የሶማሌ ክልል ም/ር መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ የሀገር ሽማግሌዎች በክልላዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) እየተተገበረ ባለው የህግ ማስከበር ስራ የሀገር ሽማግሌዎች የበኩላቸውን እንዲወጡ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀሙድ ጥሪ አቀረቡ።
ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያይተዋል።
ውይይቱ በወቅታዊ ክልላዊና…