Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል ም/ር መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ የሀገር ሽማግሌዎች በክልላዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) እየተተገበረ ባለው የህግ ማስከበር ስራ የሀገር ሽማግሌዎች የበኩላቸውን እንዲወጡ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀሙድ ጥሪ አቀረቡ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በወቅታዊ ክልላዊና…

በሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንት እና ዳያስፖራ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ የተመራ ልዑክ ከጂቡቲ ባለሀብቶች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንት እና ዳያስፖራ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ የተመራ የክልሉ የስራ ሀላፊዎች ልዑክ ከጂቡቲ ባለሀብቶች ጋር በጂቡቲ ከተማ ተወያየ። በሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንት እና ዳያስፖራ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልሰላም የሱፍ፣…

የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የእድሳት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የእድሳት ሥራ በዛሬው እለት ተጀመረ። እድሳቱ ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጎ የሚከናወን መሆኑንም የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል። “ሀገር በሀገር ፍቅር ይታደሳል ” በሚል መሪ…

ተጨማሪ 376 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 699 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 4 ሺህ 949 የላቦራቶሪ ምርመራ 376 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 128 ሺህ 992 ደርሷል። በሌላ በኩል…

ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ለሁለት አመታት የጤናማ እናትነት የበጎ ፍቃድ አምባሳደር በመሆን ተመረጠች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ለሚቀጥሉት ሁለት አመታት የጤናማ እናትነት የበጎ ፍቃድ አምባሳደር በመሆን በጤና ሚኒስቴር ተመረጠች። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ፥ ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ የተጣለባትን ሃላፊነት በሚገባ…

የየካ ክፍለ ከተማ በህገ-ወጥ መንገድ በተገነቡ እና በተወረሩ መሬቶች ላይ እርምጃ መውሰድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በህገ-ወጥ መንገድ በተገነቡ እና በተወረሩ መሬቶች ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን የየካ ክፍለ ከተማ አስታወቀ፡፡ የክፍለ ከተማው አስተዳደር በህገወጥ መንገድ ግንባታ የተካሄደባቸው ላይ ከህብረተሰቡ እና ከፀጥታ አካላት ጋር…

እንድናገለግልዎ ማስክ ያድርጉ ንቅናቄ በሀረሪ እና አፋር ክልል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሎቹ ጤና ቢሮዎቹ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እንድናገለግልዎ ማስክ ያድርጉ ንቅናቄ በሀረሪ እና አፋር ክልል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሎቹ ጤና ቢሮዎቹ ገለጹ። የሁለቱ ክልሎች ጤና ቢሮዎች ለፋናብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ማህበረሰቡ ለኮሮና ቫይረስ…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ወደ ሙሉ ዩኒቨርሲቲ ደረጃ ማደጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲየኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ከከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ፈቃድ በማግኘት ወደ ሙሉ ዩኒቨርሲቲ ደረጃ ማደጉ ተገልጿል። የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ወደ ሙሉ ዩኒቨርሲቲ ደርጃ ማደጉን አስመልክቶ የማብሰሪያ ስነ…

የምርጫ ቦርዱ የክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን የሥራ ሂደት ቀልጣፋ እና ዘመናዊ አፈጻጸም እንዲኖራቸው የሚያስችል ሥልጠና መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተባበሩት መንግስታት በጎ ፍቃደኝነት ተቋም ጋር በመተባበር በቦርዱ የክልል የምርጫ ጽህፈት ቤቶች የሚሠሩ የተመድ በጎ ፈቃደኞች የተዘጋጀ ሥልጠና ዛሬ አስጀምሯል። ለሁለት ቀናት የሚቆየውን…

ኢትዮጵያ የወዳጇን ውለታ አትዘነጋም- ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የወዳጇን የሜክሲኮ ዉለታ እንደማትዘነጋ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ ገለጹ ፡፡ ኢትዮጵያ በውስጥና በውጭ በተለይም በጣሊያን ወራሪዎች ተወርራ በነበረበት ወቅት…