Fana: At a Speed of Life!

በቀጣዩ ምርጫ ሰብአዊ መብት የፖለቲካ ፖርቲዎች ዋነኛ አጀንዳ ሊሆን ይገባል – የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በስድስተኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ሰብአዊ መብት የፖለቲካ ፖርቲዎች ዋነኛ አጀንዳ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን አሳሰበ። ኮሚሽኑ “ሰብአዊ መብት በምርጫ ወቅት” በሚል ሀሳብ ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዲስ አበባ እየመከረ…

የተመድ ዋና ፀሐፊ በኮሮና ክትባት አጠቃቀም ዙሪያ የሚታየውን  ኢ – ፍትሐዊ አካሄድ ኮነኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ 10 የዓለም ሃገራት 75 በመቶ የሚሆነውን የኮሮና ቫይረስ ክትባት መጠቀማቸውን ገልጸዋል፡፡ ይህ አካሄድም ፍትሐዊነት አይታይበትም ሲሉ ነው ዋና ጸሐፊው የኮነኑት፡፡ ጉተሬዝ በሁሉም ሃገራት…

በቻምፒየንስ ሊጉ ፖርቶ እና ዶርትመንድ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተደርገዋል፡፡ በምሽቱ ጨዋታ ወደ ፖርቹጋል ያቀናው ጁቬንቱስ በፖርቶ 2 ለ 1 ተሸንፏል፡፡ ታሬሚ እና ማሬጋ ለፖርቶ የድል ጎሎቹን ሲያስቆጥሩ ኪዬዛ ጁቬንቱስ ለመልሱ ጨዋታ ተስፋ…

በጂቡቲ የተገነባው የኢትዮጵያ ድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሽከርካሪዎች ማቆሚያ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የተገነባው የኢትዮጵያ ድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሽከርካሪዎች ማቆሚያ ተመረቀ፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዲኤታው አቶ አወል ወግሪስ የተሽከርካሪ ማቆሚያው ግንባታ እያደገ ከመጣው የወጪ ገቢ እቃዎች አንጻር እየጨመረ የመጣውን የአገልግሎት…

የትራንስፖርት ሚኒስቴር እና የአፍሪካ ልማት ባንክ በትራንስፖርት መሪ ዕቅድ ተግባራዊነት ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ኤክስኪውቲቭ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ። ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ኤክስኪውቲቭ ዳይሬክተር ቼፕሮ አሞስ ኪፕሮኖህ ጋር በቀጣይ 10 ዓመታት በሚተገበረው…

በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ክልሎች የተፈናቀሉ ወገኖችን ለማቋቋም የድጋፍ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ክልሎች ከቤት ንብረታቸው የራቁ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የድጋፍ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶችን ይፋ አደረገ። ድጋፍ ለማድረግ በተደጋጋሚ ጥያቄ ሲቀርብ እንደነበር የሰላም ሚኒስቴር ገልጿል። ለዚህም…

በፖላንድ በቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት በፖላንድ በቤት ውስጥ በተካሄደ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። በ3 ሺህ ሜትር ለምለም ሀይሉ የአመቱን ፈጣን ሰአት በመሮጥ አሸንፋለች። ፋንቱ ወርቁ በተመሳሳይ ርቀት 3ኛ ሆና አጠናቃለች። በ800…

በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከ በህገወጥ መንገድ ተከማችቶ የተገኘ 6ሺህ 600 ካርቶን የምግብ ዘይት ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ በህገወጥ መንገድ ተከማችቶ የተገኘ 6ሺህ 600 ካርቶን ፈሳሽ የምግብ ዘይት ተያዘ። መንግስት በድጎማ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ቢሰራም ህገወጦች ባቋራጭ ለመክበር የፍጆታ እቃዎችን በመደበቅና በማከማቸት ነዋሪውን…

ኬንያ ከሚገኙ የሶማሌ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ከሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያውንና ኢትዮጵያውያን የሶማሌ ክልል ተወላጆች ጋር ውይይት መካሄዱን በኬንያ የኢትዮጵያ ኢምባሲ አስታወቀ፡፡ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ኬንያ ከሚገኙ የክልሉ ተወላጆች ጋር በናይሮቢ…