Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ከ6 ሺህ በላይ አርሶና ዓርብቶ አደሮች ወደ ኢንቨስትመንት ተሻገሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ከ6 ሺህ በላይ የሚሆኑና ከ30 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አርሶና ዓርብቶ አደሮች ወደ ኢንቨስትመንት መሸጋገራቸውን በኦሮሚያ ምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ ገለጹ፡፡…

የአዋሽ ወንዝ የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋ በተመለከተ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አወል አርባ ጋር የአዋሽ ወንዝ የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋ መከላከልና መቆጣጠር ላይ ያተኮረ ውይይት አካሄዱ፡፡ ሚኒስትሩና የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የአዋሽ ወንዝ ቀደም…

የደቡብ ሱዳን የውስጥ ደህንነት ጉዳዮች ልዑክ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የውስጥ ደህንነት ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል አኮል ኩር የተመራ የደቡብ ሱዳን የልዑካን ቡድን ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱ በዋናነት ሁለቱ ሃገራት በኢንፎርሜሽንና በይነ መረብ…

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ  የቦርድ አመራሮች  ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ  የቦርድ አመራሮች  ጋር ተወያዩ። በከተማዋ የታየው  ሰላማዊ እንቅስቃሴው ዘላቂ እንዲሆን   እና ግብረገብነት እንዲጎለብት የሁሉም ሃይማኖት ተቋማት የሚጠበቅባቸውን ሚና…

በስድስት ወራት ውስጥ ከ40 ሺህ በላይ ቤቶችን ተገንብተዋል – የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በተለያዩ የቤት ልማት ፕሮግራሞች በስድስት ወራት ውስጥ ከ40 ሺህ በላይ ቤቶችን መገንባታቸውን አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ይህንን ያለው የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የዘርፍ የዕቅድ አፈጻጸም የግምገማ መድረክ በሀረር…

ብልጽግና ፓርቲ የስራ ሹመት ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ለተለያዩ አመራሮች የስራ ሹመት ሰጠ፡፡ በዚህም መሰረት 1. አቶ ሃፍታይ ገብረእግዚአብሔር የትግራይ ክልል ብልጽግና ጽህፈት ቤት ኃላፊ 2. አቶ ነብዩ ስሑል በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት…

በአማራ ክልል የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው የነጻ የህክምና አገልግሎት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው የቀዶ ህክምና አገልግሎት በነጻ ሊሰጥ መሆኑን አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ የሚሰጠው ከየካቲት12 ቀን እስከ የካቲት 16 ቀን 2013 ዓ.ም በጥበበ ጊዮን አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ…

ባንኩ በስድስት ወራት ውስጥ ከ83 ቢሊየን በላይ ተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰበ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2013 የመጀመሪያ ግማሽ በጀት አመት 83 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የተቀማጭ ገንዘብ ማሰባሰብ መቻሉን አስታወቀ፡፡ በግማሽ ዓመቱ ባንኩ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን አዳዲስ የተቀማጭ ሂሳቦችን ያስከፈተ ሲሆን÷ የዕቅዱን 221…

አሜሪካ ለግብጽ የ197 ሚሊየን ዶላር የጦር መሳሪያ ሽያጭ አጸደቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ አዲሱ አስተዳደር ለግብጽ በ197 ሚሊየን ዶላር የጦር መሳሪያ ሽያጭ ማጽደቁን አስታወቀ፡፡ አስተዳደሩ 168 የአጭር ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤሎችን ለግብጽ ለመሸጥ ነው ውሳኔ ያሳለፈው፡፡ የሽያጩ መጽደቅ ግብጽ ከሚነሳባት የሰብዓዊ መብት…

በሀላባ ዞን ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ 27 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀላባ ዞን ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ የ27 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ። “የሕዳሴ ቱር የመኪና ላይ ቅስቀሳ” በሀላባ ቁሊቶ ተካሄዷል፡፡ የሀላባ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አማካሪ አቶ ከድር ቆርቾ ÷ የዞኑ ሕዝብ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ…