Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የመንገድ ትራፊክ አደጋ ከፈረንጆቹ 2010 እስከ 2018 80 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል- ሪፓርት

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የመንገድ ደህንነት ግምገማ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ የመንገድ ደህንነት ልዩ ልዑክ አስተባባሪነት ተካሂዷል። በግምገማው የኢትዮጵያ የመንገድ ደህንነት ብቃት ግምገማን የተመለከተው ሪፓርት የቀረበ ሲሆን የትራንስፖርት…

በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት ስብሰባ በሀዋሳ እየተካሄደ ነው፡፡ በስብሰባው የጋራ ም/ቤት አሰራር እና በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ላይ ውይይት ይደረጋል፡፡ እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲዎች…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ቢጨምርም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ተጠቃሚዎች ቁጥር ማሽቆልቆሉን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ቢጨምርም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ተጠቃሚዎች ቁጥር ማሽቆልቆሉን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ። የኮሮናቫይረስ ከሚመረመሩ ዜጎች ውስጥ ከ10 በመቶ በላይ ቫይረሱ እየተገኘባቸው መሆኑን የኢፌዴሪ ጤና…

የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኢትዮጵያና ሱዳን በድንበር አካባቢ ያላቸውን ልዩነት በውይይት እንዲፈቱ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኢትዮጵያና ሱዳን በድንበር አካባቢ ያላቸውን ልዩነት በውይይት ቢፈቱ ለቀጠናው መልካም መሆኑን ገለፀች፡፡ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያና ሱዳን ከሰሞኑ…

ከትህነግ ጎን ተሰልፈው የነበሩ 120 የአፋር ነፃ አውጪ ታጣቂዎች የታቀደላቸውን ጥፋት ተግባራዊ ሳያደርጉ በሰላም ወደ ክልሉ መግባታቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከትህነግ ጎን ተሰልፈው የነበሩ 120 የአፋር ነፃ አውጪ ታጣቂዎች ሀገርን እንዲያፈርሱ በጥፋት ሀይሉ የታቀደላቸውን ጥፋት ተግባራዊ ሳያደርጉ ወደ አፋር ክልል በሰላም እንዲገቡ መደረጉን የሀገር መከላከያ ሠራዊት አስታውቋል።…

የወጣቶች የብሄራዊ በጎፈቃድ አገልግሎት ስልጠና በአርሲ ዩኒቨርስቲ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የወጣቶች የብሄራዊ በጎፈቃድ አገልግሎት ስልጠና በአርሲ ዩኒቨርስቲ እየተሰጠ ነው። ስልጠናው ለ45 ቀናት የሚሰጥ ሲሆን ከመላ ኢትዮጵያ የተወጣጡ የዩቨርስቲና የኮሌጅ ምሩቃን ይሳተፉበታል። ስልጠናው በተግባር…

ለብሔራዊ ወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስልጠና ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የገቡ ወጣቶች ከሚኒስቴሩ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ለብሔራዊ ወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስልጠና ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የገቡ ወጣቶች ከሰላም ሚኒስቴር በጎ ፍቃድ ፕሮጀክት አመራረሮች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በመድረኩ የሰላም ግንባታ ዳይሬክተር ጀነራል ወይዘሮ አስማ ረዲ እና የሚኒስትር…

የአፋር ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባዔውን ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት ዛሬ አስቸኳይ ጉባዔውን ያካሂዳል፡፡ የክልሉ ምክር ቤት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፀው በጉባዔው የተለያዩ ወቅታዊ፣ ክልላዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በመምከር ወሳኔዎች ይተላለፋሉ፡፡ ከፌስቡክ…

የኢትዮጵያ ዊልቸር ቅርጫት ኳስ አሶሴሽን የአለም አቀፉ ዊልቸር ቅርጫት ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ዊልቸር ቅርጫት ኳስ አሶሴሽን የአለም አቀፉ ዊልቸር ቅርጫት ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሆኗል። የኢትዮጵያ ዊልቸር ቅርጫት ኳስ አሶሴሽን ከአለም አቀፉ ዊልቸር ቅርጫት ኳስ ፌዴሬሽን የአባልነት ፈቃድ ማግኘቱን ከፌዴራል ስፖርት ኮሚሽን…

በሀረር ከተማ በደረቅ ቆሻሻ አወጋገድና የከተማ ውበት ላይ ያለው ተሳትፎ መጎልበት አለበት ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሀረር ከተማ በደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ፥ አረንጓዴ ልማትና የከተማ ውበት ላይ ያለውን ተሳትፎ ማጎልበት እንደሚገባ ተገለጸ። የሀረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ በቀለ ተመስገን እንደገለጹት ሀረር ከተማን ወደቀድሞ ፅዱና ማራኪ ገጽታዋ ለመመለስና…