Fana: At a Speed of Life!

በባህር ዳር ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች የህዝብ ለህዝብ ውይይት እያደረጉ ነው

አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች የህዝብ ለህዝብ ውይይት እያደረጉ ነው፡፡ ውይይቱ "የተረጋጋ የፖለቲካ ስርዓትና ዴሞክራሲ ለህዝቦች መተሳሰብና አብሮነት " በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ ያለው፡፡ በውይይቱ…

ጆ ባይደን የ1 ነጥብ 9 ትሪሊየን ዶላር የኢኮኖሚ ማገገሚያ ማዕቀፍ ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የ1 ነጥብ 9 ትሪሊየን ዶላር የኢኮኖሚ ማገገሚያ ማዕቀፍ ይፋ አደረጉ፡፡ በፕሬዚዳንቱ ይፋ የሆነው ይህ የኢኮኖሚ ማነቃቂያ እቅድ በኮሮና ቫይረስ የተጎዳውን የአሜሪካን ኢኮኖሚ ለመታደግ ያለመ ነው ተብሏል፡፡…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ ከቱርክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ ከቱርክ አምባሳደር ያፓራክ አለፐ ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ አደም ፋራህ መንግስት በትግራይ ክልል ስላካሄደው የሕግ ማስከበር ዘመቻ ለአምባሳደር ያፓራክ አለፐ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት ከ616 ሚሊየን 843 ሺህ ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ፣ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 5ኛ ዙር፣ 6ኛ አመት የስራ ዘመን 3ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ከ616 ሚሊየን 843 ሺህ ብር በላይ ተጨማሪ በጀት እና የተለያዩ ሹመቶችን አፅድቋል፡፡…

አቶ መላኩ አለበል ከቱርክ የንግድ ሚኒስትር ረሽሳስ ፔካን ጋር መከሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ከቱርክ የንግድ ሚኒስትር ረሽሳስ ፔካን ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መከሩ። በቆይታቸው የሁለቱ ሀገራት የንግድ ልውውጥ ዙሪያ ተወያይተዋል። ኢትዮጵያ ከሁለት አመት በፊት በቱርክ ለወጪ ንግድ…

የበረሃ አንበጣ መንጋ በሶማሌ ክልል ጉዳት እያደረሰ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ የበረሃ አንበጣ መንጋ ጉዳት እያደረሰ መሆኑን አስታወቀ። ቢሮው የበረሀ አንበጣ መንጋው በክልሉ በሚገኙ 10 ዞኖች በአርሶ አደሩ ሰብልና በአርብቶ አደሩ የእንስሳት ግጦሽ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ መሆኑንም…

እስራኤል ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር በሁሉም ዘርፍ ማሳደግ ትሻለች – የእስራኤል የክልላዊና አካባቢ ትብብር ሚኒስትር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእስራኤል የክልላዊና አካባቢ ትብብር ሚኒስትር ኦፊር አኩኒስ ጋር ተወያዩ። ውይይታቸው የሃገራቱን ትብብር ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሲሆን፥ አምባሳደር ረታ ኢትዮጵያ በአፍሪካ በተለይም…

ተጨማሪ 467 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 182 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 5 ሺህ 848 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 467 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 129 ሺህ 922 ደርሷል። በሌላ በኩል…

በአፋር ክልል 36 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ ተለቀቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የይቅርታ መስፈርትን አሟልተው የተገኙ 36 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ ከእስር እንዲለቀቁ መደረጉን የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታወቀ። የክልሉ ዋና ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ ፋጡማ መሐመድ እንደገለጹት÷…