Fana: At a Speed of Life!

ለቀጣዩ ሃገር አቀፍ ምርጫ መሳካት የምርጫ ጉዳዮችን የሚከታተሉ ችሎቶች መዘጋጀት የራሱ የሆነ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀጣዩ ሃገር አቀፍ ምርጫ መሳካት የምርጫ ጉዳዮችን የሚከታተሉ ችሎቶች መዘጋጀት የራሱ የሆነ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገለጸ። የምርጫ ጉዳዮችን ከሚመለከቱ ችሎቶች የሚጠበቀውን ሚና እና ሃላፊነትን የተመለከተ ውይይት ተካሂዷል፡፡…

በመተከል ዞን ለሽፍቶች መሳሪያ ሲያቀብሉ የነበሩ ቤተሰቦቹን ለህግ አሳልፎ የሰጠው ወጣት

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) በመተከል ዞን ለሽፍቶች መሳሪያ ሲያቀብሉ የነበሩ ቤተሰቦቹን ለህግ አሳልፎ የሰጠው ወጣት "እናቴ ብትሞትም ያለምንም ልዩነት ተንከባክቦ ያሰደገኝ የአካባቢው ማህበረሰብ ነው" ይላል። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን…

የኮምፒውተሮችን ደህንነት ለመጠበቅ ሊዳብሩ የሚገቡ ልምዶች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮምፒውተሮች ሁልጊዜ ለተለያዩ አይነት ውስጣዊና ውጫዊ ጥቃቶች የመጋለጥ እድላቸው ሰፊ ነው፡፡ በመሆኑም ሁልጊዜ የሚጠቀምባቸውን ኮምፒውተሮች አጠቃላይ ባህሪ መረዳት፣ በየጊዜው ማሻሻያ ሊደረግባቸው…

የመስቀል በዓል እና አዲስ አመትን በትናንትናው ዕለት ያከበሩት የጋሞ ዞን የደረማሎ ወረዳ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሞ ዞን እንደሌሎቹ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የመስቀል በዓልም በመስከረም ወር በታላቅ ድምቅት ይከበራል። ነገር ግን በዞኑ በደረማሎ ወረዳ የጮዬ ሰዴ ደሬዎች የመስቀል በዓል እና አዲስ አመትን የሚያከብሩት በራሳቸው የቀን አቆጣጠር ቀመር መሰረት…

የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ከስልጣን እንዲያነሷቸው ግፊት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራቶች የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስ ዶናልድ ትራምፕን ከስልጣን እንዲያነሷቸው ግፊት እያደረጉ ነው። በተለይ የአሜሪካ ኮንግረስ አፈ ጉባዔ ናንሲ ፔሎሲ ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ሳምንት በካፒቶል ሂል ከነበረው ሁከት ጋር በተያያዘ…

በምዕራብ ወለጋ ዞን በሁለት ወራት ውስጥ 265 የኦነግ ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ፖሊስ ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን በሁለት ወራት ውስጥ 265 የኦነግ ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ፖሊስ ገለፀ፡፡ ሰሞኑን በዞኑ የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተወሰደ እርምጃ 8 የኦነግ ሸኔ አባላት መደምሰሳቸውን የምዕራብ ወለጋ ዞን ፖሊስ መምሪያ…

ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ከሚገኙ አርሶአደሮች እና ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ከሚገኙ አርሶአደሮች እና ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የተካሄደው "የተቀናጀ የለውጥ አመራር ለፍትሃዊ ተጠቃሚነት" በሚል…

በመኸር እርሻ ከለማው ሠብል በዘጠኝ ሚሊየን ሄክታር ላይ የነበረው ተሰብስቧል-ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ ባለፈው መኸር በ13 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር መሬት ከለማው ሠብል በዘጠኝ ሚሊየን ሄክታር ላይ የነበረው መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የሠብል ልማት ዳይሬክተር አቶ ኢሳያስ ለማ ÷ በ2012/2013…

የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ትኩረት ዘላቂ ሰላሟ የተረጋገጠ ሀገር መገንባት ነው -ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ )የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ትኩረት ብቁ ወጣት በማፍራት ዘላቂ ሰላሟ የተረጋገጠ ሀገር መገንባት መሆኑን የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት የብሔራዊ…

በ4 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር እየተገነባ የሚገኘው የአድዋ ዜሮ ኪሎ ሜትር ሙዚየም ፕሮጀክት ግንባታ ከ43 በመቶ በላይ ደርሷል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ4 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ወጪ እየተገነባ የሚገኘው የአድዋ ዜሮ ኪሎ ሜትር ሙዚየም ፕሮጀክት ግንባታ 43 ነጥብ 4 በመቶ ላይ መድረሱ ተገለፀ። የአፍሪካ ብሎም የጥቁር ህዝቦች ነፃነትን የሚዘክረው የአድዋ ሙዚየም ባለ አራት ወለል እና 11…