Fana: At a Speed of Life!

ጎዴ እና ሃርገሌ ደም ባንኮች አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሱማሌ ክልል የሚገኙት 2 ደም ባንኮች ሙሉ ዝግጅት በመጨረስ በአቅራቢያቸው ለሚገኙ የጤና ተቋማት ደም ማድረስ መጀመራቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። ይህም በክልሉ ያሉ የደም ባንኮችን ቁጥር 3 ያደረሰ ሲሆን የጤና ተቋማትም ደም እና የደም አቅርቦት…

ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ የባህር-አየር ካርጎ አገልግሎት ለመጀመር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የጂቡቲ የነፃ ቀጠናና ወደብ ባለስልጣን በጋራ በመሆን የባህር-አየር ካርጎን በመጀመር የሸቀጦችን ዝውውር በማቀላጠፍ የአህጉሪቱን ንግድ ይበልጥ ማሳለጥ በሚቻልበት ዙሪያ ለመስራት ተስማምተዋል። በተለይ ከቻይና ወደ አፍሪካ…

ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ ስቴት ዲፓርትሜንት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናዥ ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ ስቴት ዲፓርትሜንት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናዥ ጋር በስልክ ተወያዩ። አቶ ደመቀ በሰሜን የአገራችን ክፍል ስለተካሄው የህግ ማስከበር ዘመቻ፣ በትግራይ…

ባለፉት 24 ሰዓታት 307 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 4,085 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 307 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። ጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በአጠቃላይ በኢትዮጵያ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 132,034 ደርሷል። በሌላ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ለአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሃሪስ የደስታ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለመጀመሪያዋ አፍሪካ እስያዊት ሴት የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሃሪስ የደስታ መልዕክት አስተላለፉ። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ካማላ ሃሪስ በአሜሪካም ሆነ ከአሜሪካ ውጭ በርካታ ሴት ወጣቶችን ማነቃቃታቸውን አልጠራጠርም…

ወደ ሽረ ከ3 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ህይወት አድን መድሐኒቶች እየተጓጓዙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መድሀኒት አቅራቢ ኤጀንሲ 3 ሚሊየን 96 ሺህ 657 ብር ዋጋ ያላቸውን ህይወት አድን መድሀኒቶች ወደ ሽረ እያጓጓዘ መሆኑን አስታወቀ። ከጥር 12 ቀን 2013 ጀምሮ ህይወት አድን መድሐኒቶቹን እያጓጓዘ መሆኑን ነው ኤጀንሲው የገለፀው።…

ኳታርና ግብፅ ለ3 ዓመታት ተቋርጦ የነበረውን የሁለትዮሽ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንደገና ለማስጀመር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኳታርና ግብፅ ለ3 ዓመታት ተቋርጦ የነበረውን የሁለትዮሽ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንደገና ለማስጀመር ተስማሙ። የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ሁለቱ ሀገራት በመካከላቸውን የነበረውን የሁለትዮሽ ዲሎማሲያዊ ግንኙነት በድጋሜ ለማስጀመር…

ኢትዮጵያን ከኤርትራ የአሰብ ወደብ ጋር የሚያስተሳስረው  የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከኤርትራ የአሰብ ወደብ ጋር የሚያስተሳስረው የሜሎዶኒ መገንጠያ - ማንዳ - ቡሬ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ሊገነባ ነው። በነገው ዕለትም ከፍተኛ የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት ፕሮጀክቱን በይፋ የማስጀመር መርሃ ግብር ያካሂዳሉ…

ሱዳን በሶስተኛ ወገን የተደገሰላትን የጦርነት ወጥመድ  በመተው ችግሩን በድርድር ለመፍታት ቁርጠኛ መሆን አለባት-ጀነራል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)  ሱዳን በሶስተኛ ወገን የተደገሰላትን የጦርነት ወጥመድ ወደ ጎን በመተው የድንበሩን ጉዳይ በድርድር ለመፍታት ቁርጠኛ መሆን እንዳለባት የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። የትግራይ ህዝብ ጁንታው ተመልሶ እንደሚመጣ…

በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሻ የቅዱስ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸውም ስለ ቅርሱ አጠቃላይ ታሪክ፣ በየዘመናቱ ስለተደረጉ የተለያዩ የጥገና እና የጥበቃ ሥራዎች ገለጻ ተደርጎላቸዋል፡፡ የጥገና እና…