Fana: At a Speed of Life!

የዚምባቡዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሲቡሲሶ ሞዮ ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዚምባቡዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሲቡሲሶ ሞዮ ህይወታቸው ማለፉን የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ አስታወቁ። ፕሬዚዳንቱ ዚምባቡዌ ታማኝ ህዝብ አገልጋዩዋን  እና እውነተኛ ጀግናዋን አጥታለች ብለዋል። ሲቡሲሶ ሞዮ ሙሉ የህይወት ዘመናቸውን…

በአፋር ክልል የበረሀ አንበጣ ዳግም ተከሰተ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የበረሃ አንበጣ ዳግም መከሰቱን የክልሉ እርሻ፣ አርብቶ አደርና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የበረሃ አንበጣ መከላከል ግብረ-ሃይል አስተባባሪ ዶክተር አያሌው ሹመት ለኢዜአ እንደገለጹት በክልሉ አፋምቦ፣ ዱብቲና…

የሶማሌ ክልል መንግስት እና የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት እና የክልል ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ በርእሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት እየተካሄደ ይገኛል። ግምገማው የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ፣ አቶ ኢብራሒም ዑስማን እና…

በፕሪሚየር ሊጉ ሃዋሳ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ጨዋታ ተደርጓል፡፡ ሃዋሳ ከተማን ከሲዳማ ቡና ባገናኘው ጨዋታ ሃዋሳ ከተማ 2 ለ 0 አሸናፊ ሆኗል፡፡ ብሩክ በየነ እና መስፍን ታፈሰ የድል ጎሎቹን አስቆጥረዋል፡፡ ከፌስቡክ ገፃችን…

በታህሳስ ወር ከ22 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በታህሳስ ወር ከ22 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው አስታወቁ፡፡ ሚኒስቴሩ በታህሳስ ወር 21 ቢሊየን 338 ሚሊየን 652 ሺህ 82 ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 22 ቢሊየን 375 ሚሊየን 335 ሺህ 266 ብር ገቢ…

የግብርና ሚኒስትሩ ከአልቪማ ፉድ ኮምፕሌክ ባለቤት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን በኢትዮጵያ ፓስታን በማምረት ወደ ውጭ ከሚልኩት የጂቡቲው ባለሀብት አቶ ዲሬ አሊ ጋር ተወያዩ። ባለሀብቱ የአልቪማ ፉድ ኮምፕሌክ ባለቤት ሲሆኑ በኢትዮጵያ መዋዕለ-ነዋያቸውን በማፍሰስ…

በኪስማዮ ሴክተር ስድስት የተሰማራው የ5ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ የተዋጊ መሃንዲሶችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኪስማዮ ሴክተር ስድስት የተሰማራው የ5ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ያሰለጠናቸውን የተዋጊ መሃንዲስ ሰልጣኞችን አስመረቀ፡፡ በሁለት ምዕራፍ ተከፍሎ የተሰጠው ስልጠና የተቀነባበሩ ፈንጅዎችን ማስወገድ ፣ በኮንቦይ እጀባ ወቅት የመንገድ ፍተሻ…

ዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ተፈጥሯዊ የመስህብ ስፍራዎችን ለመጎብኘት ፊታቸውን ወደ ኢትዮጵያ ማዞር አለባቸው – ኤበን ዲስኪን

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ጎብኝዎች ተፈጥሯዊ የመስህብ ስፍራዎችን ለመጎብኘት አይናቸውን ወደ ኢትዮጵያ እንዲያዞሩ ኤበን ዲስኪን የተባለው ፀሃፊ ገለፀ። ለማታዶር ኔትወርክ ድረገፅ የሚጽፈው ኤበን በ35 ሀገራት ተዘዋውሮ ጎብኝቷል፡፡ በርካታ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎች…

የሶማሌ ክልል ልዑክ ናይሮቢ ከሚኖሩ የክልሉ ተወላጆች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንት እና ዳያስፖራ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልሰላም ዩሱፍ የተመራው የሶማሌ ክልል የልዑካን ቡድን በናይሮቢ ጉብኝት እያደረገ ይገኛል። የልዑካን ቡድኑ በትናንትናው ዕለት በኢትዮጵያ ኤምባሲ በመገኘት በናይሮቢ…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን እና ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሀሪስ ቃለ መሀላ ፈፀሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራቱ ጆ ባይደን 46ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት በመሆን ዛሬ በነጩ ቤተመንግስት ቃለ መሀላ ፈፅመዋል። ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከፍተኛ የፖለቲካ መከፋፈል፣ የኢኮኖሚ ቀውስ እና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን በሀገሪቱ ላይ ከፍ ያለ ጉዳት እያስከተለ በሚገኝበት…