Fana: At a Speed of Life!

የትግራይ ተወላጅ ዳያስፖራዎች ለትግራይ ህዝብ ሰብዓዊ ድጋፍ ሊያደርጉ ይገባል – ዶክተር ሙሉ ነጋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "የትግራይ ተወላጅ ዳያስፖራዎች ለትግራይ ህዝብ ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረግ ይገባቸዋል" ሲሉ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ ጥሪ አቀረቡ። ዶክተር ሙሉ ነጋ በትግራይ ክልል የተደረገውን የሕግ ማስከበር ተልዕኮ ተከትሎ…

ኢትዮጵያ አሉ በተባሉ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ላይ አስፈላጊውን ማጣራት ታደርጋለች – ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አሉ በተባሉ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ላይ አስፈላጊውን ማጣራት እንደምታደርግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን በ46ኛው የተመድ ሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ…

በመቐለ ከተማ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ሃይል ዳግም አገልግሎት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቐለ ከተማ ተቋርጦ የነበረው ኤሌክትሪክ ሃይል ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ከየካቲት 9 ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ሃይል አገልግሎት መመለሱን ኢዜአ ዘግቧል። በክልሉ ሌሎች ከተሞችም ኤሌክትሪክ…

ፋሲል ከነማ ከሰበታ ከተማ ጋር አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማና ሰበታ ከተማ አንድ አቻ ተለያዩ፡፡ ለፋሲል ከነማ ሽመክት ጉግሳ በአምስተኛው ደቂቃ ሲያስቆጥር ቡልቻ ሱራ ለሰበታ ከተማ በ77 ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ ረፋድ ቀደም ብሎ…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር ከጤና ሙያ ማህበራት ጋር ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል- ዶክተር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር ከጤና ሙያ ማህበራት ጋር ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናግረዋል ፡፡ ሚኒስቴሩ ከሙያ ማህበራቱ ጋር ምክክር ያደረጉ ሲሆን፤ ዶክተር ሊያ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት የጋራ…

በቀድሞው ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የተመራ ልዑክ  ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ገብቷል፡፡ ከቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋም ተገኝተዋል፡፡…

የፖለቲካ ፓርቲዎች በቀጣይ በሚያከናውኗቸው የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻዎች መወዳደሪያ ፖሊሲያቸውን ለመራጩ ማሳወቅ ላይ ማተኮር አለባቸው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በቀጣይ በሚያከናውኗቸው የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻዎች መወዳደሪያ ፖሊሲያቸውን ለመራጩ ማሳወቅ ላይ ማተኮር እንዳለባቸው ምሁራን ገለጹ፡፡ ምሁራኑ ዜጎችን ለግጭት የሚያነሳሱ አላስፈላጊ የሀሰት መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮችን…

መንግስት በትግራይ ክልል ለ3 ነጥብ 1 ሚሊየን ዜጎች ድጋፍ መሰራጨቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል እስካሁን ለ3 ነጥብ 1 ሚሊየን ዜጎች ድጋፍ መሰራጨቱን አስታወቀ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫውም በክልሉ ከሚገኙ 36 ወረዳዎች…

የደቡብ ክልል መንግሥት በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች 20 ሚሊየን ብር እና 2 አምቡላንሶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መንግሥት በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች 20 ሚሊየን ብር እና 2 አምቡላንሶችን ድጋፍ አድርጓል፡፡ የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 225ኛ መደበኛ ስብሰባዉ ነው በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ…

ለ135 ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ትግራይ ክልል ገብተው የሰብአዊ ድጋፍ ሂደቱን እንዲዘግቡና እንዲያግዙ ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሰብዓዊ እርዳታ ለማድረግ ላመለከቱ እና ዓለም አቀፍ መመዘኛውን ላሟሉ የ11 ዓለም አቀፍ የሚዲያ አባላትን ጨምሮ ለ135 ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ሰራተኞች ወደ ትግራይ ክልል በመግባት የሰብዓዊ ድጋፍ ሂደቱን እንዲያግዙ እና…