Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ህንድ የሃገራቱን ግንኙነት ማጠናከር የሚያስችሉ ስምምነቶችን ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከህንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱብራህማንያም ጃይሸንከር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅት የሃገራቱን ግንኙነት ወደ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ማሳደግ በሚቻልበት አግባብ ላይ ውጤታማ…

ኢማኑኤል ማክሮን ምዕራባውያን ካከማቹት የኮሮና ክትባት ከ4 እስከ 5 በመቶውን ለታዳጊ ሃገራት እንዲሰጡ ጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሀብታም ሃገራት ካከማቹት የኮሮና ቫይረስ ክትባት 5 ከመቶውን ለታዳጊና ድሃ ሃገራት እንዲሰጡ ጠየቁ፡፡ ማክሮን የቡድን ሰባት አባል ሃገራት በበይነ መረብ ከሚያካሂዱት ስብሰባ ቀደም ብሎ…

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ከተማ ከወላይታ ዲቻ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ 12 ኛ ሳምንት ዛሬ ረፋድ በተደረገ ጨዋታ ባህርዳር ከተማና ወላይታ ዲቻ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ በባህርዳር ከተማ ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች…

የቆዳ ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ 7 ወራት የወጪ ንግድ አፈጻጸም 1.8 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የግብርና ምርት ዘርፍ 1.178 ቢሊዮን ፣የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ 211.4 ሚሊዮን፣ የማዕድን ዘርፍ…

ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በየካቲት 12 ሆስፒታል ወረቀት አልባ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ እና የመረጃ ሲስተምን መረቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በየካቲት 12 ሆስፒታል ወረቀት አልባ የኤሌክትሮኒክ ዘመናዊ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ እና የመረጃ ሲስተምን መረቁ፡፡ አገልግሎቱ በአዲስ አበባ ብሎም በሃገሪቱ የመጀመሪያ…

አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ በሩሲያ ውጭ  ጉዳይ ሚኒስቴር ከአፍሪካ ክፍል ምክትል ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ በሩሲያ ውጭ  ጉዳይ ሚኒስቴር ከአፍሪካ ክፍል ምክትል ኃላፊ ከአቶ ጂዮርጅ ቶዱዋ  ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በዚሁ ወቅት አምባሳደር አለማየሁ በኢትዮጵያ ሰሜናዊ ክፍል ስለተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ፣ እየተከናወኑ…

የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከ12 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ለማድረግ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ካቢኔ ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከ12 ሚሊየን  ብር በላይ ድጋፍ ለማድረግ ወሰነ። የክልሉ ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ለመደገፍ የ12 ሚሊየን…

9ኛው የጋምቤላ ክልል አቀፍ የጤና ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛው የጋምቤላ ክልል አቀፍ የጤና ጉባኤ ተጀምሯል፡፡ የክልሉ የጤና ቢሮ ሃላፊ ሮት ጋቶች በክልሉ የጤናውን ዘርፍ ተደራሽ በማድረግ ህብረተሰቡ ንተጠቃሚ ከማድረግ አንጻር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ኮሮና ቫይረስን ከመከላከል…

በመዲናዋ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በቅንጅት ይሰራል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ በዛሬው ዕለት ውይይት ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ…

የጎንደር ከተማ አስተዳደር “በተኩስ ደስታችንን እንገልፃለን” የሚሉ አካላትን ለሕግ እንደሚያቀርብ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር “በተኩስ እሩምታ ደስታቸውን የሚገልፁ አካላት” ባላቸው ላይ የሕግ የበላይነትን እንደሚያስከብር ገለፀ፡፡ በሕግ ማስከበሩ ሂደት የተገኙ ድሎችን ምክንያት በማድረግ “ደስታቸውን በተኩስ እሩምታ የሚገልጹ አካላት” የነዋሪውን…