Fana: At a Speed of Life!

በመካነ ሠላም ከተማ የተከሰተ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን መካነ ሠላም ከተማ የተከሰተ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡ የእሳት አደጋው የተከሰተው ትናንት በግምት ከቀኑ 10 ሰዓት ከ30 አካባቢ በተለምዶ ቦለቄ ሰፈር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ…

መንግስት የፖለቲካ ምህዳሩን እንዳሰፋው ሁሉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችም የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል- አቶ ታዬ ደንደአ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት መጪው ሀገራዊ ምርጫ ፍትሀዊ፣ ተአማኒነት ያለው እና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ እንደሚሰራው ሁሉ ተፎካካሪ ፓርቲዎችም የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል አሉ የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ታዬ ደንደአ፡፡ አቶ ታዬ…

ኢንተርፕራይዙ በስድስት ወራት ከ193 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ከ193 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ከዚህ ባለፈም ከልዩ ልዩ ገቢዎች 12 ሚሊየን 640 ሺህ 310 ብር የሰበሰበ ሲሆን፥ በአጠቃላይ 193 ሚሊየን 385 ሺህ…

2 ሺህ 525 ተተኳሽ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህገ ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ተደብቆ ሲጓጓዝ የነበረ 2 ሺህ 525 ተተኳሽ የክላሽ ጥይት መያዙን የፌደራል ጉምሩክ ኮሚሽን ኮምቦልቻ ቅርንጫፍ አስታወቀ። የቅርንጫፉ የደንበኞች ትምህርትና ስልጠና ቡድን መሪ አቶ አሳምነው አዳነ…

በምስራቅ ወለጋ ዞን የስቡ ስሬ ወረዳ ነዋሪዎች ኦነግ ሸኔን አወገዙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን የስቡ ስሬ ወረዳ ነዋሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ በማድረግ ኦነግ ሸኔን አውግዘዋል፡፡ ሰልፈኞቹ “ኦነግ ሸኔ አፋን ኦሮሞ የሚናገር ወያኔ ነው”፤ “በኦነግ ሸኔና በወያኔ መቃብር ላይ ብልጽግናን…

በ25 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የይስማ ንጉስ ሙዚየም ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን በ25 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የይስማ ንጉስ ሙዚየም በዛሬው ዕለት ተመረቀ። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር እና የኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ሂሩት ካሳው በተገኙበት ነው ሙዚየሙ የተመረቀው።…

በኦነግ ሸኔ ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ የህዝቡ ትብብር እና ድጋፍ ከፍተኛ ነው – የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦነግ ሸኔ ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ የህዝቡ ትብብር እና ድጋፍ ከፍተኛ መሆኑን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል አራርሳ መርዳሣ ገለጹ፡፡ የክልሉ የፖሊስ ሃይል ከአገር መከላከያ እና ከፌዴራል ፖሊስ ጋር…

ሚኒስቴሩ ከዘርፉ ተዋናዮች ጋር በባህል ኢንዱስትሪ ልማት የአሰራር ስርዓት ዙሪያ ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከዘርፉ ተዋናዮች ጋር በባህል ኢንዱስትሪ ልማት የአሰራር ስርዓት ዙሪያ በአዳማ ከተማ ውይይት እያካሄደ ነው ፡፡ በመድረኩ ላይ በባህል ኢንዱስትሪ ልማት ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች ፣ ተጠሪ ተቋማት፣…

በአምባሰል ወረዳ በ64 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የመስኖ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ በ64 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የላይኛው ሚሌ መስኖ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት ጀመረ። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ…

በአማራ ክልል የሲሚንቶ እጥረትን ለመፍታት በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወሰዱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሲሚንቶ እጥረት በዘላቂነት ለመፍታት በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር የውጭና የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደዋል። የፌደራል ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የአማራ…