ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከኦስትሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ሻለንበርግ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከኦስትሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ሻለንበርግ ጋር ተወያይተዋል።
ፕሬዚዳንቷ ከአሌክሳንደር ሻለንበርግ ጋር በነበራቸው ውይይትም በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ መንግስት ስላካሄደዉ የህግ ማስከበር ዘመቻ…