በመተከል ዞን አዲስ የሚመረጡ የስራ ኃላፊዎች ሕዝብ መምራት የሚችሉት በሕዝብ ተቀባይነት ያገኙ ብቻ መሆናቸው ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተቋቋመው ግብረ ሃይል የመተከልን ዞን የጸጥታና የሕግ ማስከበር ስራ ከተረከበ በኋላ በዞኑ አንጻራዊ ሠላም ሰፍኗል፤ የዜጎች የጸጥታ ስጋትም ቀንሷል ተባለ።
የጸጥታና የሕግ ማስከበር ስራውን በአንድ ወር…