳብ የሴቶች የንቅናቄ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ ተካሄደ። በመድረኩ የተገኙት የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ሴቶች በማኀበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ተሳታፊና…

የአውሮፓ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ስለ ትግራይ ክልል እውነታ እና ተዓማኒነት የሌለው መግለጫ ሰጥተዋል – አምባሳደር ሂሩት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የአውሮፓ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ፔካ ሃቪስቶ ስለ ትግራይ ክልል መሬት ላይ ባለ ሃቅ ያልተመሰረተ እና ተዓማኒነት የሌለው መግለጫ መስጠታቸውን በቤልጂየም፣ በሉክዘንበርግ እና በአውሮፓ ህብረት ተቋማት የኢትዮጵያ…

ም/ር መስተዳድር ሙስጠፌ ባጃጅ ላይ 300 ሺህ ብር አግኝቶ ለባለቤቷ ለመለሰው ወጣት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ባጃጅ ላይ 300 ሺህ አግኝቶ ለመለሰው የጅግጅጋ ከተማ ወጣት ጉሌድና ምስጋና አቀረቡ። በጅግጅጋ ከተማ የባጃጅ አሽከርካሪ የሆነው ወጣት በሚያሽከረክረው ባጃጅ ውስጥ 300 ሺህ ብር…

የመራጮች ምዝገባ ጊዜ ወደ መጋቢት 16 ቀን ተዘዋወረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመራጮች ምዝገባ ጊዜ ቀደም ሲል ከተያዘለት የካቲት 22 ቀን 2013 ዓ.ም ወደ መጋቢት 16 ቀን 2013 ዓ.ም መዘዋወሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ ቦርዱ የመራጮች ምዝገባን አስመልክቶ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል፡፡ የመግለጫው…