Fana: At a Speed of Life!

ፋሲል ከነማ አዳማ ከተማን 4 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ አዳማ ከተማን 4 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል። የፋሲል ከነማን የማሸነፊያ ግቦች ሙጅብ ቃሲም በፍፁም ቅጣት ምት 48ኛና 74ኛ ደቂቃዎች ፣ ይሁን እንደሻው በ72ኛው ደቂቃ እና ናትናኤል ወ/ጊዮርጊስ 85ኛው…

ከደቡብ ክልል ለኮይሻ ፕሮጀክት ግንባታ ከ230 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነው እና በደቡብ ክልል ለሚገኘው የኮይሻ ፕሮጀክት ግንባታ ከ230 ሚሊየን ብር በላይ ከክልሉ መንግስት ሰራተኞች እና የህብረተሰብ ክፍሎች መሰብሰብ መቻሉ ተገለጸ። የክልሉ ምክትል ርእሰ…

ሱዳን ድንበሯን በተጠናከረ መንገድ እድትጠብቅ እንጂ የኢትዮጵያን መሬት እንድትይዝ ፈቃድ የሰጣት የለም- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ሱዳን መካከል ያለው ውዝግብ በሰላምዊና በድርድር እንዲፈታ ኢትዮጵያ አሁንም ዝግጁ ናት ብሏል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸው ሱዳን በድንበር…

ዶናልድ ትራምፕ ነጩን ቤተ መንግስት ለቀው ወጡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተሰናባቹ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ነጩን ቤተ መንግስት ለቀው ወጡ፡፡ ትራምፕ ላለፉት አራት አመታት የቆዩበትን ቤተ መንግስት በይፋ ለቀው የመጨረሻ ስንብታቸውን ወደ ሚያደርጉበት አምርተዋል፡፡ ከስንብታቸው በኋላም ወደ ፍሎሪዳ…

ባለሃብቶች ለገበታ ለሃገር የነቃ ተሳትፎ እያደረጉ ነው – ብሔራዊ ሐብት አሰባሳቢ ኮሚቴ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው ብሔራዊ ኮሚቴ አባልና የባለሃብቶች አስተባባሪ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ እንደተናገሩት ኮይሻ፣ ጎርጎራና ወንጪ ፕሮጀክቶችን ለማስጀመር የሃብት ማሰባሰብ መርኃ ግብር እየተከናወነ ነው። በተለያዩ የኢትዮጵያ…

41ኛው የአፍሪካ ህብረት አባል ሃገራት ቋሚ መልዕክተኞች ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 41ኛው የአፍሪካ ህብረት አባል ሃገራት ቋሚ መልዕክተኞች መደበኛ ስብሰባ በቪዲዮ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡ ስብሰባው “ኪነ ጥበብ፣ ባህል እና ቅርስ የምንፈልጋትን አፍሪካ ለመገንባት” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ መሆኑን የህብረቱ መረጃ…

የአምባሳደር ድንበሩ ዓለሙ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአምባሳደር ድንበሩ ዓለሙ የቀብር ስነ ስርዓት በኮልፌ የሙስሊም መቃብር ተፈፅሟል። የአምባሳደር ድንበሩ ዓለሙ የቀብር ስነ ስርአት የተፈጸመው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንና እና ከፍተኛ የመንግስት…

ጠቅላላ ጉባኤ ያላደረጉ ፓርቲዎች 6ኛው ዙር ጠቅላላ ምርጫ በተጠናቀቀ በሶስት ወራት ጊዜ ውስጥ እንዲያካሂዱ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላላ ጉባኤ ያላደረጉ ፓርቲዎች 6ኛው ዙር ጠቅላላ ምርጫ በተጠናቀቀ በሶስት ወራት ጊዜ ውስጥ እንዲያካሂዱ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔ አሳለፈ። ቦርዱ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ምዝገባ ሂደት በሚያከናውንበት ወቅት የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች…

በ’ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ በስምንተኛ ዙር ገንዘብ ገቢ ላደረጉ ተቋማት ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በ'ገበታ ለሀገር' ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ ያደረጉና ደረሰኝ በመላክ ላሳወቁ ተቋማት ምስጋናውን አቀረበ፡፡ በዚህ መሰረት ጋምቤላ ክልል - 11 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ሐረሪ ክልል - 5 ሚሊየን ብር ሶማሌ…

ቦርዱ ሕጋዊ ምዝገባ ላጠናቀቁ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክት እንዲያስገቡ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ለማከናወን ሕጋዊ ምዝገባ ላጠናቀቁ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከጥር 13 እስከ ጥር 18 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት የምርጫ ምልክት እንዲያስገቡ ጥሪ አቅርቧል። የምርጫ ምልክት መረጣው…