በባህር ዳር ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች የህዝብ ለህዝብ ውይይት እያደረጉ ነው
አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች የህዝብ ለህዝብ ውይይት እያደረጉ ነው፡፡
ውይይቱ "የተረጋጋ የፖለቲካ ስርዓትና ዴሞክራሲ ለህዝቦች መተሳሰብና አብሮነት " በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ ያለው፡፡
በውይይቱ…