Fana: At a Speed of Life!

በመተከል ዞን አዲስ የሚመረጡ የስራ ኃላፊዎች ሕዝብ መምራት የሚችሉት በሕዝብ ተቀባይነት ያገኙ ብቻ መሆናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተቋቋመው ግብረ ሃይል የመተከልን ዞን የጸጥታና የሕግ ማስከበር ስራ ከተረከበ በኋላ በዞኑ አንጻራዊ ሠላም ሰፍኗል፤ የዜጎች የጸጥታ ስጋትም ቀንሷል ተባለ። የጸጥታና የሕግ ማስከበር ስራውን በአንድ ወር…

ኤጀንሲው በረቂቅ ደረጃ ባዘጋጀው የሪፎርም ሠነዶች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ህብረት ሥራ ኤጀንሲ በረቂቅ ደረጃ ባዘጋጀው የሪፎርም ሠነዶች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው። ለሪፎርሙ ምሉዕነት ግብዓቶችን የማሰባሰብ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉም ነው የተገለጸው። በዚህ መድረክ…

የመገናኛ ብዙሃን ረቅቅ አዋጅ በአንጻራዊነት የሚታየውን የሚዲያ ነጻነት በተሻለ የሚያጠናክር የህግ ማእቀፍ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመገናኛ ብዙሃን ረቅቅ አዋጅ በአንጻራዊነት የሚታየውን የሚዲያ ነጻነት በተሻለ የሚያጠናክር የህግ ማእቀፍ መሆኑ ተገለፀ። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ዴሞክራሲያዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በረቂቁ ላይ በሚነሱ ጥያቄዎች ዙሪያ…

የፌደራል፣ የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ፖሊስ ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል፣ የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ፖሊስ ኮሚሽነሮች 12ኛውን የጋራ ጉባዔያቸውን በቢሾፍቱ ከተማ እያካሄዱ ነው። በኮሚሽነሮቹ የጋራ ጉባዔ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተገኙ ሲሆን÷ የፌደራል ፖሊስ…

በመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች እስካሁን 9 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ መሠብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች እስካሁን 9 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ መሠብሰቡን የክልሉ ድጋፍ አሰባሳቢ ዐቢይ ኮሚቴ አስታወቀ የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ኃላፊ እና በመተከል ዞን የተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አሰባሳቢ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ…

በአማራ ክልል ለተፈናቀሉና በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ለተጎዱ ዜጎች 413 ሺህ ኩንታል የምግብ እህል በየወሩ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለተፈናቀሉና በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ለተጎዱ 3ሚሊየን ዜጎች 413 ሺህ ኩንታል የምግብ እህል በየወሩ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራምልዩ ድጋፍ የሚሹ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ኮሚሽን…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለፓርላማ የሰጧቸውን ምላሾች የያዘ ኤሌክትሮኒክ መጽሐፍ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለፓርላማ የሰጧቸውን ምላሾች የያዘ ኤሌክትሮኒክ መጽሐፍ ይፋ ተደረገ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኅዳር 21 ቀን 2013 ዓ.ም ለፓርላማ የሰጧቸውን ምላሾች የያዘ ኤሌክትሮኒክ መጽሐፍ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት…

ምህረት የህክምና አቅርቦት የተሰኘ ድርጅት 290 ሺህ ዶላር የሚያወጡ መድሃኒቶችና የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ምህረት የህክምና አቅርቦት የተሰኘ ድርጅት 290 ሺህ 281 ዶላር የሚያወጡ የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍፁም አረጋ አስታወቁ። ድርጅቱ መድሃኒቶችና የግል የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉን ነው አምባሳደሩ…

የቱሉ ቦሎ  – ኬላ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት  ወደ አሰፓልት ንጣፍ ስራ ተሸጋገረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  80 ኪሎሜትር የሚረዝመው የቱሉ ቦሎ  - ኬላ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት  ወደ አሰፓልት ንጣፍ ስራ መሸጋገሩ ተገለጸ። እስካሁን ባለው አፈጻጸም 26 ኪሎ ሜትሩ ሙሉ ለሙሉ የተጠናቀቀ ሲሆን ቀሪ የፕሮጀክቱን ክፍሎች አስፓልት ለማልበስ እየተሰራ ነው።…

በሀገር ግንባታ ውስጥ የወጣቶች ሚና ላይ ያተኮረ ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሀገር ግንባታ ውስጥ የወጣቶች ሚና ላይ ያተኮረ ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ የተዘጋጀው በሀገር ግንባታ ውስጥ የወጣቶች ሚና ላይ ያተኮረው የውይይት መድረክ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያሉ ምሁራንን ያካተተ…