Fana: At a Speed of Life!

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማርሾን ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸው የሁለቱን ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማጠናከር ዓላማው ያደረገ መሆኑን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ…

ለጥምቀት በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በልዩ ድምቀት ለሚከበረው የጥምቀት በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡ በዓሉ ”ኢትዮጵያ እንደገና ጥምቀትን በጎንደር“ በሚል መሪ ሀሳብ አብሮነትን በሚያጠናክርና ቱሪዝምና ኢንቨስትመትን በሚያነቃቃ…

በኢትዮጵያ ጀግኖች አምባ ለሚገኙ የጦር ጉዳተኞች ከ400 በላይ ሙሉ ልብስ ድጋፍ ተደገረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ጀግኖች አምባ ለሚገኙ የጦር ጉዳተኞች ከ400 በላይ ሙሉ ልብስ ድጋፍ ተደገረ፡፡ ድጋፉ በስዊዘርላንድ በሄንቬቲክ በተባለ የበረራ ድርጅት ከምትስራ እና ለዓመታት በበጎ አድራጎት ስራ ላይ ተሰማርታ ከምትገኘው ኤሚ በቀለ…

በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ የደረሰ የእሳት አደጋ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት አወደመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ ከተማ ትናንት ምሽት የደረሰ የእሳት አደጋ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ማውደሙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የጦራ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ሳጅን ሬድዋን ደኑር የአደጋው መንስኤ ኤሌክትሪክ መሆኑን…

በመዲናዋ ወንጀል እየተፈጸመ ነው በሚል የውጭ ሃገራት ዜጎች ጉዞ እንዳያደርጉ በሚል የተናፈሰው ዜና ነባራዊ ሁኔታውን ያለገናዘበ ነው – ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወንጀል በስፋት እየተፈፀመ ስለሆነ የውጪ ሀገራት ዜጎች ወደ ተጠቀሱት ስፍራዎች ጉዞ እንዳያደርጉ በማለት በአንዳንድ መገናኛ ብዙኃን እና ማህበራዊ ሚዲያዎች የተናፈሰው ዜና የከተማዋን ነባራዊ ሁኔታ ያላገናዘበ እንደሆነና የከተማችን የፀጥታ ሁኔታ…

አዳዲስ ፈጠራን እና ዘመኑ የሚጠይቀውን የተወዳዳሪነት መስፈርት ማሟላት የሚችል ትውልድ ለመፍጠር ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራ ይገባል-አቶ ታንኳይ ጆክ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዳዲስ ፈጠራን እና ዘመኑ የሚጠይቀውን የተወዳዳሪነትን መስፈርት ማሟላት የሚችል ትውልድ ለመፍጠር ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ታንኳይ ጆክ አስታወቁ፡፡ አቶ ታንኳይ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ዛሆ ዢዩዓን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ዛሆ ዢዩዓን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው የኮቪድ19 ወረርሽኝ ፣ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና ወቅታዊ የትግራይ ክልል ሁኔታ በተለይም በክልሉ ያሉ…

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በተለያዩ ዘርፎች ከተሰማሩ ባለሀብቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ ዓለሙ በተለያዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች ከተሰማሩ ባለሀብቶች ጋር ተወያዩ። በዚህም ለሀገራዊ ልማትና ብልጽግና የግሉን ዘርፍ…

የጁንታውን ቡድን እኩይ አላማ በማክሸፉ ሂደት አየር ሀይሉ የምድር ጦሩን ፈጣን ንቅናቄ በማሳለጥ በኩል የአንበሳውን ድርሻ ተወጥቷል-ሜ/ጀ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጄነራል ይልማ መርዳሳ ፣ የጁንታውን ቡድን እኩይ አላማ በማክሸፉ ሂደት አየር ሀይሉ የምድር ጦሩን ፈጣን ንቅናቄ በማሳለጥ በኩል የአንበሳውን ድርሻ መወጣቱን አስታወቁ ። ከማዕከል…

የሰላም ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት የውስጥ ኦዲተሮች የጋራ ፎረም መተዳደሪያ ደንብ አፀደቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የውስጥ ኦዲተር ዳይሬክተሮችና ባለሙያዎች በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ ሰፊ ውይይት ካደረጉ በኋላ ደንቡ እንዲፀድ ተደርጓል፡፡ የውስጥ ኦዲተሮች የጋራ ፎረም መተዳደሪያ ደንብ የውስጥ ኦዲት ቁጥጥር ስርዓቱን…