ለቀጣዩ ሃገር አቀፍ ምርጫ መሳካት የምርጫ ጉዳዮችን የሚከታተሉ ችሎቶች መዘጋጀት የራሱ የሆነ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀጣዩ ሃገር አቀፍ ምርጫ መሳካት የምርጫ ጉዳዮችን የሚከታተሉ ችሎቶች መዘጋጀት የራሱ የሆነ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገለጸ።
የምርጫ ጉዳዮችን ከሚመለከቱ ችሎቶች የሚጠበቀውን ሚና እና ሃላፊነትን የተመለከተ ውይይት ተካሂዷል፡፡…